የግዴታ አንቀፆችን ብቻ የሚያነቡ አለቆች

አዲሱ ገረመው  በየትኛውም የመንግሥት መስሪያ ቤት የአለቃና ሠራተኛ /ምንዛር/ ተግባር ለየቅል መሆኑ አያጠያይቅም፤ማዶ ለማዶ አይተያዩም፤ሥራ ያገናኛቸዋል። ሁሉም የተሰጣቸው ኃላፊነት አለ፤ሁሉም ግዴታና መብት አላቸው። አለቃና ሠራተኛ ተግባራቸው ፍጹም ለየቅል ቢሆንም ፣በአንዳንድ የመንግሥት መሥሪያ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያን የሚወድ ሁሉ ለለውጧ ያለመታከት መስራት ይገባዋል››አርቲስት አስራት ታደሰ

በአገራችን የፊልም ጥበብ ውስጥ የራሳቸውን ጉልህ አሻራ ካሳረፉት ውስጥ አንዱ ነው። ከ41 በሚበልጡ አገራዊና አለማቀፍ ፊልሞች ላይ በመተወን ልዩ ችሎታውን አስመስክሯል። ብዙዎች በአተዋወን ብቃቱ ያወድሱታል። በሙያው ባሳየው ትጋትና ችሎታ ምክንያት ከሁለት ጊዜ... Read more »

« የስኬት ዋስትናችን ኪሳችን ውስጥ ያለ ገንዘብ ሳይሆን የሥራ ትጋታችን ነው» ዶክተር ሀና የሺንጉስ የአራዳ ክፍለከተማ ዋና ስራአስፈጻሚ

 ጽጌረዳ ጫንያለው የትምህርት ደረጃቸውም ሆነ የአገልግሎት ሁኔታቸው አንቱ የሚያስብላቸው ቢሆንም እድሜያቸው ግን አንቱታን አያላብሳቸውም ።ስለዚህም ወጣት በመሆናቸው ከአንቱታው ይልቅ አንቺን መርጠናልና በዚህ እንድንቀጥል ይሁንልን ። እንግዳችን ዶክተር ሀና የሺንጉስ ትባላለች ።ከሰርተፍኬት ተነስታ... Read more »

መናኛዎቹ መዝናኛዎች

ይቤ ከደጃች ውቤ በአንድ ወቅት አንድ አዛውንት ስለ ቀበሌ መዝናኛ ክበባት ሲያጫውቱኝ ቀደም ሲል እኮ ‘ኑሮ በዘዴ’ የተባለ ትምህርት ይሰጥ እንደነበር፣ስለተመጣጠነ ምግብና ስለ አገልግሎቱ መማራቸውን፣የተመጣጠነ ምግብ ለሰው ህይወት ፣ጤንነትና ውበት አስፈላጊ ስለመሆኑ... Read more »

ለማኖር

ተገኝ ብሩ አራት ነን አንድ ክፍል የምንጋራ። አራት ነን በአንድ ቤት የምንኖር ።አራት ነን የኑሮ መወደድ ያቆራኘን ።አራት ነን ነፃነታችንን ማወጅ እየፈለግን ችግር ያዋደደን ጓደኛሞች ።አስማተኛ ሆነን በምናዘግምባት አዲስ አበባ ወጪያችን ገቢያችንን... Read more »

የልጆች ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የወላጆች ሚና

ልጆች ለትልቅ ሀላፊነት የሚበቁትና በየደረጃው ሀላፊነትን መወጣት የሚችሉት በስነምግባር እና በእውቀት ጎልብተው፤ እንክብካቤ አግኝተው ማደግ ሲችሉ ነው። ለዚህ ደግሞ ትልቁ ሀላፊነት የሚወድቀው በወላጆች እና በአሳዳጊዎች ላይ ነው። ትምህርት ቤትና ማህበረሰብም የዚህ ሀላፊነት... Read more »

ሁልጊዜም የተቸገሩ ሰዎችን በመርዳት መኖር ያስፈልጋል

 ልጆች! እንደምን ሰነበታችሁ? ሳምንቱን እንዴትና በምን አይነት መልኩ አሳለፋችሁ? መቼም መጽሀፍ በማንበብ፣ በቤት ውስጥ ስራ በመስራት፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በማድረግ እንዲሁም ፊልም በመመልከት እንደምትሉ ተስፋ አደርጋለሁ። የእስልምና እምነት ተከታዮችስ የኢድ አል-አድሃ በዓልን እንዴት... Read more »

በአስደማሚ ባህላዊ ክዋኔዎች የሚደምቀው የጋብቻ ስርዓት በአርጎባ

ባህል በትውልድ ቅብብሎሽ፣ከጊዜ ወደ ከጊዜ እየተሻሻለ እና እየተለያየ ቢሆንም የትናንትን ማንነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ የዛሬ መሰረታችንን የሚነግረን የነገ መንገዳችንን የሚጠቁመን ወዘተ… ሀብት ነው። በመሆኑም ትናትናም ሆነ ዛሬ ባለንበት ዘመን የሰው ልጅ ከቀደሙት... Read more »

“ህይወቴን ምሉዕነት የምለካው ለሌላው በማበረክተው አስተዋጽዖ ነው‘ – ዶክተር ገበያው ጥሩነህ

የመጀመሪያዎቹ ዘመናት የተወለዱት ከእናታቸው ከወይዘሮ የልፉዋጋ ደስታ እና ከአባታቸው ከአቶ ጥሩነህ ካሳ ገጠራማ በሆነችው ‹‹ግድልኝ ቀበሌ ደጋ ዳሞት ወረዳ›› ነው። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም ለራሳቸው የአስኳላ ደጃፍን ያልረገጡት ወላጆቻቸው ከዘመናዊ ትምህርት ጋር አገናኟቸው።... Read more »

“ኪነ ጥበብ የማይመራው ኢኮኖሚም ሆነ ፖለቲካ ደረቅ ነው”- ጸሐፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ

 ከአሥር ቀናት በፊት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ በተካሄደ የጥበብ ባለሙያዎች ምክክር መድረክ ላይ አንጋፋና ወጣት ሰዓሊያን፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ ተዋኒያን፣ የስነ ፅሁፍና ኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ስሜት ቆንጣጭና ቁጭት ቀስቃሽ ሃሳቦችን መለዋወጣቸውንና የድርሻቸውን ጠጠር... Read more »