
ቡርቃ መንደርን የከበቧት የወ ግሎ፣ መነጎበናና የቡላ ተራ ሮች አቀማመጧን ጉልቻ ላይ የተንጠለጠለች ድስት አስመስለውታል። ለጀልኮ ቡርቃ መንደር እትብቱን የቀበረባት ብቻ ሳትሆን ከልጅነት ትዝታው ባሻገር ልቡንም የተነጠቀባት ጭምር ናት። እድሜ ለያለም ጌጥ... Read more »

ማለዳ ንጋት ሲበሰር ሎላት በመንደሩ ሎላትን የሚቀድም የለም። ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አቅንተው በጋርዱላ ዞን በደራሼዎች መንደር ውስጥ ድንገት የተገኘ በዓይኖቹ አግራሞትን በጆሮው ደስታን መሸመቱ አይቀርም። በፊላ ጨዋታ፣ ከፊላው ጥበብ ስር፣ ሎላትና ፊላን... Read more »
ስምን መልዓክ ያውጣው፤ ስሙም “መላኩ አሻግሬ” ሆነ:: መላኩም ወዲያ አሻግሮ ጥበብን አየ:: ገና ብዙዎች ያልተዋወቁትን ቲያትር በአንቀልባው አዝሎ፣ ከአንደኛው የዘመን ጋራ ወደ ሌላኛው አሻገረ:: ታዲያ ከዚህ በላይ የተቀደሰ ማሻገር ምንስ አለ? ዳሩ... Read more »

አንድ ማኅበረሰብ የሚጠራባቸው እና የሚታወቅባቸው የራሴ የሚላቸው ባሕሎች፣ ወጎችና ልማዶች እሉት:: እነዚህን የባሕል፣ ወግ፣ ልማድ፣ ወዘተ፣ እሴቶቹን ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲያስተላልፍ ኖሯል። እሴቶቹ አብሮነትን፣ አንድነትን፣ ፍቅርን፣ ሰላምን ይሰብካሉ:: ግጭት ቢነሳ ለመፍታት ትልቅ... Read more »
ሰንበቴ በሚከፍሉት ባለ ትዳሮች ንግግር ተነሳስተው የምዕመኑን ሳቅና ጨዋታውን አደበዘዙት። ከቅዳሴ ውጪ ሁሉም ፊቱን ክንብንቡ ውስጥ ቀብሮ የተዘከረውን መክፈልት ይቀምሳል። አባ አጥላውም ከመክፈልቱ ጋር ነገር ያላምጣሉ። “ሥጋና ደሙን አልፈትት እንጂ እኔኮ ቄስ... Read more »

ዓለምና ሕይወት ሁሌም ቢሆን መስኮቶች ናቸው። ቀረብ ሲሉ ከትንሹ ውስጥ አስግገው የሚመለከቱት አድማስ ከሚመስለው በላይ ነው። ዓለምንም ይሁን ሕይወትን የምንቃኝበት አንደኛው መስኮትም ኪነ ጥበብ ነው። ሁለተኛውም በቴክኖሎጂ የታነጸ መስኮት ከነመዘወሪያ ሪሞቱ ሕዝብ... Read more »

“መቼ ነው? ዛሬ ነው? ነገ ነው? ድምጿን የምንሰማው?” የእርሷን ሙዚቃ ያጣጣሙ ሁሉ ዘወትር የሚሉት ይህንን ነው። ብዙዎች ያንን መረዋ ድምጽ፣ የአዕዋፍ ዝማሬ የመሰለውን ዜማ ለመስማት ናፍቀዋል። እንደ ሰሊሆም ወንዝ ልብን የሚያረሰርሱትን፣ እንደ... Read more »
ለመላ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ በሃይማኖታዊ እንዲሁም በባህላዊ እሴቶች ጭምር የሚከበር ታላቅ በዓል ላለፈው አንድ ወር የተደረገ የሮመዳን ፆምን ተከትሎ የሚከበር ነው። ፆሙ የእምነቱ አስተምሕሮ... Read more »

ፎርነሪያ ምሽት ቤት በሰው አይነት ተሞልቶ ለተመለከተው ጠጠር መጣያም ያለ አይመስልም። ትግስት ከሁለት ሴት ጓደኞቿ ጋር በመዝናናት ላይ ሳለች ነበር ተከስተ ጎቢጤው ወደመዝናኛ ሥፍራው የዘለቀው። እነትግስት በሩ ስር ነበር የተቀመጡት፣ ጎብጤው ወንበራቸውን... Read more »

አንተ ማነህ? ብለው ይጠይቁታል። እርሱም ሌላ ምላሽ የለውም፤ ሁልጊዜም መልሱ “እኔ የሥነ ጽሑፍ ወዛደር ነኝ” የሚል ነው። ከስሞች ሁሉ መርጦ ይህን ስም ለራሱ ሰየመ። የከፋው ሆድ የባሰው ዕለት ስሜቱን መቋጠሪያ፣ ለእንባው ማጀቢያ፣... Read more »