ሠላም ልጆች እንዴት ናችሁ? ክረምቱ አልቆ ለበጋ ተራውን ሊለቅ ትንሽ ቀናት እንደቀሩት ታውቃላችሁ አይደል? ክረምቱን ቤተሰብ በማገዝ፣ በጨዋታ፣ በንባብ፣ የተለያዩ ሥልጠናዎችን በመውሰድ፣ የክረምት ትምህርት በመማር፣ ዘመድ በመጠየቅ፣ የጓሮ አትክልቶችን በመንከባከብ፣ የእጅ ሥራዎችን... Read more »
የነሐሴ ጭጋግ በርግጥ ሊለቅ ስለመሆኑ ማረጋገጫው በሀገራችን የሚገኙ አብዛኞቹ የቴሌቪዥንና የሬድዮ ጣቢያዎች መተኪያ ያላገኙለትን አንድ ዜማ በተደጋጋሚ ለአየር ማብቃታቸው ነው። «ስርቅታዬ» የተሰኘው ዘፈን በመገናኛ ብዙኃኑ፤ እንዲሁም በብዙኃኑ አድማጭ ቤት መሰማቱ ለቡሄ መድረስና... Read more »
ኢትዮጵያ የበርካታ ባህል፣ ታሪክ፣ መልክዓ ምድርና ተፈጥሮ፣ አርኪዮሎጂካልና የሥነ ሕንፃ ጥበብ እንዲሁም የአያሌ ቅርሶችና መስህቦች ባለቤት ነች። እነዚህ የቱሪዝም ሀብቶች ሀገሪቱን በዓለም ካሉ ታሪካዊና ቀደምት ሀገራት ተርታ የመጀመሪያዋ ያደርጋታል። የቱሪዝም በረከቶቹን በአግባቡ... Read more »
መልኳን እፈራዋለው..ሴትነቷ ያስደነብረኛል። ማለዳ የትካዜዋ መነሻ እንደሆነ በደጇ በማገድምበት ጠዋት አስተውያለሁ፡፡ ጀምበርን ተከትሎ የምትወድቅበት ትካዜ አላት፡፡ ከማለዳ ፈቀቅ ባለ የሆነ ጠዋት ላይ ስብር..ስብርብር ትላለች። ብዙ ነገሯ ያስኮበልለኛል፡፡ እሷ ባለችበት ደጅ ሳገድም በጥያቄ... Read more »
በኢትዮጵያ የኮሜዲ ጥበብ መቼ እንደተጀመረ በታሪክ ማህደር የሰፈረ ማስረጃ ባይኖርም የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ቲያትር ቤት የአሁኑ ብሔራዊ ቲያትር ጌጡ አየለን በድምፃዊነት ቀጥሮ በኮሜዲ ዘፈኖቹ በጊዜው የጥበብ አፍቃሪያንን አስፈግጓል። ምንም እንኳን የጌጡ አየለ የጊዜው... Read more »
ሠላም ልጆች እንዴት ናችሁ? አዲስ ዓመት ሊገባ ጥቂት ቀናት ብቻ ናቸው የቀሩት። እና ለአዲስ ዓመት ምን ለማድረግ አቀዳችሁ? በትምህርታችሁ ጥሩ ውጤት ያመጣችሁ የበለጠ ለመጠንከር፤ ደከም ያላችሁ ካላችሁ ደግሞ ለማሻሻል እንዳቀዳችሁ ምንም ጥርጥር... Read more »
ጥሎባት ዘፈን ትወዳለች፤ የልቧን መሻት እንዳታጣጥም ቤታቸው ሙዚቃ የምትሰማበት ቴፕ ይሉት የለም። ‹‹ሳይደግስ አይጣላም›› ሆነና ጨርቆስ ከሚገኘው ቤታቸው ፊት ለፊት በ ‹‹ራህመቶ›› ሻይ ቤት ከጠዋት አንስቶ ሙዚቃ ይከፍታል። እሷም ነግቶ ሙዚቃ እስኪከፈትና... Read more »
እግዜር ነፍስ በሚሏት ብናኝ ሕይወትን ሲሰራ ሃምሳ እጅ ፈተና ሃምሳ እጅ ፍርቱናን ተጠቅሟል እላለሁ፡፡ ብዙ ባልኖርኩት የዘመን ሚዛን ላይ ሕይወትን ስመዝናት ይሄን እውነት ነው ያገኘሁት። ለዛም ነው በሳቃችን ማግስት የምናለቅሰው፡፡ ለዛም ነው... Read more »
አሸንዳ 2015፤ አንድም ለጥበብ አንድም ለበጎ ሥራ፤ ከ30 ያህል ድምጻውያን ጋር በሚሊኒየም አዳራሽ ከታዳሚው ጋር ለመገናኘት ቀጠሮ ተይዟል። ባህል ከእኔነት ወጥቶ ሀገራዊ ካባን ሲደርብ ሁሉም ዜጋ የውበቱ መጎናጸፊያ ጥለት ይሆናል። አሸንዳ 2015... Read more »
እንዴት ናችሁ ልጆች? ይህንን ክረምት በሚገባ እየተጠቀማችሁበት እንደሆነ ጥርጥር የለኝም፡፡ መደበኛ ትምህርታችሁን እስከምትጀምሩ ድረስ ጊዜያችሁን በሚገባ እየጠቀማችሁበት እንደሆነም አምናለሁ፡፡ ዛሬ ስለንባብ ጥቅምና ወላጆቻችሁም እናንተ እንድታነቡ እንዴት ማገዝ እንዳለባቸው እንመለከታለን፡፡ ልጆች እረፍት ስትሆኑ... Read more »