ጉዳት የደረሰባቸውን የዕምነት ተቋማት በጋራ የመስራቱ ተግባር ይጠናከር

ኢትዮጵያዊነት እንደ አባ መላዕከ ህይወት አክሊለማርያም ያሉ መስኪዶችን የሚገነቡ ፤እንደ ሀጂ ቱሬ አይነት ቤተክርስቲያን የሚያሰሩ ድንቅ አባቶች ያፈራች ሀገር ነች፡፡ የሃይማኖት አጥር ሳይገድባቸው የአንዱ ሃይማኖት ተከታይ ለሌላው ዘብ የሚቆምና መስዋዕትነትን የሚከፍል ህዝብ... Read more »

በአዲስ አበባ ወደ ሥራ ያልገቡ 1ሺህ 178 ፕሮጀክቶች ፈቃድ ተሰረዘ

• 26 ቢሊዮን ብር ኢንቨስትመንት ተመዝግቧል አዲስ አበባ፡- ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ያለ በቂ ምክንያት ወደ ሥራ ያልገቡ 1ሺ178 ፕሮጀክቶች ፈቃድ መሰረዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። በግማሽ ዓመት 26... Read more »

መክሊታቸውን ያሰፉት የውሃ ፕሮጀክቶች

ወይዘሮ ሀይርያ መሀመድ በቡታጀራ ከተማ ቀበሌ 02 ነዋሪ ናቸው። ውልደታቸውና እድገታችው አዲስ አበባ ቢሆንም በትዳር ምክንያት ቡታጀራ ላይ ከከተሙ 41 ዓመታትን እንዳስቆጠሩ ይጠቅሳሉ። በዚያን ወቅት ታዲያ ቡታጀራ ከገጠር መንደር ብዙም ያልተሻለችና መሰረተ... Read more »

ኤጀንሲው የበዓል ገበያን ለማረጋጋት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዳማ፡- የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ በመጪው የገና በዓል ከህብረተሰቡ አቅም በላይ የገበያ ዋጋ ንረት እንዳይከሰት በሥሩ ባሉት ማህበራት አማካኝነት እየሠራ መሆኑን ገለፀ። ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የግንዛቤ መፍጠሪያ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።... Read more »

በኤግዚቢሽንና ፌስቲቫሉ የኢትዮጽያ ቡና ብራንድ ሎጎ ይፋ ይደረጋል

አዲስ አበባ፡- ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፍረንስ፣ ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል የኢትዮጵያ ቡናን በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ለማስተዋወቅ የሚያገለግል ብራንድ ሎጎ ይፋ የሚደረግ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ። የወጪ ቡና... Read more »

በሸካ ዞን በመሰረተ ልማት እጦት የሚባክኑ ሀብቶች

የዞን ዋና ከተማ ናት። በከተማዋ ውስጥ አንድ ሜትር አስፋልት የለም። ሙሉ በሙሉ አቧራ ናት፤ ዝናብ ሲዘንብ ደግሞ አላላውስ የሚል ጭቃ ሰቅዞ ይይዛታል። በከተማዋ ውስጥ ከሙዚቃ በላይ የጄኔሬተር ድምጽ ጎልቶ ይሰማል። ይቺ ከተማ... Read more »

በሞጣ ጉዳት ለደረሰባቸው የእምነት ተቋማት 5.4 ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፡- በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ጉዳት የደረሰባቸውን የእምነት ተቋማት ለመገንባት በተደረገ የገንዘብ ማሰባሰብ አምስት ነጥብ አራት ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ የተገኘ ሲሆን 725 ሺህ ብር ቃል ተገብቷል። ገንዘቡ የተገኘው ከባለሀብቶች፣... Read more »

‹‹በጥቃቅን ምክንያት የሚለያየንን አጀንዳ ትተን ስንደመር አቅማችን ይጎለብታል›› – አቶ ርስቱ ይርዳው የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

ሐዋሳ፡- ‹‹በጥቃቅን ምክንያት እርስበእርስ የሚለያየንን አጀንዳ ትተን ስንደመር አቅማችን ይጎለብታል›› ሲሉ በደቡብ ህዝቦችና ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋር... Read more »

ዩኒቨርሲቲዎችን በልህቀት ለማደራጀት የተጠናው ጥናት የፌዴራል ሥርዓቱን ያገናዘበ ነው

– የታሪክ ትምህርት የመጨረሻ ድምዳሜ ላይ ለመድረስ ውይይት ይደረጋል  አዲስ አበባ፡- ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ልህቀትን ማዕከል አድርጎ ለማደራጀት የተጠናው ጥናት የፌደራል ሥርዓቱን ያገናዘበ፣ የአገሪቱን ቀጣይ ዕጣ ፋንታዎችን ከግምት ውስጥ ያስገባና ዓለም ነባራዊ... Read more »

ማነህ ባለሥርዓት!

ስኬታማ ሰዎች ለሚሰሩት ሥራ ጥብቅ ሥነ ሥርዓት አላቸው፤ የሚገዛቸው የማያመቻምቹት ሥርዓት ነው፤። ሲሠሩ ሊሠሩ የሚገባቸውን ነገር ይሠራሉ እንጂ፣ የሚፈልጉትን ነገር አይሠሩም። እንዲህነታቸውም ነው፤ ከነበሩበት ከዚህ ግባ የማይባል ደረጃ፣ ወደ መልካምና ወደልህቀት ደረጃ... Read more »