የ«ቁጥ! ቁጥ!»ኑሮ

ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ። እንዳለው ደራሲው በመንደሩ በምትገ ኘው መንገድ አላፊ አግዳሚው በዝቷል። በጣም ጠባብ በሆነው መተላለፊያ ወከባ በመሆኑ ቀኑን ሙሉ አያሌ ሰዎች ላይ ታች ሲመላለሱ ይታያሉ። አንዳንዱ... Read more »

ከጋዜጠኝነት እስከ ድርጅት ባለቤትነት የዘለቀ ስኬት

በተወለደችባት ከተማ በፈጠራ የታ ገዘ የንግድ ሥራን ጀምራ ውጤታማ መሆን ችላለች። በአንድ በኩል ቤተሰብ ማስተዳደር፣ በሌላ በኩል ደግሞ በሥራ ቦታ ድርጅት መምራቱን በዕለት ተዕለት ህይወቷ አጣምራ ማስኬድን ተክናበታለች። አንዱም አዳግቷት አያውቅም። ይልቁንም... Read more »

የነሐሴ ጨዋታዎች

ወርሐ ነሐሴ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ስለሆነ ሽርጉድ ይበዛበታል። ከወሩ መጀመሪያ ቀን ጀምሮ እንደ አሸንዳ፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል የመሳሰሉ የልጃገረዶች ጨዋታዎች ይጀመራሉ። እነዚህ ጨዋታዎች ሰፊ የመገናኛ ብዙኃን ሽፋን ስላላቸው ይታወቃሉ። በትግራይ ክልል አሸንዳ፣... Read more »

የተከደኑ ዓይኖች ሲከፈቱ

ህይወት በብዙ ውስጣዊና ውጫዊ ክሮች ግማድ የተሰራች ጥበብ ናት ። ጥበብን የሚያከብራት፣ በጥሩ አያያዝ ሲኖርባት ያላስተዋለ ደግሞ እንዲሁ ያልፍባታል። ህይወትን በማስተዋል ለመምራት ታዲያ ከጭፍንና ስሜታዊ አካሄድ ራስን በማውጣት፣ የተከደኑ ውስጣዊ ዓይኖቻችንን ለመክፈት... Read more »

ባለ ጩቤው ተማሪ

ዛሬ በተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ጨዋታ ይካሄዳል።ሁሌም ቢሆን በዚህ ሜዳ ላይ የሚኖረው ቆይታ ደማቅ እንደሚሆን ብዙዎች ያውቃሉ።ጨዋታው ባለ ጊዜ በርካቶች ከያሉበት ተገኝተው ቡድኖቻቸውን ይደግፋሉ፤ ተጫዋቾቹን ለማበርታትና የአቅማቸውን ለማድረግም የሚያህላቸው የለም። ሜዳው በዕድሜ... Read more »

«ተፎካካሪ ፓርቲዎች የውድድር መድረኩ የጨዋዎች እንዲሆን ትግል ማድረግ አለባቸው» – ዶክተር ኢንጅነር አድማሱ ገበየሁ የቀድሞው ቅንጅት ምክትል ሊቀመንበር

የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለሃገር ቦረና አካባቢ ሲሆን እስከ 8ኛ ክፍል እዚያው ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ደሴ በሚገኘው ወይዘሮ ስህን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚያም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በመምህርነት ዲፕሎማቸውን ካገኙ በኋላ በትግራይና... Read more »

የኢትዮጵያ ሴት ሠዓሊያን

ሠዓሊና የሥነ ጥበብ ታሪክ ተመራማሪ እሰየ ገብረመድህን እንደሚነግሩን፤ የሥዕል ጥበብ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ተጸንሶ የተወለደ ነው። የአዲስ አበባ ከተማን መቆርቆር ተከትሎ ፎቶግራፍ ተለመደ። የፎቶግራፍ መለመድ ደግሞ ለዘመናዊ ሥዕል አጋዥ ሆነ። እዚህ ላይ... Read more »

በእናት እገዛ የተሳካ ጥረት

ተግባቢ እና ጨዋታ አዋቂ ናቸው። ልዩ የሀገር ፍቅር ስላላቸው ለኢትዮጵያ የበለጠ መስራትን አልመው ጉዞ ጀምረዋል። ቢሊዮኖች የሚያወጣ ሆስፒታል በቅርብ ዓመታት ገንብተው ሲጨርሱ በሙያቸው ዳግም እንደሚሰሩ ለእራሳቸው ቃል ገብተዋል። ጠይም መልካቸው እና ሳቂታ... Read more »

በነገራችን ላይ…..

መጋቤ አዕምሮ ስንል የከፈትነው ይህ አምዳችን ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ፣ ለአስተሳሰብ ቀረጻ የጎላ ሚና ባላቸው የተለያዩ እሴቶቻችን ዙሪያ የተመረጡ ንግግር አዋቂዎች የሚያቀርቧቸው ነጻ ሃሳቦች የሚስተናገድበት ይሆናል:: በነገራችን ላይ ማለት እግረ መንገድ ማለት ይመስለኛል።... Read more »

የቀደመው ፍትህ ቅድመ -ታሪክ

ቅርበታቸውን የሚያውቁ ሁሉ ጓደኝነታቸውን ይመሰክራሉ። የሁልጊዜው አብሮነ ታቸው የፈጠረው ዝምድናም እስከቤተሰብ ትውውቅ አድርሷቸው ነበር። ውሎ ሲያድር ግን መቀራረባቸው ቀዝቅዞ መገናኘታቸው ቀናትን ያስቆጥር ያዘ። እንደቀድሞው ተፈላልጎ አብሮ መዋልን ትተው መራራቅን መረጡ። ይህን ያዩ... Read more »