የረፈደ ሩጫ

ጠባቧ ክፍል የተለያየ ቀለም ባላቸው አምፖሎች ደማምቃለች፣ ቦግ እልም በሚለው የብርሃን ፍንጣቂ ውስጥ አንዲት ተስፋ ቢስ ሴት ትታያለች። ፊቷ ላይ ሰላሳ ሁለተኛ ዓመቷን የሚያሳብቅ ሻማ ከነጭ ቶርታ ኬክ ጋር ተሰይሟል። የተለያዩ አይነት... Read more »

 ‹‹ሸሙኔ››የቋንቋናወግ ጨዋታ

የመጽሐፉ ስም፡- ሸሙኔ ደራሲ፡- መስፍን ወንድወሰን የህትመት ዘመን፡- 2016 ዓ.ም የገጽ ብዛት፡- 217 የመሸጫ ዋጋ፡- 496 ብር መጀመሪያ መጽሐፉ በማህበራዊ ገጾች ላይ በአንዳንድ ሰዎች ሲዘዋወር ተመለከትኩ። መጽሐፍ ፌስቡክ ላይ ማስተዋወቅ የተለመደ ስለሆነ... Read more »

 ከጋዜጠኛው ጎጆ

ስለ ጻፈው እንጻፍለት…ስላነበበውም እናንብብለት። ህይወት እንደ ጎጆ ናትና ጋዜጠኛውም አንዲት ጎጆ ሠርቶ አቁሞ ነበር:: ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ የህይወት ጎጆ ቢያቆምም፤ የመጣበትን ዓላማ ሳይረዳ ለቀረ “ተወለደ… ኖረናም ሞተ!” ከሚል የግርግዳ ላይ ጥቅስ... Read more »

 መልካቁንጡሬ- በዓለም ቅርስነት የተመዘገበ 12ኛው የኢትዮጵያ ቅርስ

ኢትዮጵያ በዓለም በቱሪስት መስህብ ሀብት ከሚታወቁ ሀገራት ተርታ ትሰለፋለች። ቀደምት የሰው ልጅ ስልጣኔ ደረጃን የሚያመለክቱ ቅርሶች፣ የምድራችንን የተፈጥሮ ስብጥርና ውበት የሚያሳዩ ሀብቶች፣ ማህበራዊ መስተጋብርንና የኑሮ ዘይቤን የሚያመለክቱ ባህላዊ እሴቶችን የያዘች ስለመሆኗ የሚያሳዩ... Read more »

 መልኬ ውስጥ የበቀሉ ሳቅና እዬዬዎች

ከእናቴ ጋር ነው የምተኛው..የምነቃውም አብሬያት ነው። እሷ ጓዳ ጎድጓዳውን ስትንጎዳጎድ ቀሚሷን ይዤ በሄደችበት ሁሉ እከተላታለሁ። በልጅነቴ የእናቴ ጭራ ነበርኩ። ከጎኗ፣ ከስሯ፣ ከጉያዋ፣ ከቀሚሷ ስር ማንም ፈልጎ የማያጣኝ። ስንተኛ እጇን አናቴ ላይ ጥላ... Read more »

 ቀታሪ ግጥም

በዚህ ምጥን ሥነ-ጽሑፋዊ ዳሰሳ ጽሑፍ ሁለት ጉምቱ የኪነጥበብ ሰው የሆኑት ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው በ‹‹ውስጠት›› እና አሰፋ ጉያ በ‹‹የከንፈር ወዳጅ›› የግጥም መድብሎቻቸው ያካተቷቸውን ‹‹ሰው እና ሚዛን የለሽ ሚዛን›› ግጥሞችን እንቃኛለን። መቃኛችን ቃል ነው።... Read more »

ድንቅነሽ(ሉሲ)-የምድረ ቀደምትነት ተምሳሌት

የድንቅነሽ (ሉሲ) ቅሪተ አካል ግኝት ታሪካዊና ለዘርፉ ተመራማሪዎች መነቃቃትን የፈጠረ ስለመሆኑም ይነገራል። የሰው ዘር መገኛ ስፍራን ያመላከተና ሳይንቲስቶችን ለተጨማሪ ምርምሮች ያነሳሳ ነው። ሳይንስ የዝግመታዊ ለውጥ አመጣጥን ለማጥናት የጥንት ቅሪተ አካላትን በምርምር በማካተት... Read more »

የሱናሚው ዋናተኛ

ስሙ ለጊዜው ይቆየን። ይኼው አንድ ስም አይጠሬ አርቲስት በዲሲ ከተማ ውስጥ ካለ አንድ አፓርታማ ላይ ተንደላቆ እንደተቀመጠ ለሌላ አንድ ወዳጁ እንዲህ ሲል አወጋለት፤ “ሀገር ቤት ሳለሁ አንድ ማታ ላይ በቀረጻ አመሸንና ሌሊት... Read more »

ከልጅነት ድርሳን..

ኦሎምፒክ ቁርስ ቤት ሠፈራችን አስፓልቱን ተሻግሮ ያለ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ የተቀባ ብቸኛው ቁርስ ቤት ነው። የቁርስ ቤቱ ባለቤት አቶ አብዱቃድር ሁሴን ይባላሉ። ሰፈር ውስጥ ማንም አብዱቃድር ብሎ የሚጠራቸው የለም። ጋሽ አብዲ ነው... Read more »

 ከካሜራ በስተጀርባ

ከካሜራ በስተጀርባ ብዙ ጉዳዮች ሆድና ጀርባ ናቸው ከቴሌቪዥን መስኮት ውስጥ እንደ ፊት መስታየት የምንመለከታቸው ምስሎች ወደ ገሀዱ ዓለም ሲመጡ ግን ያንኑ መሳይ እውነተኛ ምስል አያስመለክቱንም የመስታየቱን አቅጣጫ እየዘወሩ ሲያስመለክቱን የነበሩ ሰዎችን ምስል... Read more »