‹‹በአግባቡ ራሱን እየተቆጣጠረ የሚሄድ የተፈጥሮ ሥርዓትን ማዛነፍ ዋጋ ያስከፍላል››ዶክተር ጌቴ ዘለቀበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም ክፍለ ሀገር አዲስ ቅዳም በምትባል ከተማ ሲሆን፣ ያደጉት ደግሞ የታላቁ አባይ ወንዝ መፍለቂያ በሆነችው ግሽ አባይ ሰከላ አያታቸው ዘንድ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በዚያው በሰከላ በደጃዝማች ዘለቀ... Read more »

‹‹አገራዊ ምክክር በራሱ ኢትዮጵያን የሚፈውስ ነው›› የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር

በምክር ቤት አባልነት፣ በአምባሳደርነት፣ በሚኒስትርነት፣ በከፍተኛ አማካሪነት፣ በኢጋድ አስተባባሪነት፣ በሱዳን ልዩ መልዕክተኛነትና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ በዲፕሎማሲው መስክ ሰፊ ልምድ እና ዕውቀት ያላቸው ናቸው: – አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር ጌዲ። በዓለም አቀፍ ሕግ የሁለተኛ... Read more »

«በስንዴ ንግድ ወደ ዓለም ገበያ ለመግባት ትልቅ ዕድል አለን» ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር

 ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ይባላሉ። የተወለዱት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም በዚያው በምዕራብ ሸዋ፤ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጊንጪ እና በአዲስ አበባ ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በዕፅዋት ሳይንስ ከሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተመርቀዋል።... Read more »

‹‹ባለስልጣኑም ሆነ ከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቤትን ያወያያል እንጂ የሚያዋጣህ ይህ ነው ብሎ ዋጋ አይወስንም›› ወይዘሮ ፍቅርተ አበራ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ

ሰሞኑን አንኳር ጉዳይ ሆነው በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ እየተነሱ ካሉ ጉዳዮች መካከል አንደኛው የግል ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ክፍያ ጭማሪን የተመለከተ ነው። ጭማሪው ላይ ከሚመለከታቸው ተቋማት አንዱ የአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር... Read more »

‹‹መንግሥት ለሰላም መረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት የሚደነቁና የሚያስመሰግኑት ናቸው››አቶ ጋትሉዋክ ቡም የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ሊቀመንበር

 በአገር ደረጃ ሰላም ሰፍኖ ማየት የብዙዎች ፍላጎት ቢሆንም ጥቂት የማይባል አካል ግን ሰላምን ለማደፍርስ በብርቱ ሲጥር ይስተዋላል፡፡ ኢትዮጵያ አንዱን ችግር ታግዬ ጣልኩ ስትል ሌላ ተግዳሮት ደግሞ ከፊቷ ድቅን እያለ የልማት ሩጫዋን ለማስቀረት... Read more »

“የአንድ በዓይን የማይታይ ትንሽ የሕይወት አካል መበላሸት ብዙ ችግሮችን ያስከትላል” ዶክተር መለሰ ማሪዮ የብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ከተወለዱባት ሀዲያ አካባቢ ከሚገኝ የገበሬዎች መንደር የተገኙት ዶክተር መለሰ ማሪዮ በልጅነታቸው የእውቀት ቀንድ የተባሉ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ። በወቅቱ 12ኛ ክፍልን ጨርሶ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደ ብርቅ የሚታይበት ጊዜ ስለነበር አብረዋቸው ከተፈተኑት ሶስት መቶ... Read more »

«ያለፉትን የጦርነት ዓመታት ማስታወስ ሳይሆን ዛሬ ያለንበትን የሰላምና የደስታ ጊዜ ማጣጣም ይገባል» አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ

 አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በዓለምባንክ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል፡፡ አሁንም በማማከር ሥራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በጂኦግራፊና ፕላኒንግ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በሕዝብና... Read more »

‹‹ መተማመን ሲኖር የተረጋጋና አስተማማኝ ሰላም ማግኘት ይቻላል ››- አቶ ዲባባ ተስፋዬ የሰላም እና ግጭት አወጋገድ ባለሙያ

አቶ ዲባባ ተስፋዬ ይባላሉ፡፡ በእንግሊዝ አገር ለ30 ዓመታት ኖረዋል፡፡ በወቅቱ በአገሪቱ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ ተሰደው እንግሊዝ አገር ሲገቡ ‹‹ለምን በአገሬ ፖለቲካ ምክንያት ተበደልኩ?›› በማለት ፖለቲካ ለማጥናት ወሰኑ፡፡ ሙሉ ጊዜያቸውን ለትምህርት በመስጠት በታሪክ፣በፍልስፍና፣በሳይኮሎጂ፣በኢኮኖሚክስ... Read more »

«የቅሬታና የልዩነት ምንጭ የሆኑ ነገሮችን ወደፊትለፊት በማምጣት መነጋገርና መተራረም አለብን›› ዶክተር አጊቱ ወዳጆ

የተወለዱትና ያደጉት በምዕራብ ወለጋ ነጆ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ነጆ ከተማ በሚገኘው የስዊዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ግን ከአካባቢያቸው 76 ኪሎ ሜትር ርቀት በእግርና በበቅሎ እየተጓዙ ነው... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ሊኖራት የሚችለው አገር አቀፍ ምክክሩ ሲሳካ ነው››  መጋቢብሉይ አብርሃም ሃይማኖት የኢህአፓ ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት

የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዳማ አፄ ገላውዲዮስ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ጎን ለጎንም ደብረሊባኖስ በአብነት ትምህርት ሲከታተሉም ቆይተዋል። አስተዳደጋቸው ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር... Read more »