የኢትዮጵያ መንግሥት የብዝኃ ኢኮኖሚው ምሰሶ ከሆኑት ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና የአይሲቲ ዘርፎች መካከል ቱሪዝምን አካቶታል። በዘርፉ ሰፊ የሥራ እድል መፍጠር፣ ጠንካራ የኢኮኖሚ መሰረት መገንባት እንደሚቻልም ታምኖበት ላለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ ስራዎች ሲሰራ... Read more »
ተፈጥሮዋ እንደ ጀምበር ነው። ዝም ብላ የምትደምቅ። የምትፋጅ። ቀይ ናት፤ እንደ ጀምበር። ቀና ያለን ሁሉ የሚረመርም እሳታማ ውበት አላት። ሳያት የጀምበር መሀሉን፤ ከዋክብቶች ያደመቁትን ብራ ሰማይ ትመስለኛለች። ሳያት ክረምት ያለመለመው ጠልና ጤዛ... Read more »
ጊዜው በዱላ ቅብብሎሽ እየሮጠ አንዱ ሌላውን ለመተካት በማኮብኮብ ላይ ናቸው። 2015 ግብሩን አጠናቆ ለ2016 ለመስጠት በማቀዝቀዝ፤ 2016ም በማሟሟቅ ስለመሆኑ ባወራ ለቀባሪ መርዶ እንደማርዳት ነውና ነገር ግን ከበስተጀርባ በአዲስ ዓመት አዲስ ነገር መኖሩ... Read more »
“ችሎታ አለኝ የምትሉ አንድ አምስት ልጆች ከመጣቹህ ይበቃል፤ እኛ ጦር አይደለም የምናሰለጥነው። ደህና ደህና አንድ አምስት ልጆች ካሉ ይበቃል።” ይህ ንግግር የዛሬውን እንግዳችንና እውቅ ተዋናይ ወደ ጥበቡ ዓለም የጠራች ታሪካዊ ንግግር ናት።... Read more »
በኢትዮጵያ ለቱሪስት መስዕብነት የሚሆኑ ታሪካዊ፣ ተፈጥሯዊ ስፍራዎች በእጅጉ በርካታ ናቸው። አገሪቱ ምድረ ቀደምትና የሰው ዘር መገኛ ምድር ከመሆኗ አንፃር በእጅጉ ሲበዛ አስደናቂ ሃብቶች ባለቤት ነች። ይሁን እንጂ ዓለማችን ላይ በጎብኚዎች መዳረሻነት ከሚታወቁት... Read more »
ልባም ሴት ሁለት ቦታ ትፈጠራለች ‹ምድር ላይ እና በባሏ ልብ ውስጥ› የሚል ከማን እንዳገኘሁት የማላውቀው የልጅነት እውቀት አለኝ። ልክ እንደ ርብቃ አንዳንድ ሴቶች ብዙ ናቸው.. እልፍ መዓት። በወንድ ነፍስ ውስጥ የትም የሚገኙ..።... Read more »
ከጥበብ ጀምበር ወዲህ ማዶ በርካታ ጠቢባን ከአንዲት ጣራ ስር ተሰባስበዋል። ገጣሚያን፣ ደራሲያን እንዲሁም ሃያሲያን ሁሉንም አንድ ጉዳይ አገናኝቷቸዋል። የአራት ኪሎዋ አብርሆት አዳራሽ ደግሞ የጥበብ ድግሷን ደግሳ እንግዶቿን ለማስተናገድ ወገቧን ታጥቃ ሽር ጉድ... Read more »
ሠላም ልጆች እንዴት ናችሁ? መቼም ልጆች በሀገራችን የዘመን አቆጣጠር አራት ወቅቶች እንዳሉ ታውቃላችሁ አይደል? እነርሱም መከር፣ በጋ፣ ፀደይ (በልግ) እና ክረምት ናቸው አላችሁ? ጎበዞች። በመሆኑም አሁን ያለንበት የክረምት ወቅት ሲሆን፤ በዚህ ጊዜ... Read more »
ባለሁለት መዘውር የተዋበ የሕይወት ሠረገላ፤ በሁለት ግዙፍ ባለጋሜ ፈረሶች እየተገፋ መጥቶ ከመዓዛ ፊት ቆመ። ያኔ! እንቁዋ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የሕልም ጉዞዋን የጀመረች እለት። መዓዛ ሌሎችን መጠየቅን እንጂ እምብዛም ስለራሷ መናገርም ሆነ መጠየቅን... Read more »
የኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፤ ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ከፓን አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ጋር በጋራ በመሆን “የቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ” ከሰሞኑ አንድ የምክክር መድረክ በስካይ ላይት ሆቴል... Read more »