የድሬዳዋን የቱሪዝም ዘርፍ የማላቅ ተግባር

የተቆረቆረችው የስምጥ ሸለቆ ምሥራቃዊ ክፈፍን እና የኢትዮ፤ ጅቡቲ የባቡር ሐዲድ መዘርጋትን ተከትሎ ነው። የንግድ ኮሪደርም ናት፤ ይህ ሁሉ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚመጡ ዜጎች ዓይናቸውን እንዲያማትሩባት አድርጓታል። የተለያየ ባሕል እና የኑሮ ዘይቤ ያላቸው... Read more »

ዝክረ ሴቶች

አንዳንድ ሚስቶች ጫንቃ ላይ እንዳረፈ ከባድ ሸክም አስጎንባሾች ናቸው። አንዳንድ ሚስቶች ራስ ላይ እንደተደፋ ዘውድ ክብርና ቀና ማያ ናቸው። በምትሆነው መሆን ሚስቴ የአዕምሮ ውስኑነት እንዳለባት መጠራጠር ከጀመርኩ ሰንበትበት ብያለው። ከእኔና ከበፊቷ ፍቅረኛህ... Read more »

 ሙሾ እናውርድ!

ሙሾ ጥበብ ሙሾ እንጉርጉሮ፤ ለኛ ሲያንጎራጉርና ለውስጣዊ ስሜታችን እላይ ታች ሲል እንዳልከረመ ሁሉ አሁን ለእርሱም በትዝታ የሚያንጎራጉርለትን ሳይፈልግ አልቀረም። ምክንያቱም ከነበረበት የጥበብ ከፍታ፤ ከተሰቀለበት የማህበረሰቡ ልብ ውስጥ ወጥቶ ባይተዋርነት ከተሰማው ዋል አደር... Read more »

የጎበዞቹ ምክር ለልጆች

ሰላም እንዴት ናችሁ ልጆችዬ? ሳምንቱን በጥሩ አሳለፋችሁ?ጥናት እና ትምህርት እንዴት ነው? ወላጆቻችሁስ እያገዟችሁ ነው? እናተስ እገዛ እንዲያደርጉላችሁ ትጠይቃላችሁ? በጣም ጥሩ! እናንተ ጎበዞች ስለሆናችሁ ትምህርታችሁን በጥሩ ሁኔታ እያስኬዳችሁት እንደሆነ እገምታለሁ። የእናንተ ወላጆች ነገ... Read more »

“ራሴን ሸንግዬ የምጽፍ አይደለሁም”-ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም

እንደ ክፍለሀገር ልጅ የቆሎ ተማሪ ሆኖ አኩፋዳ ይዞ በእንተ ስለማርያም እያለ ቤት ለቤት ባይዞርም ድቁናን ተቀብሏል።ከመዲናችን አዲስ አበባ፣ ኮልፌ ተገኝተህ እንዴት መንፈሳዊ ሕይወት አማለልህ? ሲባል በልበ ሙሉነት “እንዲያውም መንፈሳዊነት የሚበረታው የአዲስ አበባ... Read more »

ሕይወት፣ ናፍቆት፣ ትዝታና ፍቅር

ናፍቆት እንዳረበበበት፣ ትዝታ እንደሰፈረበት፣ በፍቅር ገሰስ አጋሰስ እንደቆመ ሕይወት ምን ውበት ምን ጥያሜ አለ? ሄደን ሄደን አለመቆም ቢኖር.፣ ናፍቀን ናፍቀን አለመርሳት ቢኖር ያን ነበር ሕይወት የምለው፡፡ መጨረሻው በተሰወረ መጀመሪያ ላይ ሰውና ባለታሪክ... Read more »

 ቤተ- መጻሕፍትን ለማህበረሰብ መገናኛ

ድሮ ድሮ እንዲህ ቴክኖሎጂው እንደልብ ሳይስፋፋ በኢትዮጵያ አብዛኛዎቹ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ለተደራሲያን የሚቀርቡት በጋዜጣ፣ በመጽሔትና በመጻሕፍት በኩል ነበር። ምን እንኳን ያኔ የነበረው የሕዝብ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም ከነዚህ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ተቋዳሽ የነበረው... Read more »

 ሕፃናትና ፓርላማቸው

‹‹ልጆችዬ!›› እንደምን ከረማችሁ? ዛሬ በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ቆይታ እናደርጋለን። ለመሆኑ ፓርላማ ሲባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ? የምታውቁ ካላችሁ መልካም። የማታወቁ ብትኖሩ ደግሞ ከዛሬው የልጆች ዓምድ ላይ ጥቂት ግንዛቤ እንደምታገኙ ተስፋ አለኝ፡፡ ልጆች ‹‹ፓርላማ››... Read more »

 ለቲያትር የታመነው ተፈራ ወርቁ

በርካታ የሀገራችን ተዋናዮች ከፊልም ለቲያትር የተለየ ፍቅር አለን ይላሉ። ቲያትር ቀጥታ ከተመልካች ጋር ያገናኛልና ዛሬስ መድረክ ላይ ምን ይፈጠር ይሆን? በሚል ሁሌ ልብ ያንጠለጥላል። ደግሞም ከሳምንት ሳምንት ሳያወላዱ ለመድረክ ታምኖ መድረክ ላይ... Read more »

ብርሀን

በሴትነቷ ፈር ውስጥ የብርሀን ጎርፍ ይንፎለፎላል። በምሽት ጉያዋ ውስጥ የእምዬ ማርያምን ምስል አትማ እንደምትንፏቀቅ ጨረቃ የብርሀን ምንጭ ከቀይ ፊቷ ላይ ይፈልቃል፡፡ ሰው ሆኖ ብርሀናማ መሆን ይቻላል? ሁሌ ከእጄ የማይጠፋው የአፈንጋጩ የኦሾ ፍልስፍና... Read more »