ዳንኤል ዘነበ በኢትዮጵያ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚሳተፉባቸው ክብረ በዓላት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት የባህል ወጉን በጠበቀ መልኩ በጥቂት ሰዎችም ቢሆን ተከብሯል። በየበዓላቱ አዳዲስ ዲዛይን የታከለባቸው የባህል አልባሳት ታይተዋል። ለመሆኑ ዛሬ ላይ... Read more »
ሰላማዊት ውቤ ግብርና ለሀገራችን ኢኮኖሚ መሰረት ነው።እንደ ሀገር ይህን ዘርፍ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ሲሆን፣ሥራውን የሚያቀላጥፉ ቴክኖሎጂዎችን እና የተሻሻሉ ግብዓቶችን መጠቀም ዘርፉን ውጤታማ ያደርገዋል ተብሎ ይታመናል።ባለፉት ሁለት አመታት በቴክኖሎጂ በታገዘ የሰብል ልማት፣የእንስሳት... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ወፎች ወይንም አዕዋፋት ክንፍ ያላቸው፣ ደመ ሞቃት፣ የጀርባአጥንት ያላቸው፣ ዕንቁላል ጣይ ነፍሳት ናቸው። መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በምድራችን ላይ ከ10ሺ በላይ የአዕዋፋት ዝርያዎች ይገኛሉ። ወፎች ከመሬት ላይኛው ጫፍ (አንታርክቲካ) ድረስ ባለው ቦታ... Read more »
ሰላማዊት ውቤ ሕይወት በተቃራኒ ጉዳዮች የተሞላች ናት። ዛሬ ብታስደስት ነገ ታስለቅሳለች። ዛሬ የተገኘ ሀብት ነገ ባልታሰበ አጋጣሚ እንደ ጤዛ ብን ብሎ ይጠፋል። ሲጠፋ ባለሀብቱ ብቻ ሳይሆን ኑሯቸውን በሀብቱ ላይ መስርተው የነበሩ ብዙ... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ከአራት ኪሎ ወደ ሜክሲኮ በህዝብ ትራንስፖርት እየተጓዝን ነው። አንዳንዱ ተሳፋሪ በአካባቢው እየተከናወነ ያለውን የአረንጓዴ ልማት አሻግሮ እያየ ከጎኑ ላለው አስተያየቱን ይሰጣል።ሌላው ደግሞ የግል ጨዋታ ይዟል። ከነዚህ መካከል አንዱ ተሳፋሪ የወዳጅነት... Read more »
ሰላማዊት ውቤ በደቡብ ጎንደር ዞን ፋርጣ ወረዳ የምትገኘውን ቃናት ቀበሌ በምናብ ልናስቃኛችሁ ነው። 982 እማወራና አባ ወራ አርሶ አደሮች ይኖሩባታል። የሁሉም አርሶ አደሮች ዋና መተዳደሪያ ግብርና ነው። ግብርናውን በጓሮ አትክልትና በእንስሳት እርባታ... Read more »
የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ቀደምት ዘገባዎች በእጅጉ ተነባቢ ዛሬም ላገኛቸው በእጅጉ ተነባቢ ናቸው፡፡ እኛም ከእነዚህ ዘገባዎች ጋዜጣው በ1950ቹ ያስነበባቸውን ወጣ ያሉ ዘገባዎች ለዛሬ ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ ኃ/ማርያም ወንድሙ በሰሐራ መሬት ውስጥ ሐይቅ ተገኘ ከማድሪድ፡-... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ከደረቅ ቆሻሻ ማዳበሪያ (ኮፖስት) በማዘጋጀት፣ ከኢንደስትሪና ከተለያየ ቦታ የሚወገደውን ፍሳሽ ቆሻሻ ደግሞ በማከም ንጹሁን ለይቶ መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚቻል የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ። በተለይም ደረቅ ቆሻሻ ለኃይል ምንጭነት በመዋል የጎላ... Read more »
ሰላማዊት ውቤ ሥፍራው በቀድሞ አውራጃ ተብሎ በሚጠራው በዛሬው የሲዳማ ክልል አለታ ወንዶ ወረዳ ውስጥ ነው። በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን ያቀፈችው የገጠሯ ቲቲራ ቀበሌ በወረዳው ውስጥ ትገኛለች። ሲያስተውሏት የነዋሪዎቿ የሳር ክፍክፋት የተጎናፀፉ ጎጆዎች... Read more »
ኃይለማርያም ወንድሙ አዲስ ዘመን ዱሮ በ1950ዎቹ ይዟቸው ከወጣ የዜና ዘገባዎች የተወሰኑትን ይዘን ቀርበናል።ዜናዎቹ በዘገባ አቀራረባቸው እና በይዘታቸው ዘና ያደርጋሉና ለዛሬ ይዘናቸው ቀርበናል። ጅብ ለምዶ ሳሎን ገባ ከጅማ ከተማ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት... Read more »