የሱዳን ቀውስ ለኢትዮጵያ ያለው አንድምታ

አፍሪካዊቷን ግዙፍ አገር ሱዳን እ.ኤ.አ ከ1989 አንስቶ ለሶስት አሥርት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ያስተዳደሩት ኦማር ሃሰን አልበሽር ከሁለት ዓመት በፊት ከስልጣን ከተወገዱ ማግስት አንስቶ አገሪቱ የሰላም አየር መተንፈስ አልሆነላትም:: በተለይ የሽግግር መንግሥቱን በጋራ በሚመሩት... Read more »

‹‹ለሚያልፍ ፖለቲካና አስተሳሰብ የማታልፈውን አገራችንን ለምንም ነገር አሳልፈን መስጠት የለብንም›› ኡስታዝ ጀማል በሽር

ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ኳስ ሜዳ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የሊቢያ ሚሲዮን በሆነው አባድር ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምርታቸውን ደግሞ በአዲስ ከተማ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ... Read more »

‹‹አሸባሪው ሕወሓት የሚለቃቸው የሐሰት መረጃዎች ትልቅ ቀውስ ማስከተላቸው በጦርነቱ ትልቁን ሚና እየተጫወተላቸው ነው›› ረዳት ፕሮፌሰር ሙሥጠፋ ወርቁ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህር

ወቅቱ የጦርነት ወቅት ነው። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የሚወጡ መረጃዎች በአብዛኛው ተዓማኒነት የሚጎድላቸው እና የተለያዩ በመሆናቸው ኅብረተሰቡን ብዥታ ውስጥ እየጨመሩት ይገኛሉ። በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት አሸባሪው ሕወሓት የሚያሰራጫቸው መረጃዎች በአብዛኛው በውሸት ላይ የተመሠረቱ... Read more »

ህገወጥ ይዞታዎችን አጣርቶ ከጨረሰ ኤጀንሲው በቶሎ ሥራውን የማይጀምርበት ምክንያት የለም“ አቶ ሙሉቀን አማረ የፌዴራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

በሰዎችና በድርጅቶች መካከል የሚደረጉ ውሎችንና መሰል ህጋዊ ግንኙነቶችን የሚወስኑ ሰነዶችን የፌዴራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጂንሲ በህግ አግባብ ያጣራል። በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በመታገዝ ያረጋግጣል እንዲሁም ይመዘግባል። በተጨማሪ ሲፈልጉ በቀላሉ ማግኘት እንዲቻሉ ያደርጋል። እነዚህ ለኤጀንሲው... Read more »

‹‹ምዕራባውያኑ በኢትዮጵያ ምክንያት መላው አፍሪካ ከእጃችን ይወጣል የሚል ከፍተኛ ስጋት አላቸው ›› ኢንተርናሽናል ዳኛ ግርማ ታፈሰ ሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ የዲሲ ግብረ ኃይል መስራች

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ኢትዮጵያን በመወከል በተለያዩ የአፍሪካ አገራት እየተዘዋወሩ የእግር ኳስ ጨዋታን በዳኝነት የመሩ አንጋፋና ዓለምአቀፍ ዳኛ ናቸው። ውልደታቸውም ሆነ እድገታቸው እዚሁ አዲስ አበባ አማኑኤል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን... Read more »

‹‹የሳይበር ጉዳይ አንድ ግለሰብ ወይም አንድ ተቋም ብቻውን የሚከውነው ሳይሆን ሁሉን የሚያሳትፍ ነው›› አቶ ሃኒባል ለማ በኢንሳ የሳይበር አመራርና አስተዳደር ዲቪዥን ኃላፊ

በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳይበር ጥቃት ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ ስለመምጣቱ ይነገራል፡፡ በዚህ ጉዳይ ልዕለ ኃያል ናቸው የሚባሉ አገራትም በመረጃ መንታፊዎች በከፋ ሁኔታ በመፈተን ላይ ይገኛሉ፡፡ የአለም የገንዘብ ድርጅት ያወጣው ዘገባ እንደሚያመለክተውም በባንኮች ላይ... Read more »

«ከኢትዮጵያ ሕዝብ በበዘበዙት ገንዘብ ነው ዓለምአቀፍ ተፅእኖ ሊያሳድሩብን የቻሉት»ሻለቃ አበበ ይመኑ በአሜሪካ ሀገር የቀድሞው የሀገር መከላከያና ፖሊስ ሰራዊት ማህበር አባል

በዚያድ ባሬ የሚመራው የሶማሊያ መንግሥት ታላቋን ሶማሊያ ለመመስረት በምሥራቁ የኢትዮጵያ ክፍል ላይ ወረራ ባካሄድበት 1969 ዓ.ም በሬድዮ በሰሙት የመኮንንነት ኮርስ ስልጠና በመመዝገብ የወታደርነት ሕይወትን አንድ ብለው የጀመሩት ሻለቃ አበበ ይመኑ የዛሬ እንግዳችን... Read more »

“ጀግንነት በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ደም ውስጥ ያለ ነገር ነው”ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም የህብረተሰባዊት ኢትዮጵያ የጀግና ሜዳይ ተሸላሚ

ዛሬ የጀግንነት ቀን ነው። ስለጀግንነት ሲነሳ ደግሞ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ይነሳል። ኢትዮጵያና ጀግንነት የረጅም ጊዜ ልምምድ እንዳላቸውም ታሪክ ይመሰክራል። አገራችንም በየዘመኑ አዳዲስ ጀግኖችን ስታፈራ ቆይታለች። ሆኖም ጀግና የሚባለው ማነው የሚል ጥያቄ በአእምሮአችን ሲከሰት... Read more »

‹‹ጭለማ ውስጥ ያለን የመሰለን ጥቂት መጥፎ ሰዎች ስለጎሉ እንጂ መልካም ሰዎች ስለሌሉ አይደለም›› ወይዘሮ ማርያ ሙኒር የህግ ባለሙያና የሴቶች ማረፊያ ልማት ማህበር መስራች

ማሪያ ሙኒር ይባላሉ። የህግ ባለሙያና ጠበቃ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበርን ከመሠረቱት መካከል አንዷ ናቸው። በተለይ ግን የሚታወቁት በቀድሞ ስሙ ፆታዊ ጥቃት ተከላካይ ማሕበር በአሁን ደግሞ የሴቶች ማረፊያና ልማት ማሕበርን ተመሳሳይ... Read more »

ማገልገል ያሸልማል

ዛሬ የአገልጋይነት ክብር ቀን ነው። ማገልገል ደግሞ ክብር ነው። በየትኛውም የስራ ዘርፍ ላይ ሆነው ሃገራቸውን በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያገለገሉ ዜጎች ይህ እለት ይመለከታቸዋል፤ ክብርም ይሰጣቸዋል። የኢትዮጵያ የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅትም ዘጠነኛውን ሽልማት... Read more »