ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል፡፡ ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል፡፡ አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል፡ ፡ ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች... Read more »
ሰላም ሉአላዊነቱ የተረጋገጠ ሀገር ሕዝባዊ ህልውናው ይቀጥል ዘንድ መሰረቱን ሊያፀናበት የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ለሰላም ረብ የለሽ ዋጋ ሲሰጡ የተመለከትናቸው የትኞቹም ሀገራት ሲፈርሱ እንጂ ሲፀኑ አልሰማንም፤ ደግሞም አላየንም። በታሪክ ግን... Read more »
እናቱ ማርገዟን ስታውቀው ለማስወረድ ተጣድፋ ወደ ሀኪም ቤት ሄደች፡፡ ሀኪሞች አይሆንም አሉ። ካለችበት የኑሮ ሁኔታ አንፃር ሌላ ልጅ መውለድ ለእርሷ የማይታሰብ ነው፡፡ ሀኪሞች እምቢ ቢሏትም እርሷ ግን ተደብቃ የአልኮል መጠጥ እየጠጣች ፅንሱን... Read more »
ሠርቶ ማግኘት አግኝቶ የተሻለ ሕይወት መኖር የብዙ ሰዎች ሕልም ነው። ሰዎች መኖር ለሚፈልጉት የምቾት ኑሮ ሲሉ ያዋጣኛል ያሉትን መንገድ በሙሉ ይከተላሉ። ገሚሱ ጥሮ ግሮ በላቡ ያፈራውን ሀብት ለመጠቀም ሲነሳ ገሚሱ ደግሞ ያለፋበትን... Read more »
በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ ከመጣ ወዲህ በመንግሥት በኩል የተወሰዱ መልካም እርምጃዎች እንዳሉ ሆነው በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች አለመግባባቶች፣ የፖለቲካ ልዩነቶች፣ የእርስበርስ ግጭቶች፣ ሌሎችም ሀገርን የሚያናጉ የፀጥታ ችግሮች ተከስተዋል። ችግሮቹ አድገውና ጎልብተው የኋላ ኋላ ሀገሪቷን... Read more »
በዓለማችን የሚገኙ ሀገራት ፈርጀ ብዙ የዲፕሎማሲ ግንኙነት በማድረግ የጋራ ጉዳዮቻቸውን ይከውናሉ፤ አለመግባባት ሲፈጠርም በውይይትና በድርድር ይፈቱታል፡፡ ሁልጊዜ የዲፕሎማሲ ሥራ ስኬታማ ላይሆን ስለሚችል ወደ ጦርነትም የሚገቡበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል፡፡ ከጦርነት በኋላ የሰላም መፍጠሪያው... Read more »
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሲመሰረት አንግቦት ከነበረው አባል ሀገራቱን ከቅኝ ገዥዎች ነፃ የማውጣት ተልዕኮ አንስቶ እስከ ወቅታዊው የአየር ንብረት ለውጥ ድርድር በርካታ ስኬቶች አስመዝግቧል፡፡ ኅብረቱ በዓለም አቀፍ መድረኮች በተለይም የዓለም ኢኮኖሚንና የአየር ንብረት... Read more »
መቼም ስለ የካቲት 12፣ 1929 የፋሺስት የአዲስ አበባ ጭፍጨፋ በተወሳ ቁጥር በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱ መጽሐፍት የኢያን ካምቤል ፤”THE MASSACER OF ADDIS ABABA”ይገኝበታል። የወቅቱ የጣሊያን ፋሽስት መሪ ቢኒቶ ሙሶሊኒ ፋሽዝምን በመላው ዓለም ለማስፋፋት... Read more »
(የመጨረሻ ክፍል) በመጀመሪያ ክፍል መጣጥፍ የጦርነቱን አነሳስና የጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን የውጊያ ስትራቴጂ አጋርቻለሁ። በዛሬው መጣጥፍ ደግሞ የቀሩ የውጊያ ስልቶችንና የዓድዋን ግዙፍ አንድምታ አወሳለሁ። 3ኛ የውጊያውን እምብርት የማፍረስ የመጨረሻው ታክቲክና ቅንጅት፦ የኢትዮጵያ ሠራዊት... Read more »
ሀገሪቱ በአንድ ወቅት ግንባታ እንደ አሸን እየፈላባት ያለች ሀገር እንዳልተባለች፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ፕሮጀክቶች ተጀምረው የማይጠናቀቁባት እስከመባል መድረሷ ይታወቃል፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ይህ ገጽታ መቀየር መጀመሩን የሚያመለክቱ እና ተምሣሌት የሚሆኑ... Read more »