«ያለፉትን የጦርነት ዓመታት ማስታወስ ሳይሆን ዛሬ ያለንበትን የሰላምና የደስታ ጊዜ ማጣጣም ይገባል» አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ

 አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በዓለምባንክ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል፡፡ አሁንም በማማከር ሥራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በጂኦግራፊና ፕላኒንግ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በሕዝብና... Read more »

‹‹ መተማመን ሲኖር የተረጋጋና አስተማማኝ ሰላም ማግኘት ይቻላል ››- አቶ ዲባባ ተስፋዬ የሰላም እና ግጭት አወጋገድ ባለሙያ

አቶ ዲባባ ተስፋዬ ይባላሉ፡፡ በእንግሊዝ አገር ለ30 ዓመታት ኖረዋል፡፡ በወቅቱ በአገሪቱ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ ተሰደው እንግሊዝ አገር ሲገቡ ‹‹ለምን በአገሬ ፖለቲካ ምክንያት ተበደልኩ?›› በማለት ፖለቲካ ለማጥናት ወሰኑ፡፡ ሙሉ ጊዜያቸውን ለትምህርት በመስጠት በታሪክ፣በፍልስፍና፣በሳይኮሎጂ፣በኢኮኖሚክስ... Read more »

«የቅሬታና የልዩነት ምንጭ የሆኑ ነገሮችን ወደፊትለፊት በማምጣት መነጋገርና መተራረም አለብን›› ዶክተር አጊቱ ወዳጆ

የተወለዱትና ያደጉት በምዕራብ ወለጋ ነጆ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ነጆ ከተማ በሚገኘው የስዊዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ግን ከአካባቢያቸው 76 ኪሎ ሜትር ርቀት በእግርና በበቅሎ እየተጓዙ ነው... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ሊኖራት የሚችለው አገር አቀፍ ምክክሩ ሲሳካ ነው››  መጋቢብሉይ አብርሃም ሃይማኖት የኢህአፓ ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት

የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዳማ አፄ ገላውዲዮስ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ጎን ለጎንም ደብረሊባኖስ በአብነት ትምህርት ሲከታተሉም ቆይተዋል። አስተዳደጋቸው ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር... Read more »

«ብሔራዊ የጸረሙስና ኮሚቴ መቋቋሙ የሚበረታታና መንግሥት ተጠያቂነትን ለማምጣት ቁርጠኛ መሆኑን ማሳያ ነው» አቶ መስኡድ ገበየሁ የሕግ ባለሙያ

በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሌብነት መንግሥታዊ ሥርዓትን በመላበሱና አቅሙ በመደንደኑ የአገር ህልውና ስጋት እየሆነ መጥቷል፡፡ ዜጎች መብቶቻቸውንም ሆነ አገልግሎት ያለ ጉቦ ማግኘት ህልም እየሆነባቸው መምጣቱን ያነሳሉ፡፡ መንግሥትም ቢሆን ሌብነት በራሱ መዋቅር ውስጥ ከላይ... Read more »

‹‹የሰላም ስምምነቱ አፍሪካውያን ችግራቸውን በራሳቸው መፍታት እንደሚችሉ ያለጥርጥር ጥሩ ማሳያ ነው››አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓና የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል

ከሁለት ዓመታት በላይ የዘለቀውና በሰሜኑ የአገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት መቋጫ ያገኝ ዘንድ ከሰሞኑ በፌደራል መንግስቱና በሕወሓት መካከል የሰላም ስምምነት ላይ መደረሱ ይታወሳል። ይህ ስምምነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ድጋፍ የተሰጠው... Read more »

‹‹ህዝቡ ሰላም ማግኘት የሚችለው የአሸባሪው ሕወሓት አመራሮች ተይዘው ለፍርድ መቅረብ ሲችሉ ብቻ ነው››

 – ዶክተር ትሁት አስፋው ኢትዮ-ካናዳውያን ኔትወርክ ለቅስቀሳና ለማህበራዊ ድጋፍ ፕሬዚዳንት ሻሸመኔ ከተማ ውስጥ ነው የተወለዱት፤ ያደጉትና የተማሩት ግን አዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ቤተልሄምና አብዮት ቅርስ በተባሉ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል።... Read more »

‹‹ወደጦርነት ላለመግባትና ችግሮችን በሰላም ለመፍታት በመንግሥት በኩል እየተደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ››ወይዘሮ ሶፊያ አሰፋ

 የዛሬዋ የዘመን እንግዳችን በግብረ-ሰናይ እንዲሁም በአገራዊ እርቅና ሰላም ሥራቸው ለረጅም ዓመታት ሕዝብና አገራቸውን ያገለገሉ እናት ናቸው። እኚህ ሴት የበርካታ ዜጎችን ሕይወት ለመታደግና ኑሮ ለመለወጥ ከፍተኛ ዋጋ የከፈሉ ቢሆኑም የልፋታቸውን ያህል ያልተዘመራቸው ታታሪ... Read more »

 ‹‹የዓባይ ግድብ ቀድሞ የነበረውን የኢትዮጵያውያንን አንድነት የመለሰ ነው››

– ዶክተር ያዕቆብ አርሳኖ በአ.አ.ዩ. ዩኒቨርሲቲ መምህርና የዓባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ የተወለዱት በቀድሞ ከምባታ አውራጃ በያያማ አካባቢ፣ ዘግሾ መንደር በ1943 ዓ.ም ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በትውልድ አካባቢያቸው ከምባታ እንዲሁም በወላይታ ተምረዋል። የሁለተኛ... Read more »

‹‹ለሰላም ቅድመ ሁኔታ በመደርደር ይሄ እና ያኛው ካልሆነ የሚባል ነገር በጣም አሳዛኝ ነው›› ፕሮፌሰር አታላይ ዓለም የአዕምሮ ሐኪም፣ መምህርና ተመራማሪ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ፕሮፌሰር አታላይ አለም ይባላሉ። የተወለዱት ጎጃም በድሮ አጠራሩ አገዎ ምድር አውራጃ አንቀሻ ወረዳ ጃውቡታ ጊዎርጊስ በምትባል ገጠር ውስጥ ነው። እድሜያቸው ለትምህርት እስኪደርስም የወላጆቻቸውን ከብቶች ጠብቀዋል። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት... Read more »