የግብርናው ዘርፍ እንደ ሀገር በንጥረ ነገር የበለፀጉ ምርቶችን የማቅረብ ግዴታ ተጥሎበታል። እነዚህ ምርቶች ከሰብል ጀምሮ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ እንደ ወተት፣ አይብና ሥጋ ያሉ የእንስሳት ተዋፅኦን የያዙ ናቸው። በፕሮቲን፣ ሚኒራልስ፣ ቫይታሚን እንዲሁም በካርቦሃይድሬት መበልፀግም... Read more »
ከኢትዮጵያ ሕዝብ 85 በመቶ የሚሆነው በገጠር የሚኖር እና በእርሻ ስራ የሚተዳደር ነው። የግብርና ዘርፉ ለምግብ ፍጆታ ብቻ ሳይሆን በወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ይታወቃል። በኢንቨስትመንቱ መስፋፋት የጎላ ድርሻ ሲኖረው በሥራ ዕድል ፈጠራም... Read more »
ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አነሳሽነት ከዛሬ ሶስት ዓመት በፊት ተጀምሯል።ባለፉት ሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥም በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች ተተክለዋል። በዚህም ተመናምኖ የቆየውን የሀገሪቱን አረንጓዴ... Read more »
‹‹ከአትክልት ዘር የማላመርተው የለም። በዓመት ሦስቴ የማመርተውን ሽንኩርት ጨምሮ ሁሉንም አመርታለሁ›› ያሉን አርሶ አደር ትዕግስት ሆሬሳ የመቂ ባቱ አትክልትና ፍራፍሬ አምራች ሕብረት ሥራ ዩኒየን አባል ናቸው።ሆኖም በዩኒየኑ በአባልነት ከመታቀፋቸው በፊት በነበሩት ረጅም... Read more »
ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የምታበረክተው አስተዋጽኦ ዝቅተኛ ቢሆንም የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ ላለው ተፅዕኖ ግን በከፍተኛ ሁኔታ ተጋላጭ ናት። ጊዜ እየቆጠረ የሚከሰተው ድርቅ የሚያሳድረውን ጫናም ሆነ የአየር ንብረት ለውጡን መቋቋም የሚያስችል አቅም... Read more »
አርሶ አደሩ ዘንድሮም እንደ አምናውና ታች አምናው ቢያንስ በዓመት ሁለቴ አምርቷል። በተለይ ትርፍ አምራች የሆኑ አካባቢዎች መስኖና በልግን ጨምሮ ሦስት ጊዜም አምርተዋል። ይሁን እንጂ በሁሉም አይነት የግብርና ምርቶች በተለይ ደግሞ ጤፍ፣ ምስር... Read more »
ከምድር ወገብ በስተሰሜን ከሦስት ዲግሪ እስከ 18 ዲግሪ ላቲትዩድ እና በስተምሥራቅ ከ33 ዲግሪ እስከ 48 ዲግሪ ሎንግትዩድ የሆነው የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ኃይል ማስገኘት እንደሚያስችል የመስኩ ምሁራንና የተለያዩ ጥናቶች... Read more »
የትግራይ ምድር እንደ ሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ሁሉ በቀላሉ ታርሶ ፍሬ የሚሰጥ አይደለም። መሬቱ ለምነቱን ያጣ፣ ድንጋያማና እርጥበት አጠር በመሆኑ አርሶ አደሩን ብዙ ያደክማል። ዳሩ ‹‹ላይችል አይሰጥ›› ነውና ተረቱ ጠንካራው የትግራይ አርሶ አደር... Read more »
አሁን ባለው የኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታና በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በገጠመው የጦርነት ችግር በሀገሪቱ ውስጥ አለመረጋጋቶች ቢኖሩም ‹‹ኑ ኢትዮጵያን እናልብስ›› በሚለው ሶስተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከግለሰብ ግቢ ጀምሮ በተለያየ ምክንያት የተጎዱ... Read more »
አባታቸው አርሶ አደር ፀጋ ቱፋ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በያያ ጉለሌ ወረዳ በኖኖና ጮመሪ ቀበሌ ነዋሪዎች በትጉህ አርሶ አደርነታቸው ይታወቃሉ። በማሳቸው ከእህል ጀምሮ የማያመርቱት ምርት ዓይነት አልነበረም። በደን ልማት ሙያውም ተክነውበታል።... Read more »