‹‹የሥርዓተ ምግብ ሽግግሩ ዋናው እሳቤ ሰው በልቶ እንዲያድርና ሰላም እንዲፈጠር ማድረግ ነው›› -ጌታቸው ድሪባ (ዶ/ር)-

ጌታቸው ድሪባ (ዶ/ር)- በኢትዮጵያ የሥርዓተ ምግብ ሽግግርና ኒውትሪሽን ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና አስተባባሪ ኢትዮጵያ የዜጎቿን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ቀርጻ እየሠራች ትገኛለች፡፡ በተለይም ደግሞ የግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ከማጎልበት ጎን... Read more »

‹‹ያለግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የሚሠራ ሥራ በአንድ እጅ እንደማጨብጨብ ነው›› ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር)

ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ በጥበበኛ እጆች ታንፀው ከቆሙና የቀደመ የስልጣኔ ታሪክ ካላቸው የዓለም ሀገራት መካከል ቀዳሚ ስለመሆንዋ አያጠያይቅም፡፡ ለዚህም ደግሞ ዛሬም ድረስ የስሪታቸው ምስጢር ለዓለም ጠበብታት እንቆቅልሽ ሆነው... Read more »

«ሰላም እና ነፃነት የምንጠብቃቸው እንጂ የሚሰጡ አይደሉም» ዶ/ር ተፈራ በላቸው

ዶ/ር ተፈራ በላቸው ተመራማሪ እና የመልካም ስብዕና አሠልጣኝ በሕክምና እና በፍልስፍና ሁለት የተለያዩ ዶክትሬት ዲግሪዎችን ሠርተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ ይዘት ያላቸው ከ30 በላይ የጥናት ጽሑፎችንም ለንባብ አብቅተዋል፡፡ WHY SHOULD I LISTEN TO GOD?... Read more »

‹‹ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነቱን ከኤርትራ በስተቀር ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ፈርመዋል›› – አቶ ታገስ ሙሉጌታ

አቶ ታገስ ሙሉጌታ – በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ንግድ ትስስር መሪ ሥራ አስፈፃሚ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የአፍሪካ ሀገራት ወደ ሀገራቸው በሚያስገቧቸው ምርቶች ላይ የሚጣለውን ቀረጥና ሌሎች ከቀረጥ... Read more »

‹‹የትኛውም መሪ ይምጣ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ያላት አስተዋጽኦ ተመሳሳይነት ያለው ነው›› – አቶ ትዕግስቱ አወሉ

አቶ ትዕግስቱ አወሉ የምሥራቅ አፍሪካ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ረጅሙን እድሜያቸውን ያሳለፉት በፖለቲካው ውስጥ ነው:: ከልጅነታቸው ጀምሮ በዘርፉ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል:: በተለይም በተፎካካሪ ፓርቲ ውስጥ ረጅም ጊዜያት እንደማሳለፋቸው መጠን በአባልነት እና አመራርነት በርካታ ተሳትፎዎችን አድርገዋል:: በዚሁ... Read more »

«አገልጋይነት የተለወጠ አስተሳሰብን ይጠይቃል» – አቶ ሰለሞን ተስፋዬ የሥራ አመራር ባለሙያ

አመራርነት አገልጋይነት ነው። በአዲስ አስተሳሰብ እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገልገል ነው። መሪዎች የተሰጣቸውን ኃላፊነት በብቃት ይዘው ሕዝብን ወይም ተቋምን ሲያገለግሉ እንደ ተቋም ሆነ እንደ ሀገር ለውጥ ይመጣል። በዛሬው የዘመን እንግዳ ገጽ በአገልግሎት... Read more »

“የባሕር በር ጉዳይ የመተንፈስ አለመተንፈስ ጉዳይ ነው”- ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)

ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር የዛሬው የዘመን እንግዳችን ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ። የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ መምህር ሲሆኑ፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምሕንድስናን ነው። እስከ... Read more »

 ‹‹ኢትዮጵያ ለሠራባት የበረከት ምድር ናት››ወይዘሮ ዓለም መንግስቱ

ከአራዳ እስከ ቦሌ ታዋቂነትን አትርፈዋል። ሥራ ላይ ታታሪ ከመባልም በላይ ድካም የማይሰማቸው ብረቷ እንስት ቢሰኙ ይሻላል የተባለላቸው ናቸው። ባልንጀሮቻቸው በእርሻ፣ በማዕድን ልማት፣ በሥጋ ላኪነት ወይም በአንድ የተለየ የሥራ መስክ ያልረገጡት፣ ያልደረሱበት የኢትዮጵያ... Read more »

‹‹ ለሕዝብ ትርጉም ያለው አስተዋፅዖ ማበርከት የሚችሉት ሀገር ውስጥ ተፈጥረው ያደጉ የርዳታ ድርጅቶች ናቸው››ዶክተር ንጉሡ ለገሰ የክርስቲያን በጎ አድራጎት ድርጅቶች ልማት ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ

የተወለዱት በድሮ አርሲ ክፍለሀገር አርባ ጉጉ አውራጃ ነው። ያደጉትም በዛው በመርቲ ወረዳ ቀጤ እና ከቢሮ መንደር ነው። ትምህርታቸውን ከአንደኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተከታተሉት አቡምሳ ከተማ ሲሆን፤ በከተማው የነበረው አንድ ትምህርት ቤት ብቻ... Read more »

‹‹በአግባቡ ራሱን እየተቆጣጠረ የሚሄድ የተፈጥሮ ሥርዓትን ማዛነፍ ዋጋ ያስከፍላል››ዶክተር ጌቴ ዘለቀበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም ክፍለ ሀገር አዲስ ቅዳም በምትባል ከተማ ሲሆን፣ ያደጉት ደግሞ የታላቁ አባይ ወንዝ መፍለቂያ በሆነችው ግሽ አባይ ሰከላ አያታቸው ዘንድ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በዚያው በሰከላ በደጃዝማች ዘለቀ... Read more »