አሁን በዚህ ሰዓት በጭንቀት እንጉርጉሮ፣ በፍርሃት ኑሮ ተሸብበን ባለንበት ወቅት ሀገር ከስጋት አፋፍ ላይ ተንጠልጥላ ቆማ ስንመለክት ጴጥሮስ ያችን ስዓትን ማስታወስ ለምን እንዳቃተን ባይገባኝም፤ በዓለም ያስተጋባው ማስጠንቀቂያው ደውል፣ ነፍስ አድን ጥሪ ነው... Read more »
የኮሮና ቫይረስ ሁለት ዋነኛ ምልክቶች ከፍተኛ ትኩሳትና ደረቅ ሳል ናቸው። በአንዳንድ ታማሚዎች ላይ እነዚህ ምልክቶች ወደ ትንፋሽ ማጠር ይወስዳሉ። ደረቅ ሳል ሲባል በጣም ጠንካራ የሆነ አንዳንድ ጊዜ ለአንድ ሰዓት የሚቆይ ነው። ከዚህ... Read more »
ወጣት ነው፤ ሊያውም በሀያዎቹ ዕድሜ ክልል መጨረሻ ላይ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ ነው። አንዳንዶች በዚህ የወጣትነት እድሜያቸው በስንፍና ተይዘው እና ለቤተሰሰብ ሸክም ሆነው መላው ጠፍቷቸው ሲንቀሳቀሱ ቢታይም እርሱ ግን ቤተሰብ ከመምራት ባለፈ በጥረቱ ባገኘው... Read more »
የዘንድሮ ፋሲካ እንደተለመደው አይነት የበዓል አከባበር አይከበርም። ዓለም አቀፍ ሥጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአገራችንም ጭንቅ መሆን ከጀመረ እነሆ አንድ ወር አሳለፍን። የተያዙ ሰዎች ብቻ ሳይሆን ህይወታቸው የሚያልፍም አንድ ሁለት እያልን መቁጠር... Read more »
‹‹ሰው እንደቤቱ እንጂ እንደጎረቤቱ አያድርም›› የሚል አባባል አለን። በበዓል ሰሞን ይህ አባባል ይደጋገማል። መልዕክቱም፤ ጎረቤት ይህን አደረገ ብለን ያለአቅማችን አናድርግ ለማለት ነው። ጎረቤት በግ የመግዛት አቅም ቢኖረው፤ የእኛ አቅም ደግሞ ዶሮ የመግዛት... Read more »
የተወለዱትና ያደጉት በኦሮምያ ክልል ጅማ ዞን አጋሮ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በአጋሮ ራስ ደስታ ትምህርት ቤት ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአጋሮ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። በመቀጠልም በቅድስት... Read more »
ደግነት በማይከለከል ፈቃድ ለሌሎች ራስን የማካፈል በጎ ስራ ነው። ደግነት፣ ለተራበ ምግብ ለታረዘ ልብስ፣ ለታመመ ጠያቂነትና መጽናኛ የመሆን ልባዊ ፈቃድ ነው። ይህ ዘመን አንዳችን ራሳችንን ለሌሎች በመክፈል፣ ካለን ነገር ላይ ለማካፈል ልንነሳበት... Read more »
ቅድመ – ታሪክ ለእሱ ቄራና አካባቢው ተወልዶ ያደገበት ብቻ አይደለም። እንጀራውን የበላበት፣ ህይወቱን ያቀናበትና ያሻውን ሁሉ የፈጸምበት ስፍራ ነው። ልጅነቱ በመከራ የተፈተነ በመሆኑ ተመችቶት አላደገም። ወላጆቹ ችግረኞች ነበሩ። እንደ እኩዮቹ ትምህርቱን የጀመረው... Read more »
ጋዜጠኝነት ማብቂያ፣ ማቆሚያ የሌለው የህይወት ዘመን ልምምድ፣ ትምህርት ነው። በዕየለቱ መጽሐፍ፣ ማንበብ፣ ማድመጥ፣ ማንሰላሰልና ከባልንጀራ ጋር በቡድን መሥራት ይጠይቃል። በዚህ ልምምድ ያለፉ ጉምቱ ጋዜጠኞችን ሥራ ማንበብ፤ ማገላበጥ ይፈልጋል። የሙያው ዋርካ የነበረውንና ልቅም... Read more »
የሁለት ወረራዎች ወግ ከጠቅላላ ሕዝቦቿ መካከል ወደ መቶ ፐርሰንት የሚጠጉት ልጆቿ “ሃይማኖተኞች” መሆናቸውን ኢትዮጵያ ለዓለም ማሕበረሰብ የምታውጀው በኩራት ብቻ ሳይሆን የመከባበርና የመቻቻል ምሳሌ መሆኗን ጭምር አፏን ሞልታ እየመሰከረች ነው። በእርግጥም እውነታው ሲፈተሽ... Read more »