”ግመሎች ይሄዳሉ ውሾች ይጮሀሉ‘

 ማሸነፍና መሸነፍ በብዙ ነገር የሚለካ ቢሆንም የእኔ መነሻ ጉዳይ ወቅታዊ ስለሆነው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ነው፡፡ ታላቁን የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ከግብፅ፣ ከአሜሪካና ከአንዳንድ የግብጽ ደጋፊ ሀገራት በላይ በሀገራችን ያሉ ስልጣን ናፋቂዎች... Read more »

ድንቃ ድንቅ

በረሮዎች ከእናታቸው ተለያይተው ለሳምንት ያክል መቆየት ይችላሉ፡፡ • ሳይተነፍሱ ለአርባ ደቂቃ ያክል መቆየት እንደሚችሉ ይነገራል፡፡ • በረሮዎች 75 በመቶ የህይወት ጊዜያቸውን የሚያሳልፉት እረፍት በማድረግ እና ሙቀታማ ስፍራዎች ነው፡፡ • ለመተንፈስ አፍ አያስፈልጋቸውም፡፡... Read more »

“ዱአ አድርጌ ነው የወጣሁት”

 እየሮጥኩ ነው። ጫማዬን ጨምሮ እስከጉልበቴ ድረስ የዝናብ ፍንጣሪ አበስብሶኛል። ከላይ ይዘንባል። ከኮሮና ፍራቻና ከሰው ላለመጋፋት እሸሻለሁ። ዝናቡ አባይን ለመሙላት ሳይሆን እኔን ለማበስበስ የሚያሯሩጠኝ ይመስላል። በዚህ መሃል ደግሞ ነብሴ ከስጋዬ ካልተላቀቅኩ እያለች ግብግብ... Read more »

ያቀረቡት ስህተት

 ምሽቱ በቅዝቃዜ ታጅቦ የሚወርደው ዶፍ ዝናብ ከሚሰማው ነጎድጓድ ጋር የምፅዓት ቀን የቀረበ አስመስሎታል። ከአንገትዋ ቀና ብላ ከተንቀሳቃሽ ስልኳ ላይ ሰዓት ተመለከተች። ከለሊቱ 7 ሰዓት 34 ደቂቃ ይላል። እንቅልፍ የነሳት ቅዝቃዜው አልያም ደግሞ... Read more »

“ምክንያታዊነትን ካስቀደምን እንግባባለን” – ባህሬን ከድር የፊልም ተዋናይና ሞዴል

ገና በወጣትነቱ የዝናን ካባ የደረበ በተለይ በትወና ብቃቱ ብዙዎች አድናቆትን ቸረውታል። ከፊልም ሙያ ውጪ ያማረ ቁመናውን አይተው ሞዴል እንዲሆን ለገፋፉት ምክራቸውን ተቀብሎ በተግባር ስኬታማ ሆኖ አሳይቷቸዋል። በስራው ላይ የሚያሳየው መልካም ባህሪ ተወዳጅነቱን... Read more »

በሰው ውስጥ አገራችሁን ፈልጉ

 ኢትዮጵያ የባህል መድረክ ናት። ልጆቿን ባህል መግባና አስተሳስራ ዘመናትን በፍቅር ያሸጋገረች። በዚህ ምክንያት እንደ ዜጋም ሆነ ማህበረሰብ እንኮራለን። እናት አገራችን የአብሮነት እሴት የጋራ ሀብት የታደለች ነች። ለምለሟ ምድራችን ሲደክሙ ደግፎ፣ ሲወድቁ አንስቶና... Read more »

ልጆች የሚያዩትን ይመስላሉ – አልማዝ ባራኪ (ዶ/ር) ከኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ

ባለፈው ሳምንት እትማችን ≪ወላጆች ልጆቻቸውን እንዴት ማሳደግ አለባቸው≫በሚል ርዕስ አስነብበናል። ዛሬ ደግሞ ወላጆች ለልጆቻቸው ምን ማስተማርና እንዴት መምራት እንዳለባቸው ዶክተር አልማዝ ባራኪ የላኩልንን ጽሑፍ እናስነብባለን። ልጆች ብዙ ጊዜ አብረው የሚያሳልፉትን (በቅርበት የሚያዩትን)... Read more »

ለታላቁ የህዳሴ ግድባችን ድጋፍ እናደርጋለን

ልጆች! ታላቁ የህዳሴ ግድቡ የመጀመሪያ ዙር ውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን ሰማችሁ አይደል? በሰማችሁት ሰበር ዜና በጣም እንደተደሰታችሁ እገምታለሁ። ሁሉም ሰው በጣም መደሰቱን በተለያየ መንገድ እየገለጸ ይገኛል። «ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ ያለን» በመባባል ላይ... Read more »

የተከበሩ የጥበብ እጆች በ «እንስራ» የሸክላ ማዕከል

እያንዳንዱ ህዝብ የተለያየ የስራ ባህል አለው።ከጥንት ህዝቦች የስራ ባህል እንደማሳያነት ብንመለከት በጥንት ግሪካውያን ዘንድ ስራ እርግማን እንደሆነና የሰዎችን ክብር የሚያዋርድ ተግባር የሚል አመለካከት ያላቸው ሲሆን የህይወት ግባቸው ዕረፍት፣ ደስታ፣ ፍስሃ ነው በማለት... Read more »

«ታሪክ አበላሽተን የነገ ተከሳሾች እንዳንሆን እንጠንቀቅ» አቶ ኤልያስ ጉዮ

የኢትዮጵያን አግሮ ፓስቸራሊስት ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ዳይሬክተር ናቸው። በቅርቡ ደግሞ የአዲስ አበባና ዙሪያዋ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው አገራቸውን እያገለገሉ ይገኛሉ።ልጆቻቸውን አባትም እናትም ሆነው አሳድገዋል።የዛሬው የሕይወት ገጽታ ተጋባዥ አቶ ኤልያስ ጉዮ። የዝግጅት ክፍላችን... Read more »