እንፈተሽ፣ እናስፈትሽ !

በመላው ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መውጣቱን ተከትሎ ሰሞኑን በመዲናችን በጸጥታ አካላት በተለያዩ ቦታዎችና አጋጣሚዎች ከሚደረጉ ድንገተኛ ፍተሻዎች ጋር ተያይዞ የመነጋገሪያ አጀንዳዎች ሲፈጠሩ እየታዘብን ነው። በእርግጥ የሚነሱት መነጋገሪያ ጉዳዮች ለአጀንዳነት የሚበቁ እንኳን አይደለም።... Read more »

ክፉን እስከ ክንፉ

ክፉ አውሬ አይለምድ፤ ከለመደም አይወለድ፤ በዓለም ወታደራዊ የተጋድሎ ጥቁር ታሪክ ውስጥ በክፉ ምሳሌነታቸውና ትውስታዎች በሐዘንና በቁጭት ሲጠቀሱ ከሚኖሩት ክስተቶች መካከል፤ ምናልባትም በልዩ ባህርያቸው ልዩ የማስተማሪያ ስፍራ ከሚሰጣቸው ውስጥ፤ ጥቅምት 24 ቀን 2013... Read more »

እንንቃ! መንቃት ያተርፈናል

በምዕራባውያኑ ዘንድ ሰብአዊነት ከሞተ ውሎ አድሯል፤ ኧረ ሰንብቷል! ቤተሰባዊነት፣ እምነት፣ ባህል ገለመሌ ብሎ ነገር የለም። ለእነሱ ከምንም ነገር በፊት ጥቅማችው ትልቁ እሴታቸው ነው። ማንም በእነሱ መስፈርት የሚለካው ከሚያስገኝላቸው ጥቅም አንፃር ነው። ይህ... Read more »

“እናት ሀገር ወይ ሞት !!!‘

“ይህ ዘመቻ የማይመለከተው ሰው የለም። ኢትዮጵያን ለማፍረስ የመጣን ኃይል ሁሉም በአንድነት ሊመክተው ይገባል። ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ያለን ሁሉን ዜጋ ይመለከተዋል። በየተሰማራበት መስክ የዜግነት ኃላፊነቱን በመወጣት የህልውና ዘመቻው አካል መሆኑን... Read more »

በኢትዮጵያ አዲስ መንግስት ምስረታን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ የታደሙ የአፍሪካ መሪዎች ያስተላለፉት መልዕክት

የተከበሩ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ፤ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ፤ የተከበራችሁ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች፤ እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤ ጤና ይስጥልኝ ፤ በመጀመሪያ በዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ላይ ተገኝቼ... Read more »

አዲስ ዓመት በአዲስ የድል ብስራት

ቀናት በቀናት ፤ ወራት በወራት እየተተኩ፤ አሮጌው ዓመት በአዲሱ መተካቱ በዘመን ቀመር ጊዜውን ጠብቆ የሚከወን ተፈጥሯዊ ዑደት ነው።ዓምና ላይ አዲስ ብለን የተቀበልነው ዓመት፤ ዘንድሮ አሮጌ ብለን እንሸኘዋለን ፡፡ በዘመን ሽግግር ዓምናን ዳግም... Read more »

ጀግንነትን በሁሉም መስክ — በቁርጠኝነት

በየትኛውም አገር የሚኖር ሰው ‹‹ጀግና›› የሚ ለው ቃል ሲሰማ ቅድሚያ የሚመጣለት አገሩን ከወራሪ ወይም ከጠላት ያስጣለውን ሰው ነው። ቃሉ በራሱ ልብን የሚሞላና የአይበገሬነት ምልክት ተደርጎ የሚወሰድ ነው። በአገራችንም ‹‹ ጀግና›› የሚለው ቃል... Read more »

በክፋትና በክደት ሳጥናኤል ከጁንታው …

የፌዴራል መንግሥት የትግራይ ገበሬ እርሻው ጾም እንዳያድር እንዲሁም የጥፋት ቡድኑም ነገሩን ቆም ብሎ እንዲያስብበት የጽሞና ጊዜ ለመስጠት ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም የተናጠል ተኩስ አቁም በማድረግ የትግራይ ክልልን ለቆ ቢወጣም መንግሥት የወሰደውን... Read more »

ታሪክ የማይረሳው – ትውልድ የማይዘነጋው ግፍ

ህጻኑ በኮልታፋ አንደበቱ የእናት አባቱን ስም ደጋግሞ ይጠራል። አሁንም ልክ እንደ ትናንቱ ከጎኑ መሆናቸውን እያሰበ ነው። ዛሬም እናቱ በፍቅር ዓይን እያየች ከሞሰቡ እንጀራ፣ከጓዳው ወተት እንድትሰጠው ይጠብቃል። ለእሱ በቤቱ የተሰባሰቡት ሀዘንተኞች ትርጉም የሰጡት... Read more »

የሰብዓዊ እርዳታ ጭንብል ሲገለጥ

የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች የተቋቋሙበት ዋነኛ ዓላማ ከፖለቲካ ነጻና ገለልተኛ ሆነው በችግር ላይ ላሉ ተጎጂዎች ፈጥኖ በመድረስ የዕለት ሰብዓዊ እርዳታ ተደራሽ ለማድረግ ታስቦ ነው:: አሁን ላይ ያለው ነባራዊ እውነታ ግን በተቃራኒው እየሆነ ይገኛል::... Read more »