ከ1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 163 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በተለያዩ መስኮች መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት ላሳዩ እና ከ1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 163 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ መስጠቱን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት... Read more »

ከ 14 ሺህ በላይ ዜጎች ለሥራ ወደ ውጭ አገር ሄደዋል

አዲስ አበባ፡- የጸደቀው የውጭ አገር የሥራ ሥምሪት አዋጅ ሥራ ከጀመረበት የሰኔ ወር ጀምሮ 14 ሺህ 411 ሠራተኞች ወደ መካከለኛው ምሥራቅ አገራት መሄዳቸው ተገለጸ፡፡ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት አዋጅ 923/2008 ከፀደቀ በኋላ በተለያዩ... Read more »

«ለእኔ ኢትዮጵያ እንደ ሶርያና የመን ትሆናለች የሚለው ነገር ዘበት ነው» – ማስተር ቺፍ ራስወርቅ መንገሻ

የተወለዱትና ያደጉት በቀድሞ ስሙ የረርና ከረዩ አውራጃ ናዝሬት ከተማ (አዳማ) ውስጥ ነው። የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩትም እዚያው ከተማ ውስጥ ባለው አፄ ገላውዲዮስ ትምህርት ቤት ሲሆን በተለይም ደግሞ አባታቸውም የትምህርት ቤቱ... Read more »

ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊ ግብርና (?)

 ኢትዮጵያዊያን ረሀብ ሲፈራረቅብን መኖሩ እርግጥ ነው፡፡ በበለፀጉ አገራት ስንረዳ መቆየታችንም አይካድም፡፡ አሁን አሁን ከዕርዳታ ተላቅቀናል ቢባልም “ከውጭ የምናስገባው ስንዴ ምንዛሪያችንን እንክት አድርጎ እየበላው ይገኛል፡፡” እየተባለ ነው፡፡ ሌላውም ሆነ እኛ እንደምናውቀው የዚህ ሁሉ... Read more »

ኧረ ጎበዝ እንዴት ነው ጉዳዩ!?

በዚህ ርዕስ ሥር ይህንን ጽሑፍ ለመጻፍ የሞከርኩት ከብዕሬ ጥቁር ቀለም እኩል ከጠቆረ ስሜት የመነጨ የትካዜና የርህራሄ ሀዘን ውስጤን እያመሳቀለ እንደነበር ማስታወሱ ጥሩ መንደርደሪያ ይሆነኛል። ሀገሬ ለዘመናት ከውጭ ወራሪዎች ብቻ ሳይሆን ከውስጥም በወንድማማቾች... Read more »

ማንነው ብሔር፣ ማንነው ብሔረሰብ፣ ማንነው ሕዝብ?

ገጣሚና ሐያሲ ሰለሞን ደሬሳ በአንድ ወቅት “አንዳንድ ጥያቄ አለ፤ አስር ጊዜ ተጠይቆ፣ አስር ጊዜ መልስ አግኝቶ፣ ዳግመኛ አስር ጊዜ የሚጠየቅ “እንዳለው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ጥያቄ እንዲሁ አስር ጊዜ የሚጠየቅ ሆኖ ሁለት... Read more »

የልጅ እናቷ ልጅ

የልጅነት ጣዕሟቸውን በእናትነት ኃላፊነት ለማሳለፍ የሚገደዱ እንስቶች የትየለሌ ናቸው፡ ልጅ እያሉ ልጅ ያዥ ናቸው፤ ታናናሾቻቸውን ተንከባካቢ ናቸው። ይሄ እንግዲህ ቀላሉ ነው፤ ልጅ ናቸውና ከታናናሾቻቸው ጋር እየተጫወቱ ቢያድጉ ችግር የለውም። ችግሩ ልጅ ከመያዝ... Read more »

ትርክቱን የተነጠቀው ለውጥ … ! ?

ለውጡ ከባተ የፊታችን መጋቢት ሁለተኛ ዓመቱን ይደፍናል። በዚህ አጭር ጊዜ በሀገሪቱ ታሪክ ታይተው ተሰምተው የማያውቁ ፤ እጅን በአፍ የሚያስጭኑ ለውጦች፣ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ሆነዋል። ከእነዚህ ውስጥ ፖለቲካዊ ምህዳሩን የሚያሰፉ፤ ለውጡን ተቋማዊ የሚያደርጉ፤ ሰላምን... Read more »

ስለነርቭ ህመም የጉዳት ምልክቶች ጠቃሚ መረጃ

1) መደንዘዝ ስሜታዊ ነርቮች (sensory nerves) መጎዳታቸውን የምናውቅበት የመጀመሪያው ምልክት የመደንዘዝ እና የመውረር ስሜት በእጅ፣ በጣት፣ በእግር፣ እና በእግር ጣቶች ላይ ሲፈጠር ነው። ስሜታዊ ነርቮች ስራቸው የስሜት መልእክት መላክ ሲሆን ጉዳት ሲያጋጥማቸው... Read more »

አልዛይመር

አልዛይመር በተወሰኑ በሽታዎች ላይ የሚከሰት የአንጎል ተግባር ማጣት ነው። የማስታወስ፣ አስተሳሰብ፣ ቋንቋ፣ ፍርድን እና ባህሪን ይነካል። የአልዛይመር በሽታ (ኤዲ) ከጊዜ በኋላ ቀስ በቀስ እየባሰ የሚሄድ አንድ ዓይነት የመርሳት በሽታ ነው። ይህ በሽታ... Read more »