
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ከየካቲት 5-7/2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምሥራቅ በነበራቸው ጉብኝት አንድ እንግዳና ያልተለመደ ተግባር ፈጽመዋል። የከረረ ግጭት ውስጥ የገቡና ለእርቅ ይበቃሉ ተብሎ የማይታሰቡ ሁለት ሴቶችን ያስታረቁበት መንገድ አግራሞትን ፈጥሯል።... Read more »
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከየካቲት 5 እስከ የካቲት 7 ቀን 2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት በሀገራቱ በህገወጥ መንገድ ገብተው ወደ ሀገራቸው ለመመለስ አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ስለሌላቸው ለመውጣት የተቸገሩና... Read more »
የሰው ልጆች ያላቸውን ወሰን አልባ ፍላጎት ለማሟላት ሲሉ ህብረት የመፍጠራቸውን ያክል ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ አለመግባባቶችን ያስተናግዳሉ። ይሁን እንጂ ለህብረታቸውም ሆነ ለአለመግባባታቸው የየራሳቸው ህግና ስርዓትን አበጅተው ይጓዛሉ። ኢትዮጵያውያን ደግሞ ለዚህ ዓይነት ጉዳዮቻቸው እልባት... Read more »

ሰው ሲፈጠር በጎነትን ይዞ ነው። በሂደት ግን ከአካባቢው ክፋትን እየተላመደ ይሄዳል። ሆኖም የሚለምደው ክፋት በጎነቱን ይሸፍነው ይሆናል እንጂ ፈጽሞ አያጠፋውም። እናም አንድ አጋጣሚ ተፈጥሯዊ የሆነውን በጎነት ከተዳፈነበት ገለጥ ገለጥ አድርጎ ሊያወጣው ይችላል።... Read more »

አቶ አበራ ደበበ ይባላሉ። በሰባት ቤት ጉራጌ እነሞር ጉንችሌ አካባቢ ተወልደው አደጉ፤ በልጅነታቸውም የቀለም ትምህርታቸውን ጀምረው እስከ ስምንተኛ በዚሁ አካባቢ ተማሩ። ከዚህ በላይ ለመቀጠል ግን በወቅቱ ያስተምሯቸው የነበሩ አያታቸው በሁለት ነገር ተፈተኑ።... Read more »
ግጭት በተለያዩ መዝገበ ቃላትም ሆነ በዘርፉ ጥናት ያካሄዱ ባለሙያዎች እንደየነባራዊው ተጨባጭ ሁኔታ የሚገለጽ ቢሆንም፤ የሁሉም ማጠንጠኛ ማዕከል ሆኖ የሚስተዋለው ግን በተለያየ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሌላም የፍላጎቶች አለመጣጣም ምክንያት ወይም የጥቅም ሽኩቻን ተከትሎ በግለሰቦች... Read more »

አንዲት የ12 ዓመት ልጅ ኩላሊት፣ እጢ፣ ኤች.አይ.ቪ፣ የሳንባ ምችን ጨምሮ ወደ አምስት በሽታ ነበረባት። ይህች ልጅ ደግሞ በበሽታ መሰቃየቷ ሳያንስ በመንገድ ላይ ወድቃ አንድ ወጣት ታገኛትና ወደቤቷ ይዛት ትሄዳለች። የዚህች ወጣት ጓደኞችም... Read more »
ከዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ወደ ጀርመን ኤምባሲ በምታወርደው ጠባብ አስፋልት መንገድ ላይ በተለይ በሆስፒታሉ አጥር አካባቢ አንድ ለዓይን የሚማርክ፤ ቀልብንም የሚገዛ ነገር ያያሉ፡፡ ስፍራው አረንጓዴ ከመሆኑም በላይ በቦታው ላይ ወጣቱም አዛውንቱም አረፍ ብሎ... Read more »

ወይዘሮ ሚሚ ተስፋዬ፣ አቧራማ ከሆኑት የአምቦ ከተማ የጉልት ገበያዎች በአንዱ ድንች፣ ቲማቲም፣ ቃሪያ፣ ሽንኩርትና ሌሎችም አትክልቶችን ከሚሸጡ እናቶች መካከል አንዷ ናቸው። ከዚህ የጉልት ገበያ በሚያገኙት ገቢም ከራሳቸውና ከልጆቻቸው አልፈው፤ ታማሚ እናታቸውን፣ እህትና... Read more »

እለተ ቅዳሜ፣ ታህሣሥ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ማለዳ ከአራት ኪሎ የጀመረው ጉዞዬ፤ አራት ሰዓት ከሃያ ላይ ሰበታ ከተማ በሚገኘው የሰበታ ሃዋስ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ጊቢ አድርሶኛል። ገና ወደ ቅጥር ጊቢው... Read more »