“በተፈናቀለውም ሆነ በግጭት ውስጥ ባለው ማህበረሰብ ዘንድ የዝምታ ወረርሽኝ አለ”ተባባሪ ፕሮፌሰር ዳዊት ወንድማገኝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር አንበሳ የህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ

በትግራይ ሲካሄድ የቆየውን የህግ ማስበር ዘመቻ ተከትሎ የበርካታ ዜጎች ህይወት አልፏል፤ በርካቶችም ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። ከዚህም ባሻገር በአካባቢው በሚደረገው የህግ ማስከበር ዘመቻ ዜጎች ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች መዳረጋቸው እሙን ነው። በተለይ ጦርነት በሰው... Read more »

‹‹ሱዳን የተረጋጋ መንግስት ባለመመስረቷ ምክንያት አሁን ላይ የሚልካት የትኛውም አካል ነው››አቶ እንዳለ ንጉሴ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዲፕሎማሲ መምህር

ቂም ይዞ ጸሎት፤ ሳል ይዞ ስርቆት እንዲሉ፤ ሱዳን ማንነቷን ወደኋላ ደብቃ የኢፌዴሪ መንግስትን በሽብርተኛነት ከተፈረጀው ህወሓት ጋር ላደራደር ማለቷ ከሰሞኑ ተሰምቷል።ሱዳን ኢትዮጵያ የተዳከመች በመሰላት ጊዜ አድብታና አድፍጣ የኢትዮጵያን መሬት ለመውረር ጉርብትናውም ሆነ... Read more »

“የትግራይ ህዝብ በምንም ዓይነት መንገድ ከኢትዮጵያ መነጠል አይፈልግም፤ ይህ ሀሳብ የጥቂት ሥልጣን ወዳድ ስግብግቦች ብቻ አጀንዳ ነው” አቶ ጌታቸው ንጉሴ በትግራይ ብልጽግና ፓርቲ የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊና በጊዜያዊ አስተዳደሩ የዋና ሥራ አስፈጻሚ አማካሪ

አቶ ጌታቸው ንጉሴ በትግራይ ብልጽግና ፓርቲ የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊና በጊዜያዊ አስተዳደሩ የዋና ስራ አስፈጻሚ አማካሪ ናቸው። እኛም በወቅታዊ የትግራይ ሁኔታ እንዲሁም በጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራርነታቸው ወቅት ስላስተዋሏቸው ነገሮች ቆይታን አድርገናል፤ መልካም ቆይታ።... Read more »

“የትግራይ ሕዝብ እነዚህን እኩይ ሰዎች ከጉያው ሥር አውጥቶ እስካልሰጠ ድረስ አብሮ ሊጎዳ የሚችልበት ዕድል አለ”መቶ አለቃ በቀለ በላይ የኢትዮጵያ የቀድሞ ጦር ሠራዊት የድጋፍና የልማት ማህበር ሥራ አስፈጻሚና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

 የተወለዱት በቀድሞው አጠራር በሸዋ ክፍለሃገር ጨቦና ጉራጌ አውራጃ ከአምቦ 12 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘው ጉደር ከተማ ውስጥ ነው:: ይሁንና ደቡብ ምዕራብ ሸዋ በምትገኘው ወንጪ ወረዳ ነው ያደጉት:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ዳርያን በሚባል... Read more »

“ዝም ብለን በጭፍን ወዳልተገባ ነገር ሳንገባ፤ እንዲሁም ጥቅማችንን አሳልፈን ሳንሰጥ እያደረግን ያለነው ሁኔታ መልካም የሚባል ነው” አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የቀድሞው የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር

በተለያየ አቅጣጫ ፈተናዎች የበረቱ ይምሰሉ እንጂ የኢትዮጵያውያን አንድነት ከመቼውም ጊዜ ይልቅ እየጠነከረ መጥቷል፡፡ ይህን ጥንካሬና ህብረት የማይወዱ አካላት ደግሞ የኢትዮጵያውያን ማበር የእነሱ ውድቀት በመሆኑ እያስፈራቸው ይገኛል፡፡ በጣረሞት ላይ የሚገኘው ሽብርተኛው ህወሓትም በአገር... Read more »

