የስሜት ትኩሳት

በሆስፒታሉ የድንገተኛ ክፍል ውስጥ አንድ አባት ሰመመን ውስጥ ወድቀዋል። አጠገባቸው ነጭ የሙያ ልብስ የለበሰች ጠይም ሴት በትካዜ ትታያለች። ከሽማግሌው ወደ እሷ የሚፈስ የሃሳብ ውቅያኖስ በመካከላቸው ተንጣሏል። ፊቷ ላይ በትላንቷ ውስጥ የረቀቀ እውነት... Read more »

 “ጎልያድ እማን ፍታት

ሰሞኑን ጥበብና ግጥም ፍቅራቸው ጠንቶ በጫጉላ ቤት ያሉ ጥንዶች መስለዋል። ባለፈው ሳምንት ከብሔራዊ ቲያትር የጀመርነው ጉዞ ዛሬም ከሀገር ፍቅር ደጅ አድርሶናል። ጥበብ ውላ ትግባ እንጂ ማደሪያዋን አታጣም። የዛሬው ርዕሰ ጉዳያችን የሆነው “ጎልያድ... Read more »

 ታታሪዎቹ እህትና ወንድም

እንዴት ናችሁ ልጆች? ሁሉ ሠላም ? ትምህርት ጥናት እንዴት ይዟችኋል? ‹‹ሁሉም ጥሩ ነው::›› እንደምትሉኝ ተስፋ አደርጋለሁ:: ልጆችዬ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን ምን መሥራት ያስደስታችኋል? መጻፍ፣ ማንበብ፣ ስዕል መሳል፣ የሙዚቃ መሣሪያዎችን መጫወት፣ የፈጠራ ሥራቸውን... Read more »

 የሐምሌ 19ኙ ተስፋለም ታምራት

በ1992 ዓ.ም በአንደኛው ሰንበት ማለዳ ላይ፤ በአዲስ አበባ ከተማ የአዲሱ ገበያ መንደር አብዛኛው ነዋሪ ጆሮውን ከኢትዮጵያ ሬዲዮ ደግኖ የሚተላለፈውን “የማዕበል ዋናተኞች” የተሰኘውን ተከታታይ ድራማ እስኪጀምር በጉጉት በመጠበቅ ላይ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ ከድራማው... Read more »

 ቤኒሻንጉል ጉሙዝ- በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ

ቱሪዝም ሚኒስቴር የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ለማበረታታት፣ በዲጂታል አማራጭ የመስህብ ሀብቶችን ለቀሪው ዓለም ለማስተዋወቅ እየሠራ እንደሆነ በተለያዩ ጊዜያት በሚያወጣቸው መረጃዎች ይገልፃል። ከዚህ ባሻገር ዘርፉን ያነቃቃል ያላቸውን ፎረሞች፣ ንቅናቄዎች እንዲሁም ውይይቶች በተደጋጋሚ ሲያደርግ ይስተዋላል።... Read more »

መልካም ነፍስ

‹ትቸር..! አለችው ከክፍል ወጥቶ ወደ ቢሮው ሲሄድ ከኋላው ተከትላ። ለይኩን ወደ ኋላው ሲዞር ሳራን አጠገቡ አያት። ፊቱ መቆሟ አልገረመውም ሁሌ የሚያስገርመው ወደ እሱ ስትመጣ ብዙ አበሳን ነፍሷ ላይ ተሸክማ መሆኑ ነው። የነፍሷ... Read more »

 “የሰው ገጽ” እፍታዎች

አትጠይቁኝ የት አለሽ አትበሉኝ ድንገት ተነስታችሁ፤ ከተዋችሁኝ ስፍራ ከጣላችሁኝ ቦታ አጣናት ብላችሁ፤ የት ጠፋሽ አትበሉኝ ብዙ ጠብቃችሁ፤ ከትልቁ ስፍራ ከማማው ወጥቼ ስላልታየኋችሁ፤ በፊት ጅማሪዬን ዕቅድና ትልሜን አባሪ አድርጋችሁ፤ እንቅፋት፣እሾሁን፣ ምቹ፣ ሾተላዩ አልታይ... Read more »

 የሕፃናት ቀን – ‹‹በልጅ ዓይን ሁሉም ንጹህ ነው››

ሰላም ልጆች እንዴት ናችሁ? ትምህርት እንዴት ነው? በሚገባ እያጠናችሁ እንደሆን ተስፋ አደርጋለሁ። ልጆችዬ እንኳን አደረሳችሁ? መቼም የምን በዓል ኖሮ ነው እንኳን አደረሳችሁ የተባልነው? ልትሉ ትችላላችሁ። ለምን መሰላችሁ? የሕፃናት ቀን ባሳለፍነው ሳምንት መከበሩን... Read more »

 የአባቷ ጌጥ – ሲቲያና

ጋሽ ቴኒ ቦንገር፤ የቤታቸው የበኩር ልጅ ሆና የመጣችውን ድንቡሽቡሽ ሕጻን ልጅ ተመልክተው፤ ጌጥ እንደምትሆናቸው በመተማመን ስሟን ሲቲያና ሲሉ ሰየሙት። በጉራጊኛ የኔ ጌጥ እንደማለት ነው።ዳሩ ምን ያደርጋል ጌጤ ነሽ ሲሉ ያወጡላትን ሥም ትርጉሙ... Read more »

አውደ ርዕዩን እንደ ትልቅ እድል የተጠቀመበት ክልል

ባለፈው ጥቅምት ለአንድ ወር በዘለቀው የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ ተሳታፊ ከነበሩት ክልሎች መካከል የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ይገኝበታል። ክልሉ በተፈጥሮ፣ ባሕል፣ ታሪክና መሰል መስህቦች የታጀቡ የቱሪዝም ሀብቶቹን ወሩን ሙሉ በአውደ ርዕዩ ማስተዋወቅ... Read more »