የሸካቾ ብሔረሰብ የለቅሶ ሥርዓት

በሸካቾ ብሔረሰብ ለቅሶ ማሕበራዊ ትስስርን ማጠንከሪያ፣ የሟችን እና የሟች ወገኖችን ማንነት መግለጫ፣ የሀብት መጠን ማሳወቂያ፣ ወዳጅ እና ጠላት መለያ፣ ተደርጎ ይወሰዳል። ማሻ፣ አንድራቻ እና የኪ የተሰኙ ሦስት ወረዳዎችን በውስጡ ባቀፈው እና በዚሁ... Read more »

የየም የለቅሶ ሥርዓት

በየም ብሔረሰብ ተወላጆቹ ዕድሜያቸው እየገፋ ሲሄድ የራሳቸውን የመቀበሪያ ሳጥን እና መከፈኛቸውን (መገነዣቸውን) ቡልኮ ያዘጋጃሉ። ቀደም ብለው በማዘጋጀታቸው ልጆቻቸውም ሆኑ ዘመድ አዝማዶቻቸው እንዲሁ ዕድራቸው ለሳጥን እና ለከፈን መግዣ ብሎ የሚያወጣው ገንዘብም ሆነ የሚባከን... Read more »

ፍቼ ጫምባላላ-የሰላም በዓል

“ የሲዳማ አያንቱዎች (የባሕል አባቶች) በተፈጥሮ የቆጠራ ጥበብ ተመርተው የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ቀን ፍቼ ጫምባላላ በዓል መቼ መሆን እንዳለበት ይወስናሉ። በዚሁ መሠረት የፍቼ ጫምባላላ በዓል በታላቅ ሥነ ሥርዓት በየዓመቱ ይከበራል። አከባበሩ... Read more »

ባሕልና ጥበቦቻችን – ለአብሮነታችን

የ “ስለኢትዮጵያ” አጀንዳዎችና ሁነቶች መለያው እየሆነ በመጣው በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት “አብሮነት ስለኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የሚካሄደውን የፓናል ውይይት ለመሳተፍ የኢትዮጵያ ልጆች የሰላም፤ የአብሮነት ተምሳሌት በሆነችው ሐረር ከተማ ላይ ተሰባስበዋል፡፡ በዕለቱም ስለ አብሮነት... Read more »

«ዑልማ» – የኦሮሞ ማኅበረሰብ አንዱ ባሕል

በኦሮሞ ማኅበረሰብ ዘንድ አንዲት ሴት ልትወልድ ስትቃረብ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ይደረጋሉ። ከወለደች በኋላም የአራስነት ቆይታዋን ጨርሳ እስክትወጣ የሚደረጉ የተለያዩ ባሕላዊ ሥርዓቶች አሉ። ከመውለዷ በፊትም ሆነ ከወለደች በኋላ የሚደረጉ ሥርዓቶች በብሔረሰቡ ባሕላዊ የአኗኗር... Read more »

27 ዓመታት ኤች አይቪን በመከላከል ሥራ

ያኔ ከዛሬ 27 ዓመት በፊት በየዕለቱ የእድር ጡሩንባ መስማት አዲስ አልነበረም። በየአካባቢው በርካታ የኤች አይቪ ኤድስ በደማቸው የሚገኝ ወገኖች አሉና። ዛሬ ማን ይሆን ብሎ መቅበር እስኪታክት እድርተኛው ተሰላችቷል። ባስ ሲል በአንድ ቀን... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »