ከጠጅ ቤቱ ደጃፍ

ሶስቱን ባልንጀሮች ከያሉበት አሰባስቦ ያገናኛቸው ‹‹እንጀራ›› ይሉት ምክንያት ነው።በአንድ አካባቢ ሲኖሩ በቀንስራ ከሚያገኙት ገቢ የሚጠበቅባቸውን የቤት ኪራይ ይከፍላሉ።ሰፈሩ ለእነሱ አቅም የሚመጥን መሆኑ ደግሞ ሌሎች እነሱን መሰሎችን ጭምር አበራክቷል። ሀይሌ ዳጣ ትውልዱ ከወላይታ... Read more »

«ኢሬቻ ኦሮሞ ከሌሎች ጋር ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት አቃፊ በዓል ነው» አቶ አለማየሁ ኃይሌ

 አቶ አለማየሁ ኃይሌ ይባላሉ። በኦሮሞ ባህል ማዕከል የታሪክና ባህል መምሪያ ዳይሬክተር ናቸው። በኦሮሞ ህዝብ ታሪክ ላይ ያተኮሩ መጽሐፎች አሏቸው። እንዲሁም በባህል ዙሪያ ተመራማሪ ናቸው። በዛሬው ዕትማችን በኦሮሞ እና በኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ ዙሪያ... Read more »

መ + ደ + መ + ር ፣ በ ሸ ገ ር ።

የዛሬ መጣጥፌ ርዕስ የግጥም አንጓ ክፋይ ለዛውም ባለሁለት ስንኝ (መንቶ ) ሆኖ አርፎታል። እንግዲህ የውስጥ ምሪት፣ ድምፅ ከሆነ ምን ያደርጉታል። ከመንጋው ተነጥሎ ውስጥን መስማት፣ ማዳመጥ ደግሞ ሕሊናን መከተል ነው። ወደ ማህበረሰብ፣ ወደ... Read more »

‘ሲታረዱ መሳቅ!!’

  የብርዕ እልቅናቸው ሞገስ ይሆንላቸውና በነበራቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለ ሥልጣንነት ጎን በሥነ ጽሑፍም የተካኑበት መሆኑ የሚታወቀው ደራሲ ደጃዝማች ግርማቸው ተከለ ሐዋርያት ‹‹አርአያ›› በተሰኘው ልብ ወለድ መጽሐፋቸው ያሰፈሩትን ጠቅሼ በማንደርደሪያነት ወደ አንባብያን ላጉዝና ወደ... Read more »

እንደጥላ የሚከተሉን ገዳይ በሽታዎች

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ 100 የኩላሊት ሕሙማንን የአንድ ዓመት የኩላሊት እጥበት (ዳያሊሲስ) ወጪ የሚሸፍን የገንዘብ ድጋፍ ስለማድረጉ ከሰሞኑ ተሰምቷል። በዚህም መሠረት ህሙማኑ በሐኪም የታዘዘላቸውን የኩላሊት እጥበት መርሐ ግብር ሳይቆራረጥ በሳምንት ሦስት... Read more »

ቀብር አድማቂዎች፤ እሬሳ ገናዦች

  እንዲህም አለ! በአበባ በመሃል ለሽርሽር እንደሚውል ሰው በእሬሳ ሳጥን ተከቦ እየሳቁ መዋል እንዴት ዓይነት ስሜት ይሰጣል ብሎ መጠየቅ ግድ ይላል። ኢትዮጵያውያን ከሕይወት ባልተናነሰ መልኩ ለሞት የምንሰጠው ትኩረት እንዲሁ ቀላል በማይባልበት በዚህ... Read more »

የወባ ነገር

“የወባ በሽታ ጭንቅላት ላይ ወጥቶ እከሌን ገደለ” ሲባል እንሰማለን፤ በእውነቱ የወባ በሽታ አንጎል ውስጥ ይገባልን?የሚለውንና ከወባ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን እናያለን፡፡ወደ ጉዳዩ ከመግባቴ በፊት ግን በቅድሚያ እንኳን ከክረምቱ አልፋችሁ ለብሩሁ በጋ ደረሳችሁ! እላለሁ፡፡ዘመኑ... Read more »

ቀንና ሌሊት በስራ ላይ – ወጣት መሃመድ ሱሌማን

ገና በወጣትነት የዕድሜ ክልል ውስጥ ይገኛል። ታታሪነት እና አመለ ሸጋነት ደግሞ መለያዎቹ እንደሆኑ የሚያውቁት ይመሰክራሉ። በሙያው ለሌሎችም የስራ ዕድል ፈጥሮ የእራሱንም ገቢ እያሳደገ ነው። ሰዎችን አምረው እንዲታዩ በየቀኑ አዳዲስ የልብስ ስፌት ጨርቆችን... Read more »

መስቀል ከጉራጌ እስከ ጎፋ በወፍ በረር

 ሽር ጉድ ከሚበዛባቸው የኢትዮጵያ ወራቶች አንዱ መስከረም ይመስለኛል። መስከረም የክረምቱን መውጣት ተከትሎ ምድሪቱ ከቆላ እስከ ደጋ ልምላሜ የሚላበስበት ወቅት ነው። አንገቱን ደፍቶ የከረመ የቄጠማ ሣር የክረምቱን ማለፍ የሚያረጋግጠው መስከረም በምትለግሰው የማለዳ ጮራ... Read more »

የመስቀል ወፍ

‹‹የመስቀል ወፍ›› የሚለው ቃል ፈሊጣዊ ትርጉም አለው፡፡ ቃሉ የሚዘወተረው ገጠር አካባቢ ነው፡፡ የመስቀል ወፍ ማለትም ጠፍቶ ቆይቶ አንድ ጊዜ ብቻ ብቅ የሚል ማለት ነው። የተባለበት ምክንያትም በራሷ በመስቀል ወፍ ባህሪ ነው፡፡ የመስቀል... Read more »