
በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሌብነት መንግሥታዊ ሥርዓትን በመላበሱና አቅሙ በመደንደኑ የአገር ህልውና ስጋት እየሆነ መጥቷል፡፡ ዜጎች መብቶቻቸውንም ሆነ አገልግሎት ያለ ጉቦ ማግኘት ህልም እየሆነባቸው መምጣቱን ያነሳሉ፡፡ መንግሥትም ቢሆን ሌብነት በራሱ መዋቅር ውስጥ ከላይ... Read more »

ከሁለት ዓመታት በላይ የዘለቀውና በሰሜኑ የአገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት መቋጫ ያገኝ ዘንድ ከሰሞኑ በፌደራል መንግስቱና በሕወሓት መካከል የሰላም ስምምነት ላይ መደረሱ ይታወሳል። ይህ ስምምነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ድጋፍ የተሰጠው... Read more »

– ዶክተር ትሁት አስፋው ኢትዮ-ካናዳውያን ኔትወርክ ለቅስቀሳና ለማህበራዊ ድጋፍ ፕሬዚዳንት ሻሸመኔ ከተማ ውስጥ ነው የተወለዱት፤ ያደጉትና የተማሩት ግን አዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ቤተልሄምና አብዮት ቅርስ በተባሉ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል።... Read more »

የዛሬዋ የዘመን እንግዳችን በግብረ-ሰናይ እንዲሁም በአገራዊ እርቅና ሰላም ሥራቸው ለረጅም ዓመታት ሕዝብና አገራቸውን ያገለገሉ እናት ናቸው። እኚህ ሴት የበርካታ ዜጎችን ሕይወት ለመታደግና ኑሮ ለመለወጥ ከፍተኛ ዋጋ የከፈሉ ቢሆኑም የልፋታቸውን ያህል ያልተዘመራቸው ታታሪ... Read more »

– ዶክተር ያዕቆብ አርሳኖ በአ.አ.ዩ. ዩኒቨርሲቲ መምህርና የዓባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ የተወለዱት በቀድሞ ከምባታ አውራጃ በያያማ አካባቢ፣ ዘግሾ መንደር በ1943 ዓ.ም ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በትውልድ አካባቢያቸው ከምባታ እንዲሁም በወላይታ ተምረዋል። የሁለተኛ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ፕሮፌሰር አታላይ አለም ይባላሉ። የተወለዱት ጎጃም በድሮ አጠራሩ አገዎ ምድር አውራጃ አንቀሻ ወረዳ ጃውቡታ ጊዎርጊስ በምትባል ገጠር ውስጥ ነው። እድሜያቸው ለትምህርት እስኪደርስም የወላጆቻቸውን ከብቶች ጠብቀዋል። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት... Read more »

«የድሮዋን ጠንካራዋን ኢትዮጵያ ለመመለስ 10 ዓመት እንኳን አይፈጅብንም» ዶክተር እመቤት ገዛኸኝ የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የጥርስ ሕክምና ክሊኒክ ባለቤት
ከአገር የወጡት ገና በለጋ እድሜያቸው ለትምህርት ነው። መዳረሻቸውን ያደረጉትም ኩባ ሳንዲያጎ ከተማ ነው::ወደኩባ የመሄድ አጋጣሚውን ያገኙት ደግሞ የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በሆኑት በመንግስቱ ኃይለማሪያም የአገዛዝ ዘመን ነው::ከስድስተኛ ክፍል ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ... Read more »

ወይዘሮዋ አንድ ጩኸት አላቸው፤ የሚጮኹት ደግሞ እንደፖለቲከኛ አሊያም ምሑር አይደለም። እንደእናት እንጂ። እኚህ ኖሮጂያዊ ኢትዮጵያዊት የሚጮኹት የየትኛውንም የኃይማኖት ተቋም እና የብሄረሰብ አጀንዳ ለማስፈጸም አይደለም። የመንግስትንም ሆነ የተፎካካሪውን ሐሳብ ለማራመድም አይፈልጉም። ቋንቋቸውም እንደዲፕሎማት... Read more »

አዲስ አለም ከተማ በ1925 ዓ.ም ነው የተወለዱት፤ የገበሬ ልጅ ቢሆኑም ገና በህፃንነታቸው ነጋዴው ታላቅ ወንድማቸው አዲስ አበባ አምጥተዋቸው ቀጨኔ መድሃኒያለም በሚገኘው የቄስ ትምህርት ቤት አስገባቸው፤ ዳዊትም ደገሙ:: ብዙም ሳይቆዩ ግን በአዲስ አለም... Read more »

ኢትዮጵያ አንድ ክፍለ ዘመን በላይ ታሪካዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ካላቸው የአውሮፓ አገራት መካከል ፈረንሳይ በግንባር ቀደም ትጠቀሳለች። አገራቱ በተለይም ካለፉት 125 ዓመታት ጀምሮ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ብሎም በህዝብ ለህዝብ ትስስር ጠንካራ የሚባል ግንኙነት ያላቸው... Read more »