ምን ጠላህ በሉኝ….

የሰው ልጅ በህይወት ዘመኑ በሥነ- ምግባር ደረጃ ሊከተላቸው የሚገቡ አንድ ወይም ሁለት መሰረታዊ ነገሮች እንዳሉ ይሰማኛል። ከሁሉም የቀደመው ግን ፣ “በራስህ እንዲደረግ የማትወደውን በሌሎች ላይ አታድርግ” የሚለው ነው። በዚህ የከበረ ሃሳብ ውስጥ፣... Read more »

ከእስር ወደ መቃብር

 ድንገት ያቃጨለው የእጅ ስልኩ ከነበረበት ሀሳብ ፈጥኖ አባነነው። ቆም ብሎ ወደ ኪሱ ገባና ሞባይሉን አወጣ። ደዋዩ የቅርብ ጓደኛው ነበር። ሰውዬው ከሰላምታ በፊት ቀጥታ ወደ ጉዳዩ ገባና ያለፋታ ያወራ ጀመር። ሃይሉ ከጓደኛው አንደበት... Read more »

አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኢህአፓ እስከ ኦህዴድ

 አቶ ጁነዲን ሳዶ በኢህአዴግ የአስተዳደር እና ፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ጉልህ ተሳትፎ ከነበራቸው ሰዎች መካከል አንዱ ናቸው። አቶ ጁነዲን ሳዶ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት እና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በመሆን አገልግለዋል። የቀድሞውን ኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲ... Read more »

የላሊበላ ትንሳዔ እየቀረበ ይሆን?

እሁድ መስከረም 27 ቀን 2010 ዓ.ም የላሊበላ (ላልይበላ) ከተማ በተቆጡ ሰልፈኞች ተጥለቀለቀች። ሰልፈኞቹ ከያዙዋቸው መፈክሮች መካከል “ታሪክ መስራት ካልቻልን ታሪክ እንጠብቅ!”፣ «ታሪክና ቅርስ እየፈረሰ አዲስ ታሪክ አይሰራም!»… የሚሉ ይገኙበት ነበር። የላሊበላ ሕዝብ... Read more »

40 ዓመታት፤ በችግኝ አርበኝነት

አዲስ ሙሽራ ሠርገኛ ላይ እንደረጨው ሽቶ እኔንም የእፅዋቱ ስብስብ በራሱ ለየት ያለ ለዚያውም በቆንጆ ሽቶ ጠረን አፍንጫዬን አወደው። ሥፍራው ከተፈጥሮ ጋር ልብ ለልብ ለመግባባት የተሠራ ይመስላል። ዕጽዋቱ ውበታቸው፣ ፍካታቸው፣ ወጣ ገባ አፈጣጠራቸው፣... Read more »

ለስኳር በሽታ መመርመር ያለባቸው እነማን ናቸው?

የስኳር በሽታ- ክፍል ሁለት ማንኛውም ሰው ህመሙን ለመታከም የመጀመሪያው ቅድመ ሁኔታ በሽታውን ማወቅ ነው። ባለፈው ጊዜ እንዳነሳነው በርካታ ሰዎች ከሰውነታቸው ውስጥ የስኳር በሽታ እያለባቸው በሽታው ያለባቸው መሆኑን ስለማያውቁ ብቻ ህክምና እያገኙ አይደሉም።... Read more »

አየር ኃይሎቹ- ከ1ሺ500 ብድር ወደ 800 ሚሊዮን ብር

በውትድርና ያገኙት እውቀት ነገሮችን በብዙ መልኩ እንዲገነዘቡ እንደረዳቸው ይናገራሉ። ታታሪ ብቻ ሳይሆኑ ብልህ የሥራ ሰው መሆናቸውንም በርካቶች ይመሰክራሉ። በስምጥ ሸለቆዋ የሐይቆች መናሃሪያ ቢሾፍቱ ከተማ ከአየር ኃይል ቴክኒሻንነት እስከ ዘርፈ ብዙ ፋብሪካዎች ሥራ... Read more »

እኛው ጥበበኛ፤ እኛው ጥፋተኛ

እዚያ ላይ ያለች ሸክላ ሰሪ ድሃ ናት አሉ ጾም አዳሪ ማን አስተማራት ጥበቡን ገል አፈር መሆኑን! ግጥሙ ሰም እና ወርቅ ያለው ቅኔ ነው። ግጥሙ ተደጋግሞ የሚነገረው ወርቁ በያዘው ትርጉም ቢሆንም ለዚህ ጽሑፍ... Read more »

ዝምታ መጋዝ ነው..

የሰው ልጅ ህይወት በጊዜ የተቀመረ ነው። ይህንን ጊዜ በሚገባ ለመጠቀም የተዘጋጀ ሰውም ዘመኑን በሥርዓት ዋጅቶ ይጠቀምበታል። የተገዛ ጊዜም፣ የተወጠነ ይፈፀምበታል፤ ውጤት ይለካበታል፤ አሰራር ይመዘንበታል፤ አያያዝ ይታይበታል። ድክመትና ጥንካሬ ይፈተሽበታል። ይህንን ደግሞ በወጣትነት... Read more »

ከዝምታው በስተጀርባ

ቅድመ -ታሪክ በልጅነቱ ደስተኛ ሆኖ አያውቅም። በየምክንያቱ መናደድና መቆጣት መለያው ሆኖ ቆይቷል። ብዙዎች ስሜቱን አውቀው ለመረዳት ይቸግራቸዋል። የሚቀርቡት ቢኖሩ እንኳን ቋንቋውን በወጉ የሚያውቁና በተለየ የሚያውቁት ብቻ ናቸው። ከብዙዎች በቀላሉ ያለመግባባቱ ደግሞ ለብስጭቱ... Read more »