«አገልጋይነት የተለወጠ አስተሳሰብን ይጠይቃል» – አቶ ሰለሞን ተስፋዬ የሥራ አመራር ባለሙያ

አመራርነት አገልጋይነት ነው። በአዲስ አስተሳሰብ እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገልገል ነው። መሪዎች የተሰጣቸውን ኃላፊነት በብቃት ይዘው ሕዝብን ወይም ተቋምን ሲያገለግሉ እንደ ተቋም ሆነ እንደ ሀገር ለውጥ ይመጣል። በዛሬው የዘመን እንግዳ ገጽ በአገልግሎት... Read more »

“የባሕር በር ጉዳይ የመተንፈስ አለመተንፈስ ጉዳይ ነው”- ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)

ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር የዛሬው የዘመን እንግዳችን ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ። የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ መምህር ሲሆኑ፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምሕንድስናን ነው። እስከ... Read more »

 ‹‹ኢትዮጵያ ለሠራባት የበረከት ምድር ናት››ወይዘሮ ዓለም መንግስቱ

ከአራዳ እስከ ቦሌ ታዋቂነትን አትርፈዋል። ሥራ ላይ ታታሪ ከመባልም በላይ ድካም የማይሰማቸው ብረቷ እንስት ቢሰኙ ይሻላል የተባለላቸው ናቸው። ባልንጀሮቻቸው በእርሻ፣ በማዕድን ልማት፣ በሥጋ ላኪነት ወይም በአንድ የተለየ የሥራ መስክ ያልረገጡት፣ ያልደረሱበት የኢትዮጵያ... Read more »

‹‹ ለሕዝብ ትርጉም ያለው አስተዋፅዖ ማበርከት የሚችሉት ሀገር ውስጥ ተፈጥረው ያደጉ የርዳታ ድርጅቶች ናቸው››ዶክተር ንጉሡ ለገሰ የክርስቲያን በጎ አድራጎት ድርጅቶች ልማት ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ

የተወለዱት በድሮ አርሲ ክፍለሀገር አርባ ጉጉ አውራጃ ነው። ያደጉትም በዛው በመርቲ ወረዳ ቀጤ እና ከቢሮ መንደር ነው። ትምህርታቸውን ከአንደኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተከታተሉት አቡምሳ ከተማ ሲሆን፤ በከተማው የነበረው አንድ ትምህርት ቤት ብቻ... Read more »

‹‹በአግባቡ ራሱን እየተቆጣጠረ የሚሄድ የተፈጥሮ ሥርዓትን ማዛነፍ ዋጋ ያስከፍላል››ዶክተር ጌቴ ዘለቀበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም ክፍለ ሀገር አዲስ ቅዳም በምትባል ከተማ ሲሆን፣ ያደጉት ደግሞ የታላቁ አባይ ወንዝ መፍለቂያ በሆነችው ግሽ አባይ ሰከላ አያታቸው ዘንድ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በዚያው በሰከላ በደጃዝማች ዘለቀ... Read more »

‹‹አገራዊ ምክክር በራሱ ኢትዮጵያን የሚፈውስ ነው›› የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር

በምክር ቤት አባልነት፣ በአምባሳደርነት፣ በሚኒስትርነት፣ በከፍተኛ አማካሪነት፣ በኢጋድ አስተባባሪነት፣ በሱዳን ልዩ መልዕክተኛነትና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ በዲፕሎማሲው መስክ ሰፊ ልምድ እና ዕውቀት ያላቸው ናቸው: – አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር ጌዲ። በዓለም አቀፍ ሕግ የሁለተኛ... Read more »

«በስንዴ ንግድ ወደ ዓለም ገበያ ለመግባት ትልቅ ዕድል አለን» ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር

 ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ይባላሉ። የተወለዱት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም በዚያው በምዕራብ ሸዋ፤ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጊንጪ እና በአዲስ አበባ ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በዕፅዋት ሳይንስ ከሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተመርቀዋል።... Read more »

‹‹ባለስልጣኑም ሆነ ከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቤትን ያወያያል እንጂ የሚያዋጣህ ይህ ነው ብሎ ዋጋ አይወስንም›› ወይዘሮ ፍቅርተ አበራ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ

ሰሞኑን አንኳር ጉዳይ ሆነው በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ እየተነሱ ካሉ ጉዳዮች መካከል አንደኛው የግል ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ክፍያ ጭማሪን የተመለከተ ነው። ጭማሪው ላይ ከሚመለከታቸው ተቋማት አንዱ የአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር... Read more »

‹‹መንግሥት ለሰላም መረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት የሚደነቁና የሚያስመሰግኑት ናቸው››አቶ ጋትሉዋክ ቡም የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ሊቀመንበር

 በአገር ደረጃ ሰላም ሰፍኖ ማየት የብዙዎች ፍላጎት ቢሆንም ጥቂት የማይባል አካል ግን ሰላምን ለማደፍርስ በብርቱ ሲጥር ይስተዋላል፡፡ ኢትዮጵያ አንዱን ችግር ታግዬ ጣልኩ ስትል ሌላ ተግዳሮት ደግሞ ከፊቷ ድቅን እያለ የልማት ሩጫዋን ለማስቀረት... Read more »

“የአንድ በዓይን የማይታይ ትንሽ የሕይወት አካል መበላሸት ብዙ ችግሮችን ያስከትላል” ዶክተር መለሰ ማሪዮ የብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ከተወለዱባት ሀዲያ አካባቢ ከሚገኝ የገበሬዎች መንደር የተገኙት ዶክተር መለሰ ማሪዮ በልጅነታቸው የእውቀት ቀንድ የተባሉ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ። በወቅቱ 12ኛ ክፍልን ጨርሶ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደ ብርቅ የሚታይበት ጊዜ ስለነበር አብረዋቸው ከተፈተኑት ሶስት መቶ... Read more »