«የእያንዳንዳችን አስተሳሰብ ሲለወጥ ሀገር ትለወጣለች» ዳዊት ድሪምስ – የአስተሳሰብ ለውጥ ባለሙያ

ዳዊት ድሪምስ በአስተሳሰብ ላይ አተኩረው የሚሰሩ ባለሙያ ናቸው። እያንዳንዱ ሰው የአስተሳሰቡ ውጤት ነው። ሀገርም የዜጎቿ አስተሳሰብ ውጤት ናት የሚል አስተሳሰብ አላቸው። ዳዊት ድሪምስ ከ6 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ለሀገሩ እንግዳ... Read more »

አራት የአገር መሪዎች ሲቀያየሩ፤ ለ28 ዓመታት በሊስትሮ ሥራ

በሠላም አውለን ብሎ መስቀለኛ እያማተበ ግማሹ ሲገባ ግማሹ ይወጣል። አካባቢው ወጪ ወራጁ የበዛበት ይመስላል። ከፊት ለፊት ደግሞ ለወትሮ እንግዳ የማይጠፋው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ይታያል። ከበሩ ላይ የሚገኙት የፌዴራል ፖሊሶች ጠበቅ... Read more »

የስኳር በሽታ – ክፍል አንድ

ከፍተኛ መጠን ስኳርን ከተመገቡ ለስኳር በሽታ ያጋልጣል? በአለማችን ላይ እያደጉ ያሉ አገሮችም ሆኑ ያደጉ አገሮች በእኩል አይን አይተው የሚጎዳው እና በአሁኑ ጊዜ በብዛት እየጨመረ ያለው የስኳር በሽታ እ.ኤ.አ. በ2016 ውስጥ እንዳለም 422... Read more »

ከዲዛይነርነት እስከ አምራችነት

ከልጅነታቸው ጀምሮ ሲከተላቸው የነበረ ውን የዲዛይነርነት ፍቅር ማሳካት ችለዋል። እስከ ቻይና ድረስ ተጉዘውም ምርቶቻቸውን ለዓለም በማቅረብ ዝናን አትርፈዋል። በተለይም መልካቸው ላይ ለዛ ያለው አነጋገራቸው ሲታከልበት ጥሩ አምራች ብቻ ሳይሆን ጥሩ የማርኬቲንግ ባለሙያም... Read more »

«እውቀት ይስፋ፤ ድንቁርና ይጥፋ»

« የፊደል ገበታው ጌታ፤ የእውቀት አባት›› የሚሉ ቅጽል መጠሪያዎች አሏቸው። ኢትዮጵያ የራሷ የዘመን አቆጣጠር እና የራሷ የፊደል ገበታ አላት ብለን በኩራት እንድንናገር ካደረጉን ሊቃውንት አንዱ ናቸው። አዲስ ዓመት ማግስት ላይ ሆነን ታሪካችንን... Read more »

ምርመራው

በዚህ ርእስ ስር መጻፍ ስፈልግ በርካታ ሃሳቦች በልቤ ውስጥ ተመላልሰዋል። እነዚህን የተመላለሱ ሃሳቦች ሁሉ ለማስፈር መድረኩም ዓምዱም አይፈቅዱልኝምና መቆጠብን መረጥኩ። ግን ብዙ ጊዜ ምርመራ የሚለውን ቃል የሚጠቀሙ ሰዎች ስለቃሉ ያላቸው ግንዛቤ አንድም... Read more »

የወታደሩ አፈሙዝ

የ2008 ዓም አዲስ ዓመት ክረምቱን ገፎ ብቷል። የአደይ አበባ ሽታና የአዲስ ጀንበር ብርሃን ምድሪቱን እያደመቀ ነው። የልጃገረዶች ጭፈራ በአቻ ወንዶች ሆታ ታጅቦ መስከረምን አጥብቷል። ይህ ወቅት ሁሌም ለፍጥረታት አዲስ እንደሆነ ነው። አሮጌው... Read more »

«አሁን እንደ ሀገር የገጠመንን ችግር መፍታት የምንችለው በሀገራዊ ዕውቀቶች ብቻ ነው» – አቶ አብዱልፈታህ አብደላ፤ የሀገረሰብ ጥናት ተመራማሪ

አቶ አብዱልፈታህ አብደላ የሀገረሰብ ጥናት ተመራማሪ ናቸው። በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ወደ 57 የሚደርሱ ጥናቶችን አድርገዋል። ከዚህ ውስጥ 10 የሚደርሱትን በመጽሐፍ መልክ አዘጋጅተው ለአንባቢያን አቅርበዋል። መጽሐፎቹ በሀገረሰብ አስተዳደር፤ ታሪክና የህግና ፍትህ ስርዓቶች ላይ... Read more »

በቤት የተሞከረ መላ ለበርካቶች ሲተርፍ

የተንቀሳቃሽ ስልክ መዝናኛዎች እና የምዕ ራባውያን መጤ ባህል የሚያንጸባርቁ ፊልሞችን እየተመለከቱ የሚያድጉ ህጻናት በተበራከቱበት ዘመን በሀገርኛ ዘይቤ የተቃኙ መማሪያዎች የሚያመርት የፈጠራ ንግድን ይዘው ብቅ ብለዋል። በጨቅላ እድሜያቸው የኮምፒዩተር እና የስልክ ብርሃን አይናቸው... Read more »

እንቁጣጣሽጥበብ፤ እንቁጣጣሽ ሳይንስ

እንቁጣጣሽ ከሌሎች በዓላት ሁሉ ይለያል። ሌሎች በዓላት ሃይማኖታዊ ወይም ባህላዊ ይዘታቸው ይጎላል። ለምሳሌ መስቀል፣ ገና፣ ፋሲካ ብንል ሃይማኖታዊ ይዘታቸው ይበልጣል። ጥምቀት፣ አሸንዳ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይ እና ሶለል ብንል መነሻቸው ሃይማኖታዊ ይሁን እንጂ ባህላዊ... Read more »