የሰላም ስምምነቱ ወደ ቀደመው የተስፋ ዝማሪያችን ለመመለስ

በብርሃን የፈካ የኢትዮጵያ ጊዜ ላይ ነን። ብዙ ነገ ሮችን አሸንፈን፣ ብዙ ችግሮችን አልፈን ሊነጋ በከጃጀ ለው ሰማይ ስር ነን። ትላንትና ከነጉድፉ በእያንዳንዳችን ልብ ውስጥ አለ። ያለፉት ጊዜያቶች ለእኛ ለኢትዮጵያው ያን አዳፋ ነበሩ።... Read more »

እኛና ያኛው ትውልድ

ዛሬ ስለ እኛና ስለዛኛው ትውልድ እናወራለን። ለመሆኑ ያኛው ትውልድ ማነው? ያኛው ትውልድ ከዚህኛው ትውልድ በምን ይለያል? ያኛው ትውልድ ኢትዮጵያን የሰራ የኢትዮጵያዊነት ድርና ማግ ነው። እኛን ያቆመን፣ ለእኛ ታሪክና ነጻነትን የሰጠ ባለማዕረግ ትውልድ... Read more »

በወንድማማች መካከል አሸናፊም ተሸናፊም የለም

 በሰሜኑ ክፍል የነበረው ደም አፋሳሽ ግጭት በመጨረሻ በሠላማዊ መንገድ በድርድር እልባት አግኝቷል። የኢትዮጵያ መንግስት የአገሪቱን ሉአላዊነትና ብሄራዊ ጥቅም አስጠብቆ ጉዳዩን ለመቋጨት ችሏል። ከዳር ሆነው የኢትዮጵያን እንደ አንባሻ መቆራረስ በጉጉት ሲጠብቁ የነበሩ ሃይሎች... Read more »

ለውጪ ጠላት መሳሪያ እንዳንሆን እንንቃ!

 ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ብቻ ሳይሆን የመላው ጥቁር ህዝብ የኩራት ምንጭ ናት፡፡ ይህንን ለማደብዘዝና በዓለም አደባባይ ኢትዮጵያን ለማዋረድ የሚደክሙ ብዙዎች ናቸው። ይህም የአደባባይ ሚስጥር ነው። በዚህ ምክንያት ነፃነት መለያዋ የሆነች አገር ድህነት አንገት አስደፍቷት... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ ትፈርሳለች ብላችሁ ብዙ የተጋችሁ የቅርብና የሩቅ አገራት ኢትዮጵያ የማትፈርስ፣ የፀናች፣ የምትበለፅግ የአፍሪካ ፈርጥና ኩራት ናት›› ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በኢፌዴሪ መንግሥትና በአሸባሪው ትህነግ መካከል በደቡብ አፍሪካ ለቀናት ያህል የተደረገውን የሰላም ንግግር መቋጫ አስመልክተው በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በምትገኘው አርባ ምንጭ ከተማ በአካባቢው ስላለው የልማት... Read more »

 እንክርዳዱ መልሶ እንዳይበቅል

መልካም ነገር በመዝራት ያማረ ፍሬ እንደሚገኝ ሁሉ፤ መጥፎ ዘር መዝራትም ከግለሰብ እስከ በማህበረሰብ ብሎም በአገር ላይ የሚያደርሰው ኪሳራ የትየለሌ ነው። ዘር መዝራት ስንል ታዲያ በጥሬ ቃሉ ትርጉም የምናገኘው የግብርና ሥራን አልያም ተክል... Read more »

አገራችንን ለመታደግ እስከየት ድረስ ተጉዘናል፤ ለመጓዝስ ወስነናል ?

አገራችን ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ጦርነት ውስጥ ናት። ከአሸባሪው ሕወሓት ጋር ብቻ ሳይሆን የቡድኑ ወዳጅና ደጋፊ ከሆኑ አገራት ጋር ጭምር ግልጽ የሆነ ጦርነት ውስጥ ነች። ይሄን እውነት ለማወቅ ጠቢብ መሆን አይጠበቅብንም። የምናየው የምንሰማው... Read more »

 ግርግሩ ሕዝብን ከአሸባሪዎች ለመታደግ ወይስ የአሸባሪዎችን እስትንፋስ ለማስቀጠል

አንዳንድ ምእራባውያን ሀገራት የአሸባሪው የትህነግ እስትንፋስ እንዳይቋረጥ የእርቅና ድርድር ድራማ ከመሥራታቸው በፊት ፌደራል መንግሥቱ ከልቡ አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ብርቱ ጥረት አድርጓል። የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የሰላም አምባሳደር እናቶች መቀሌ ድረስ... Read more »

የሽብርተኛው ትህነግ ክፉ መንፈስ

በለንደን እምብርት ላይ በተገነባው የእንግሊዙ የዜና ማሰራጫ BBC ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ ደጃፍ ላይ በእጁ ሲጋራ የያዘ የጆርጅ ኦርዌል የነሐስ ሀውልት በግርማ ቆሟል። ከግርጌው ጥቅሱ ሰፍሯል። «ነፃነት ሌላ ምንም አይደለም። ሰዎች መስማት... Read more »

 ኅብረታችን ከመንግሥታችን

ሀገራችን ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ በፖለቲካ በኢኮኖሚና ማኅበራዊ መስኮች በችግር ውስጥ ትገኛለች። ችግሩ ያልነካው ወይንም የማይነካው ግለሰብም ሆነ ማኅበረሰብ አይኖርም። ችግሩ የሁላችንም መሆኑ ደግሞ ለመፍትሔውም የሁላችንም ተሳትፎ እንደሚያስፈልግ አመላካች ነው። በመንግሥት በኩል ለነገዋ... Read more »