ትግራዋይ ተስፋ እንዳይቆርጡብን…!?

ከከፍተኛ ትምህርት በኋላ ስራ የጀመርሁት በ1988 ዓ.ም በአማራ ክልል የዋግ ኽምራ የብሔረሰብ ዞን ነው። ለሶስት አመት ያህል የቋንቋና የታሪክ ባለሙያ ሆኘ አገልግያለሁ። በዞኑ ባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ላይ ወደ ደርዘን የሚጠጉ ጥናታዊ ጹሑፎችን... Read more »

እውቅና መስጠት፤የአዋቂዎች ተግባር

በቅርቡ በአፍሪካዋ መዲና አዲስ አበባ የተመረቀው የሳይንስ ሙዚየም ትውልዱ ከዘመን ጋር የሚያስታርቅ፤ሀገርንም ወደፊት ከዘመን ጋር የምታደርገውን ጉዞ የሚያሳልጥ ማለፊያ ተግባር ነው። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት ውስጥ መጪውን ጊዜ ባለመ መልኩ የሚሰሩ መሰል... Read more »

በጨካኝ እብሪተኞች ፈገግታዋ የጨለመው“ሰሜናዊቷ ኮከብ”

 “ዓደይ ሽኮር” – መቐለ፤ መቐለ ጥንታዊና ታሪካዊ ከተማ መሆኗ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነው። የአጼ ዮሐንስ 4ኛ መንግሥታዊ መቀመጫ ሆና ከታወቀችበት ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ገደማ ጀምረን ዕድሜዋን ብናሰላ እንኳን ከአገራችን ቀደምትና... Read more »

 አዲሱ ፖሊሲ ከስርቆት ነፃ የሆነ ትውልድ ይፈጥር ይሆን?

ትምህርት የአንድ አገር እድገት መሰረት እንደሆነ እሙን ነው፡፡ በተለይ ደግሞ ኃላፊነት የሚሰማው፤ የተሻለ አገርና ትውልድ ለማፍራት የሚተጋ፣ በፍትህ የሚያምንና ስለእውነት ዋጋ የሚከፍል ትውልድ በማፍራት ረገድ ትምህርት የማይተካ ሚና አለው፡፡ ለትምህርት ዋጋ ሰጥተው... Read more »

ሸማቹን ካልተገባ የዋጋ ግሽበት ለመታደግ

 ከሸገር ዋና ዋና የንግድ ሥፍራዎች ውስጥ መርካቶ፤ፒያሳ ፣ቂርቆስ፣ ቦሌና መገናኛ ለሸማቾች ይጠቀሳሉ። ንግዱ የሚካሄደው በቀበሌ ቤቶች፣ ቀድሞ ኪቤአድ በምንለው በአሁኑ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ቤቶች፣ በግል ሕንፃና ንግድ ቤት አከራይ ባለቤቶችና፤ የራሳቸውን ቤት... Read more »

 «…ሽብርተኛው ሕወሓት ወረራውን ቢያቆም ፣ ሰላም ይወርዳል፤እኛ መከላከል ብናቆምስ ሀገር ትቀጥላለች? … »

«ምንም ያልተደረገባቸው አስርት አመታት እንዳሉ ሁሉ፤ የአስርት አመታትን ያህል የሆነባቸው ሳምንታት አሉ፤»የቦልሸቪኩ መሪ ቭላድሚር ኤሊች ሌኒን የራሽያው ንጉሳዊ አገዛዝ ዛርን በፍጥነት መንኮታኮት ታዝቦ ከ100 አመታት በፊት የተናገረውና ዛሬ ድረስ እንደትንቢት በሚወሳለት አባባሉ።... Read more »

«ሲስሟት ቀርቶ ሲስቧት»

አሸባሪው ትሕነግ የትግራይን ሕዝብ ከጭቆና ነፃ ለማውጣት በሚል ሽፋን ደደቢት በረሃ ከገባ በኋላ በወቅቱ ኢትዮጵያን ይመራ ከነበረው የደርግ መንግሥት ጋር ለአስራ ሰባት ዓመታት ተዋግቷል።የደርግ መንግሥትን የማስወገድ ዓላማ ያላቸው የውጭ ኃይሎች እጅ ተጨምሮበት... Read more »

“የላብ አሻራ” – የ3ኛው ምዕራፍ ንቅናቄ

ዝክረ ቀዳማይ ንቅናቄ፤ ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ “አሻራ” የሚለው ቃል ወደ ሕዝባዊ የዘወትር ቃልነት ከፍ ብሎ በሁሉም ዜጎች አፍ እየተጠቀሰ ይገኛል:: ምክንያቱ ደግሞ ግልጽ ነው:: በየክረምቱ የሚካሄደው የችግኝ ተከላ ንቅናቄ “አረንጓዴ አሻራ”... Read more »

የአሸባሪው ሕወሓትን በማር የተለወሰ መርዝ ለማርከስ

መንግሥት ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ብዙ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። የኢትዮጵያን ጥቅም ባስቀደመ መልኩ የሰላም ድርድር ለማድረግ በተደጋጋሚ ሞክሯል። በሰላማዊ መንገድ ጦርነቱ እንዲቋጭ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር አስመስክሯል። በአፍሪካ ሕብረት ጥላ ሥር ሰላማዊ ድርድር ለማድረግ... Read more »

ከፍተኛ ትምህርት በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ

ዶክተር ጋሹ ሃብቴ፣ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ ከሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ የያዙ፤ በጅማ እርሻ ኮሌጅ በመምህርነት፣ በትምህርት ክፍል ኃላፊነት፣ በኮሌጅ ዲንነት እና የተማሪዎች ዲን በመሆን አገልግለዋል። በመቀጠልም በኦክለሁማ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የዶክተሬት ዲግሪያቸውን... Read more »