‹‹ዐቢይዝም ›› / ‹‹ መደመሪዝም›› / … ! ?

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባለፈው ቅዳሜ በሚሊኒየም አዳራሽ በተዘጋጀው” መደመር “ ፅንሰ ሀሳብ መፅሐፍ ምረቃ ስነ ስርዓት ላይ “ ‘ መደመር ‘ን እንደ መነሻ ፣ መሰረት foundation ወስደን በእሱ ላይ መገንባት... Read more »

‹‹ወግ ማክበር›› ‹‹የወግ ዕቃ›› መሆን አይደለም !!

 ‹‹… ዘመዶቼ ሆይ! እኔ የማገባት ሴት መልኳን ሳላይ፣ ጠባይዋንና ዕውቀቷን ሳልመረምር የማገባ ይመስላችኋልን? እርሷስ ጠባዬን፣ መልኬን ሳታይ ዕውቀቴን ሳትመረምር እኔን ባል አድርጋ ለመኖር የምትችል ይመስላችኋልን? የእናንተ ዓይን ለእኛ ምናችን ነው?›› ይላል የብላቴን... Read more »

የቤተክህነትን ፈተና እንሻገረው ይሆን?

ጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከፍቷታል፡፡ በተለይ ባለፉት ሁለት እና ሶስት ዓመታት መልኩን እየቀያየረ ቤተክርስቲያኗ እና አገልጋዮችዋ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እንዲቆም በተደጋጋሚ ያቀረበችው ጥያቄ በቂ የተግባር መልስ ማጣት አባቶችን አሳዝኗል፡፡ በመንግሥት በኩል ችግሩ... Read more »

አይነስውሩ ፎቶ አንሺ

ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም ቢባልም ይህው መስከረም ጠብቶ ጥቅምትን አጋምሰናል፡፡ ጥቅምት አጋማሽ ላይ ግን እጅን አፍ ላይ የሚያስከድን እንዴት ሊሆን ይችላል የሚያስብል ነገር ሰማሁ:: በተለይም ይህ አስገራሚ ነገር እዚሁ ኢትዮጵያ ብሎም አዲስ... Read more »

«መደመር» በፈቃደኝነትና በደስታ የምንወስደው የኃላፊነት ሸክም!!

 መደመር ከክስተትነቱ ይልቅ ሂደትነቱ ያመዘነ፣ ከንግግር ይልቅ ተግባር ላይ ያተኮረ፣ ከእኔነት ይልቅ እኛነት ላይ የተመሰረተ ጽነሰ ሃሳብ ነው። ከመደመር የምንጠብቀው ብዙ መልካም ፍሬ እንዳለ ሁሉ የሚያስከፍለንም ዋጋ ቀላል ላይሆን ይችላል። መደመር በግፊት... Read more »

የእብድ ውሻ በሽታ (Rabies)

ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት የእብድ ውሻ በሽታ ከክርስቶስ ልደት በፊት 2000 ዓመት በፊት ይታወቅ እንደነበር መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በዚያን ጊዜ አንድ ሰው የቤት ውሻው ካበደ ሰዎችን እንዳይነክስ የመጠበቅ ግዴታ እንዳለበት የሚደነግግ ሕግ... Read more »

ከ112 ብር ደመወዝተኝነት ወደ ኢንቨስተርነት

አቶ ተስፋዬ አለና ውልደታቸው ወላይታ ውስጥ ሁንቦ ወረዳ ቦሳ ዋንቼ የተባለች መንደር ውስጥ ነው። በ1957 ዓ.ም የተወለዱት እንግዳችን ለቤተሰባቸው አራተኛ ልጅ ናቸው። እናም ከብቶችን በማገድ እና ቤተሰባቸውን በማገዝ ነበር የልጅነት ጊዜያቸውን በአብዛኛው... Read more »

አፋር እና የሰው ልጅ ጥበባት

አፋር የሰው ዘር መገኛ መሆኗ ዓለም አቀፍ ሃቅ ስለሆነ እንተወው! ‹‹የቅርብ ጸበል ልጥ ይራስበታል›› እንዲሉ አበው፤ የራሳችን የሆኑ ነገሮችን ግን ብዙም ትኩረት አንሰጣቸውም፡፡ እዚህ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ‹‹ከቢሮ እስከ... Read more »

`ኧረ ተው በሉት ባሌን !`

 መቼም ኑሮን የመሰለ ነገር የለም፡፡ ኑሮህን ልብ ብለህ ብትከትበው የኮርስ ቁጥር አይሰጠው ” ኮንታክት አወር “ አይወሰንለት እንጂ፤ በየዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ያልተቀጠረለት ግሩም መምህር ነው፡፡ ይህንን ያልኩት በራሴ የተጓዝኩባቸውን የህይወት ምዕራፎችና ጊዜያት ልብ... Read more »

ሲነጋጋ…

 ቅድመ -ታሪክ በትምህርት የሚያምኑት ወላጆች የልጆቻቸውን መልካምነት ሲመኙ ኖረዋል:: እነሱ የንግድ ሰዎች ናቸው፡፡ ህይወታቸውን ለመምራት የሚያዋጣቸውን ሲሞክሩ ቆይተዋል፡፡ ሁሌም ልጆቻቸው ከእነሱ በተሻለ እንዲገኙ ይሻሉ፡: ይህ ይሆን ዘንድም የአቅማቸውን ሲያደርጉላቸው ኖረዋል፡፡ የዘወትር ምኞታቸው... Read more »