ለወደብ ጥያቄያችን ትክክለኛ አረዳድ ለመፍጠር!

የታሪክ ድርሳናት እንደሚያሳዩት፤ ከ1983 ዓ.ም በፊት ኢትዮጵያ የባህር በር የነበራት ሀገር ናት። ይሁን እንጂ በጊዜ ሂደት ፖለቲካዊ ምክንያቶች በወለዷቸው ውስብስብ ችግርች የወደብ ባለቤትነቷን ተነጥቃ የሌሎች ሀገራትን ወደቦች ተጠቃሚ ለመሆን ተገዳለች፡፡ በዚህም የኢኮኖሚ... Read more »

ጥናት ወይስ አስተያየት…!?

በሀገራችን በጣት ከሚቆጠሩ ተጽዕኖ ፈጣሪ አንጋፋ የሙያ ማህበራት ወይም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የኢትዮጵያ የኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች ማህበር ግንባር ቀደም ተቋም ነው። ሀገራዊ ፋያዳ ያላቸውን በርካታ ጥናትና ምርምሮችን አካሂዷል። የፖሊሲ ሃሳብ አቅርቧል። ምክረ ሃሳብ... Read more »

 ያልተጠቀምንበት ሀገር በቀል ዕውቀት

አንድ ማኅበረሰብ በሚኖርበት አካባቢ ተፈጥሮን መሠረት አድርጎ የረጅም ዓመታት ልምዱን ታሳቢ በማድረግ የሚያካብተው እውቀት ‹‹ሀገር በቀል ዕውቀት›› ይባላል። ሀገር በቀል እውቀት እንድ ማኅበረሰብ ከተፈጥሮና ከአካባቢያዊ ሁኔታ ጋር ባለው ቁርኝት የሚያገኘውን፣ የሚያዳብረውንና የእለት... Read more »

 የሰውን ልብ ማሸነፍና ተፅዕኖ ፈጣሪ መሆን!

እንዲህ በቀላሉ የሰውን ቀልብ መግዛትና ልቡን ማሸነፍ አይቻልም:: ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው የሰውን ቀልብ አሸንፎ በጎረቤት፣ በሰፈር በማኅበረሰብና በሀገር ብሎም በአሕጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰው መሆንም ቀላል አይደለም:: የሰውን ልብ... Read more »

 የዘራፊዎቹ መጨረሻ

ጥርት ባለው የጥር ሰማይ ላይ ጨረቃ ባትኖርም ከዋክብት ግን ሞልተውታል። ሌሊቱን ለማድመቅ ሽሚያ ላይ ያሉ የሚመስሉት ከዋክብት ለመሬት እንዳላቸው ቅርበት ደመቅና ደብዘዝ ብለው ይታያሉ። ጥር 14 ቀን 2013 ዓ.ም በግምት ከሌሊቱ 9፡30... Read more »

 የህዳሴ ግድብ ማንም የማይጎዳበት የሚዛናዊነት አሻራ

ኢትዮጵያውያን እንደዓይናችን ብሌን ስለምናየው፣ በህዳሴ ግድባችን ለዓለም ማኅበረሰብ ያንፀባረቅነው አንድ ገናና እውነት አለን:: እርሱም ማንም የማይጎዳበት፣ ይልቁንም የጋራ ተጠቃሚነት መርሕ ነው:: በዚህ አቃፊና አሳታፊ ሀሳብ እና እምነት ላለፉት ከአስር ለበለጡ ዓመታት ተጉዘን... Read more »

 በሰላም ወጥተን በሰላም እንድንገባ!

መንግሥት ከሚሠራቸው ተግባራት መካከል ዋንኛውና ቀዳሚው ሕግና ሥርዓትን ማስፈን ነው። ዜጎች በሰላም ወጥተው እንዲገቡ፣ ንግድ፣ ማህበራዊ ህይወትን ጨምሮ የእለት ተእለት ፍላጎቶቻቸውን ያለምንም ስጋት እንዲያስፈፅሙ ይህንን መርህ መሰረት በማድረግ ጥበቃ የማድረግ ሥልጣንና ኃላፊነት... Read more »

 ከወደብ ፍላጎታችን ጀርባ ያሉ አስገዳጅ ሁኔታዎች

በዓለም ላይ 44 የሚሆኑ ሀገራት የባሕር በር ወይም ወደብ እንደሌላቸው መረጃዎች ያመለክታሉ። የባሕር ወደብ ከሌላቸው የዓለም ሀገራት ትንሽ የቆዳ ስፋትና አነስተኛ የሕዝብ ብዛት እንዳላት የሚነገርላት በአውሮፓ አህጉር የምትገኘው ቫቲካን የተባለች ሀገር ነች።... Read more »

 ላለመስማማት መደራደር – የግብጽ አሁናዊ አካሄድ

በተደጋጋሚ የተደረጉ የሶስትዮሽ ድርድሮች ያለስምምነት መፈታትን ለታዘበ ግብጽ ላለመስማማት የምትደራደር ይመስላል። ይሄን ወለፈንዲያዊ / ፓራዶክሲካል/ አካሄድ የመረጠችው ደግሞ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ስፍራዋንና ሚዛኗን በመተማመን፤ የናይልን ጉዳይ ዘላለማዊ አጀንዳ በማድረግ የሕዝብን ድጋፍ ላለማጣት እና... Read more »

 የአርሶ አደሮች ቀን መከበር ሀገራዊ ፋይዳ!

በቅርቡ በአርሶ አደሮች ቀን መከበር አስፈላጊነት ላይ እንድ መድረክ ተካሂዶ ነበር። በመድረኩ ላይ የግብርና ሚኒስቴር የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ፣ የቀድሞ የአለማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማኅበር እንዲሁም አሊያንስ ፎር ሳይንስ የተሰኘ ግብር ሠናይ... Read more »