አስናቀ ፀጋዬ በኢትዮጵያ የማእድን ዘርፉ የሚጠበቅበትን ኢኮኖሚያዊ አስተዋፅኦ እያበረከተ እንዳልሆነ በተለያዩ ግዜያት የወጡ መረጃዎች ያሳያሉ። የማእድን ዘርፉ የኢትዮጵያን ግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ እንዲያሸጋግር የታለመ ቢሆንም በተለይ ባለፉት አመታት ከዘርፉ... Read more »
ጽጌረዳ ጫንያለ በግቢው ውስጥ ያሉ ቅጠላቅጠሎች ዓመቱን ሙሉ እንክብካቤ የሚደረግላቸው ለመሆኑ ልምላሜያቸው ይመሰክራል።እናት ከጓሮዋ ቀንጠብ አድርጋ ልጆቿን የምትመግብ ለመሆኑም በጓሮው አትክልት ስፍራ የሚታየው ክፍት ቦታ ያሳብቃል።አባትም ቢሆን ከጓሮው እየቀነጠሰ ለንግድ የሚያቀርበው ነገር... Read more »
በግቢው ውስጥ የማንጎና ሌሎች ተክሎች ይገኛሉ።ደረቅም ሆነ ፍሳሽ ቆሻሻ በግቢው የለም።በጓሮውም አረንጓዴና ንጹሕ ነገር ነው የሚያዩት።በዚህ ግቢ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች በዓይነህሊናዬ ሳልኳቸው።ጤናቸው ከመኪና በሚወጣ ጭስ፣በየቱቦው ውስጥ ከተጠራቀመ ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ከሚወጣ መጥፎ... Read more »
ሰላማዊት ውቤ እንደ ሀገር የ60 ሚሊዮን እንስሳት ሀብት አለን። ከግብርናው ምርት 47 በመቶው የሚገኘው ከነዚሁ እንስሳት ተዋጽኦ መሆኑን ደግሞ ከኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። እንደ መረጃው ከሆነ የሀብቱ ባለቤት የሆነውና... Read more »
አስናቀ ፀጋዬ ኢትዮጵያ የከበሩ የተፈጥሮ ማዕድን ሀብት ባለቤት ናት። ሰፊ የማዕድን ሃብት አብዝቶ ከቸራቸው የሀገሪቱ ክፍሎች ደግሞ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ይጠቀሳል። በክልሉ ወርቅ፣ ኦፓል፣ አኳማሪንና መሰል የከበሩ ማዕድናት በስፋት የሚገኙ ሲሆን፣... Read more »
ከዓለም ሀገራት ቻይና፣ ማሊዢያ፣ ታይዋን፣ ሲንጋፖር፣ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሣይ እና ጀርመን የመምህርነት ሙያ ትልቅ ክብር ከሚሰጥባቸው ሀገራት መካከል ይጠቀሳሉ። በሀገራቱ ለመምህራን የሚከፈለው ክፍያ ከፍተኛ ከመሆኑ ባሻገር፤ ብቃቱ እና ተሠጥኦው ያላቸውን መምህራን... Read more »
ሰላማዊት ውቤ አቶ ንጉሴ ገመዳ የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ያፈራቻቸው ውጤታማ አርሶ አደር ናቸው።ዕትብታቸው ከተቀበረበትና ልደታቸው ከተበ ሰረበት ከቡራ ወረዳ ከራሞ ቀበሌ ላይ ተነስተው ለብዙዎቹ አርአያ መሆን ችለዋል። አርአያነታቸው መላ ሲዳማን አዳርሶ... Read more »
ኃይለማ ርያም ወንድሙ በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን በ1960 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ለንባብ ካበቃቸው ዘገባዎች መካከል ጥቂቶቹን ይዘን ቀርበናል፡፡ መኪና ሲጠብቅ ውሃ ወሰደው አዲስ አበባ (ኢ.ዜ.አ)፡- በወንዝ ውስጥ የቆመ ላንድሮቨር መኪና ይጠብቅ... Read more »
ሰላማዊት ውቤ የእንስሳት ሀብት ሀገራችን ከታደለችው የኢኮኖሚያዊ ምንጭ አንዱ ነው። በዘርፉ ያለው የወጪ ንግድ በቂ ነው ባይባልም ገቢ ግን ያመነጫል። እንደ ሀገር ከእርሻው ዘርፍ ከሚገኘው ገቢ 47 ከመቶው ከእንስሳት የሚገኝ ነው። ሀገራችን... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ጥቅም ላይ ውለው በተጣሉ እንደ ድስት፣ የመኪና ጎማ ባሉ እና ሌሎች የቤት ውስጥ ቁሳቁሶች፣ የውሃ መያዣ የፕላስቲክ ዕቃዎች የተተከሉ የተለያዩ ዕጽዋቶችና አትክልቶች በመኖሪያ ቤቶች ደጃፎች ማየት እየተለመደ መጥቷል። አትክልት መትከሉ... Read more »