‹‹ኢትዮጵያዊ መሆናችንን ስናምን ኢትዮጵያን ከችግሮቿ ሁሉ ማላቀቅ እንችላለን›› አትሌት በላይነህ ዴንሳሞ

በአገራችን በተከሰቱ ግጭቶች ምክንያት ብዙ ንብረት ወድሟል፣ የሰው ህይወት ጠፍቷል:: መፈናቀሉም እንዲሁ ብዙ ነው:: በተለይ በትግራይ ያለው ሁኔታ ደግሞ የከፋ እንደሆነ ይታወቃል:: ይህንን ተከትሎም የዲያስፖራ የሰላም ጓድ አባላት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ተዘዋውረው... Read more »

“መቶ ዓመት የመንግሥት እቅድ ይዘው በድንገትከእንቅልፋቸው ሲነቁ ራሳቸውን ዋሻ ውስጥ አገኙት” አቶ ሃጎስ ግደይ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የደቡብ ምስራቅ ዞን የህንጣሎ ወረዳ አስተዳዳሪ

ሀገሪቱ ካፈራቻቸው ወጣት ፖለቲከኞች አንዱ ነው። ውልደቱ ትግራይ ክልል ህንጣሎ ወረዳ ልዩ ስሙ አዲጉደም በሚባል አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ሀሮዕ በተባለ ትምህርት ቤት እስከ 6ኛ ክፍል የተማረ ሲሆን በአካባቢው መለስተኛ ደረጃም... Read more »

«የኢትዮጵያ ጠላቶች አሁን ያለው መንግስት እንደሻማ ቀልጦ የሚያልቅና በነኩት ጊዜ የሚፈርስ መስሏቸው ከሆነ ተሳስተዋል»ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ በሻህ የአሜሪካ ዲያስፖራ የሰላም ጓድ ሰብሳቢ

ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ በሻህ፣ ኑሯቸውን ያደረጉት በአገረ አሜሪካ በሰሜን ካሮላይና ነው፡፡ ሙያቸው የፖለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ኢንተርናሽናል ጆርናሊዝም ሲሆን፣ በሰሜን ካሮላይና በኤ ኤንድ ቲ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የፖለቲካል ሳይንስና የጋዜጠኝነት መምህር... Read more »

”ሞታችን ውስጥ ቆመን ደም መፋሰሶችን ከማሰብ ይልቅ ተስፋውን ማለም ከቻልን ነገ ብርሃን የሚሆንበት ብዙ አጋጣሚ አለ‘ ዶክተር ራሄል ባቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ሰብሳቢ

በኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ የፖለቲካ እንቅስቃሴና ዴሞክራሲ ግንባታውን ለማሳለጥ የሚያግዙ ገለልተኛ ተቋማት ተመስርተዋል። እነዚህ ተቋማት ደግሞ በተለይም ለዘንድሮው የምርጫ ሂደት እጅግ አጋዥና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ያደረጉ ተቋማት እንደሆኑ በተግባር አረጋግጠዋል። ከእነዚህ መካከልም የኢትዮጵያ... Read more »

<<ከስንዴ ምርት ብቻ በዚህ መኸር እስከ 60 ሚሊዮን ኩንታል ይጠበቃል>> አቶ ገርማሜ ጋሩማ በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ተወካይ

የቱንም ያህል በኢንዱስትሪው ዘርፍ ጫፍ የደረሰ እድገት መታየት ቢችልም ግብርና አይቀሬ የሆነና ለኢንዱስትሪውም ጭምር የጀርባ አጥንት ስለመሆኑ ይነገራል። ግብርና በተለይ ለታዳጊ አገሮች ሁሉ ነገር ነው ማለት ይቻላል። ምንም እንኳ መምጫ መንገዱ በኢንዱስትሪ... Read more »