
ጌታቸው ድሪባ (ዶ/ር)- በኢትዮጵያ የሥርዓተ ምግብ ሽግግርና ኒውትሪሽን ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና አስተባባሪ ኢትዮጵያ የዜጎቿን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ቀርጻ እየሠራች ትገኛለች፡፡ በተለይም ደግሞ የግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ከማጎልበት ጎን... Read more »

ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ በጥበበኛ እጆች ታንፀው ከቆሙና የቀደመ የስልጣኔ ታሪክ ካላቸው የዓለም ሀገራት መካከል ቀዳሚ ስለመሆንዋ አያጠያይቅም፡፡ ለዚህም ደግሞ ዛሬም ድረስ የስሪታቸው ምስጢር ለዓለም ጠበብታት እንቆቅልሽ ሆነው... Read more »

ዶ/ር ተፈራ በላቸው ተመራማሪ እና የመልካም ስብዕና አሠልጣኝ በሕክምና እና በፍልስፍና ሁለት የተለያዩ ዶክትሬት ዲግሪዎችን ሠርተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ ይዘት ያላቸው ከ30 በላይ የጥናት ጽሑፎችንም ለንባብ አብቅተዋል፡፡ WHY SHOULD I LISTEN TO GOD?... Read more »

አቶ ታገስ ሙሉጌታ – በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ንግድ ትስስር መሪ ሥራ አስፈፃሚ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የአፍሪካ ሀገራት ወደ ሀገራቸው በሚያስገቧቸው ምርቶች ላይ የሚጣለውን ቀረጥና ሌሎች ከቀረጥ... Read more »

አቶ ትዕግስቱ አወሉ የምሥራቅ አፍሪካ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ረጅሙን እድሜያቸውን ያሳለፉት በፖለቲካው ውስጥ ነው:: ከልጅነታቸው ጀምሮ በዘርፉ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል:: በተለይም በተፎካካሪ ፓርቲ ውስጥ ረጅም ጊዜያት እንደማሳለፋቸው መጠን በአባልነት እና አመራርነት በርካታ ተሳትፎዎችን አድርገዋል:: በዚሁ... Read more »

አመራርነት አገልጋይነት ነው። በአዲስ አስተሳሰብ እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገልገል ነው። መሪዎች የተሰጣቸውን ኃላፊነት በብቃት ይዘው ሕዝብን ወይም ተቋምን ሲያገለግሉ እንደ ተቋም ሆነ እንደ ሀገር ለውጥ ይመጣል። በዛሬው የዘመን እንግዳ ገጽ በአገልግሎት... Read more »

ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር የዛሬው የዘመን እንግዳችን ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ። የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ መምህር ሲሆኑ፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምሕንድስናን ነው። እስከ... Read more »

ከአራዳ እስከ ቦሌ ታዋቂነትን አትርፈዋል። ሥራ ላይ ታታሪ ከመባልም በላይ ድካም የማይሰማቸው ብረቷ እንስት ቢሰኙ ይሻላል የተባለላቸው ናቸው። ባልንጀሮቻቸው በእርሻ፣ በማዕድን ልማት፣ በሥጋ ላኪነት ወይም በአንድ የተለየ የሥራ መስክ ያልረገጡት፣ ያልደረሱበት የኢትዮጵያ... Read more »

የተወለዱት በድሮ አርሲ ክፍለሀገር አርባ ጉጉ አውራጃ ነው። ያደጉትም በዛው በመርቲ ወረዳ ቀጤ እና ከቢሮ መንደር ነው። ትምህርታቸውን ከአንደኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተከታተሉት አቡምሳ ከተማ ሲሆን፤ በከተማው የነበረው አንድ ትምህርት ቤት ብቻ... Read more »

የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም ክፍለ ሀገር አዲስ ቅዳም በምትባል ከተማ ሲሆን፣ ያደጉት ደግሞ የታላቁ አባይ ወንዝ መፍለቂያ በሆነችው ግሽ አባይ ሰከላ አያታቸው ዘንድ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በዚያው በሰከላ በደጃዝማች ዘለቀ... Read more »