“ዛሬን እያበላሸን ያለፈውን ሥርዓት ልንኮንን አንችልም” አቶ አለልኝ ምህረቱ የሰብአዊ መብት ተሟጋችና ጠበቃ

የተወለዱት በቀድሞው አጠራር ጎንደር ክፍለ ሀገር ሰሜን አውራጃ ነው። እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ትምህርት ሥርዓት መሰረት የድቁና ትምህርት ጀምረው እስከ ፆመ-ድጓ ደርሰዋል። በመቀጠልም ድልይብዛ እና ጎርጎራ በተባሉ ትምህርት ቤቶች የመጀመሪያና... Read more »

ከምሥራቅ ዕዝ ጀግኖች ጥቂቶቹን እናስተዋውቃችሁ

በአገር መከላከያ ሰራዊት የምሥራቅ ዕዝ ሰሞኑን የእውቅና፤ ሽልማትና ማዕረግ የማልበስ ሥነሥርዓት አካሂዷል። «እኛ እያለን ኢትዮጵያ አትፈርስም» በሚል መሪ ሃሳብ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በተካሄደው ሥነሥርዓት ላይ በምርጥ አዋጊ፣ በምርጥ ተዋጊ በአሃድና በግለሰብ፣... Read more »

<<አሁን ሃገሪቱ ለገባችበት ማጥ ትልቁ ምክንያት የትምህርት ስርዓቱን በሚገባ አለመቃኘታችን ነው >> ረዳት ፕሮፌሰር ማዕረጉ ባይበይን በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ አማካሪ

የተወለዱት ሰሜን ወሎ ወልዲያ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ጎንደር በር ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ግን አዲስ አበባ ከተማ በመምጣት ምስራቅ አጠቃላይ ይባል በነበረው ትምህርት ቤት ነው የተማሩት፡፡ ኮተቤ... Read more »

‹‹በምክክሩ ሕዝቡን ባለቤት ካላደረግነው የአገሪቱ ችግሮች ሊፈቱ አይችሉም›› – ኢንጅነር ጌታሁን ሁሴን የኢትዮጵያ አሠሪ ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

በሙያቸው ሲቪል መሐንዲስ ናቸው። የፖለቲካ ሳይንስ ምሑርም ናቸው። የተወለዱት ደሴ ከተማ ልዩ ስሙ ሜጠሮ በተባለ ሥፍራ ነው። ጦሳ ተራራ ላይ ባለው በአባታቸው እርሻ ላይ እየቦረቁ ፤ የወሎዋን መዲና ሕዝብ ፍቅር እየኮመኮሙ አድገዋል።... Read more »

‹‹ኢትዮጵያኖች የአገራችንን ጥቅም ለማስጠበቅና የውጭ ጫናን ለመከላከል ህብረታችንን ማጠናከር ይገባናል›› አቶ ዛሂድ ዚዳን የሕዳሴው ግድብ ተሟጋችና የኪንግስ ኦፍ ዓባይ ምክትል ኃላፊ

ተወልደው ያደጉት ሳውዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ ውስጥ ነው።የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው ጅዳ ከተማ ውስጥ በሚገኙ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል።በካይሮ በሚገኘው የካናዳ ዩኒቨርሲቲ በኒሮሊንጉስቲክ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። በተጨማሪም በብረት ብየዳ ትምህርት... Read more »

‹‹የዋጋ ንረት የተፈጠረው ምርት በመቀነሱ ሳይሆን ብልሹ አሠራሮች በመስፋፋታቸው ነው›› -ዶክተር መላኩ ተገኝ የኢኮኖሚ ባለሙያ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በ1960ዎቹ በአገሪቱ በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ሚና ከነበራቸው ግለሰቦች አንዱ ናቸው። ኢሕአፓን ከመሰረቱና በውጭ ሆነው ወታደራዊ መንግሥቱን በመታገል ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንደነበራቸው ይነሳል። እኚህ ሰው ታዲያ ትውልዳቸውና እድገታቸው... Read more »

‹‹ሕወሓት 360 ዲግሪ ቢሽከረከርም፤ ኢትዮጵያን አያሸንፍም›› – ሻምበል ዘለቀ አንዳርጌ

 ትውልዳቸው በወሎ ክፍለ አገር ቦረና አውራጃ መካነ ሰላም ከተማ ነው። በ1968 ዓ.ም በለውጡ ምክንያት ትምህርት ቤቶች በተደጋጋሚ ይዘጉ ስለነበር የትውልድ መንደራቸውን ጥለው ወደ ደሴ ከተማ ተዘዋወሩ። በዛው ዓመት በግንቦት ወር ደሴ ከተማ... Read more »

‹‹በእጃችን ያለውን ነገር ሁሉ ተጠቅመን አገሪቱን የችግር ሁሉ መጠሪያ ከመሆን ልንታደጋት ይገባል›› አቶ ዳንኤል አያሌው የአዕምሮ ቋንቋ ቀማሪ

ትውልዳቸውና እድገታቸው እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው። ነፃነት ጮራ እና ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤቶች የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ሥራ ኮሌጅ በአካውንቲንግ ዘርፍ ዲፕሎማ አግኝተዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን... Read more »

«ተቋሙ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ያስገባቸውን መጠባበቂያ የጥገና ዕቃዎች በሙሉ አሟጦ ለመጠቀም ተገዷል» አቶ ሞገስ መኮንን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር

ሕወሓት በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ላይ ሰፊ ጉዳቶችን ማድረሱ ተደጋግሞ ይገለፃል። ከአመት በፊት በትግራይ ክልል በደረሰው የኤሌከትሪክ መሠረተ ልማት ጉዳት 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ውድመት መድረሱ መገለጹ ይታወሳል:: በቅርቡ በአፋርና አማራ ክልሎች... Read more »

“ኢትዮጵያ ከገጠሟት ችግሮች አንዱና ዋነኛው የዜግነት ስነልቦና መመንመን ነው” – ዶክተር እርቁ ይመር የኢትዮጵያዊነት የዜጎች ማስከበሪያ ጉባኤ ሰብሳቢ

የዛሬው እንግዳችን ዶክተር እርቁ ይመር ይባላሉ። ተወልደው ያደጉት በወሎ ጠቅላይ ግዛት ቦረና አውራጃ ውስጥ ልዩ ሥሙ መካነ ሰላም በሚባል አካባቢ ነው። በቦረና ትምህርት ቤት እስከ አምስተኛ ክፍል ከተማሩ በኋላ በአካባቢው መለስተኛም ሆነ... Read more »