በኮምፒዩውተር አለም 3ዲ የሚባለው ሶስት የተለያዩ ጎኖችን የሚሳይ ስዕል ሲሆን፣ በዋነኝነት ጥልቀትን ለማሳየት ጥቅም ላይ ይውላል። የ3ዲ ምስል በምንመለከትበት ወቅት ምስሉ አጠገባችን እንዳለ ሆኖ ይሰማናል። ይህ ደግሞ ምናባዊ እይታ በመባል ይታወቃል። ማንኛውም... Read more »
መጥፎነት እና ስግብግብነት እንደ መልካምነት እና ቸርነት ይጋባሉ፤ከአንዱ ወደ ሌላው ይተላለፋሉ ።መልካምነት እና ቸርነት አብሮነትን አሳክተው የጋራ ህልም እንዲኖር በማገዝ የሰዎችን ህይወት የተሻለ በማድረግ ይቀይራሉ።ስግብግብነት እና መጥፎነት ደግሞ አንዱን ከሌላው የማያስማሙ የጋራ... Read more »
የጋሸና-ቢልባላ-ሰቆጣ የመንገድ ፕሮጀክት አካልና ሰቆጣን አልፎ ከትግራይ ክልል ጋር የሚያገናኝ ነው።የሰሜን ወሎና ዋግህምራ ዞኖችንም በማገናኘት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ያረጋግጣል ተብሎም ተገምቷል፡፡በልዩ ልዩ ችግሮች ምክንያት ከተያዘለት የኮንትራት ስምምነት ተጨማሪ አመታትንም ፈጅቷል- የቢልባላ -ሰቆጣ የመንገድ... Read more »
እ.ኤ.አ በህዳር 3 ቀን 1969 በአፄ ኃይለሥላሴ አማካይነት ተመርቆ የተከፈተው ሒልተን ሆቴል በኢትዮጵያ የተገነባ የመጀመሪያው ባለኮከብ ሆቴል እንደሆነ ይነገርለታል። ይህ ሆቴል 60 ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ባለ 12 ወለልም ነው። ሒልተን... Read more »
ከተሞች በኢነርጂ ውስንንት ሲሰቃዩ ይስተዋላል። በየጊዜው መብራት ከመጥፋቱ ጋር ተያይዞም ከባድ ፈተና ይገጥማቸዋል። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች ኤሌክትሪክ ከአንድ ማዕከል የሚገኝና አቅርቦቱም ውስን በመሆኑ ሳቢያ እጥረት እየተከሰተ በፈረቃ እስከ ማቅረብ የሚደረስበት ሁኔታ... Read more »
በአመት አንድ ቢሊየን ዶላር የውጪ ምንዛሬ እንደሚስገኝ እና ለ60 ሺ ዜጎችም የስራ እድል እንደሚፈጠር ይጠበቃል።ሞዴል ፓርክ በመባልም ይታወቃል።በአገሪቱ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ሲገነቡ የእዚህ ፓርክ ተሞክሮ ጭምር እየተወሰደ ነው፤ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ።በፓርኩ ለ35... Read more »
የኮሮና ቫይረስ በዓለማችን ከተከሰተ እንሆ ወራት ተቆጥረዋል። ወረርሽኙ የስርጭት አድማሱን በማስፋት በሁሉም ሀገራት በሚባል መልኩ መላው ዓለምን አዳርሷል። በዚህ ወረርሽኝ ምክንያትም ከሦስት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑ ዜጎች ሕይወት እንደ ቅጠል ረግፏል፤ስደስት ሚሊዮን... Read more »
የኮሮና ቫይረስ በአገራችን ከተከሰተበት መጋቢት አራት ጀምሮ 84 ቀናት ተቆጥረዋል ። ከዚያን ጊዜ ወዲህም ያዝ ለቀቅ እያደረገ የነበረው የስርጭት ሁኔታ በተለይ ባለፈው አንድ ሳምንት በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩና በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥርም... Read more »
አንዳንድ ጊዜ ሳስበው መላው የሰው ልጅ ታሪክ የፍርሐት ታሪክ ይመስለኛል።ምክንያቱም ሰው በኖረባቸው ዘመናት ሁሉ ራሱን ሲፈራ ኖሯል።ማለትም “ከራሴ ወገን ጥቃት ሊሰነዘርብኝና ልጠፋም እችላለሁ” በሚል የራስ ፍርሐት ከመሰሉ ሊሰነዘርበት የሚችለውን ጥቃት ለመመከትና ከሚያስበው... Read more »
ወጣቶች ናቸው። ከዚህ በፊት ከህትመትና ዲዛይን ጋር የተያያዙ ስራዎችን በተናጥል ሲሰሩ ቆይተዋል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ላይ መሆናቸውና በስራ አጋጣሚ መገናኘታቸው ደግሞ የኩባንያዎችንና የተለያዩ ድርጅቶችን መለያዎችን፣ ህትመቶችን፣ የትስስር ገፅ ዲዛይኖችን፣ ቪዲዮ ፕሮዳክሽኖችን፣ የግራፊክ... Read more »