ተወልደው ያደጉት በአዲስ አበባ ከተማ ነው። የመጀመርያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ ከተማ ተከታትለዋል። በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አጠናቅቀዋል። እንዲሁም በአካባቢያዊና ማህበረሰብ ልማት የሁለተኛ... Read more »
ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሰላሌ አካባቢ ነው፡፡ ከገብረ ጉራች አምስት ኪሎ ሜትር ወጣ ብላ በምትገኘው ቄሴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ተምረዋል፡፡ ስዩም ደምሰው በሚባል አንደኛና... Read more »
የተወለዱት ማይጨው ከተማ በ1928 ዓ.ም ሲሆን የተወለዱበት ወቅት ጣሊያን ኢትዮጵያን የወረረበት ጊዜ ስለነበርም ከዚያ ጋር የተያያዘ ታሪክ እንዳላቸው ይነገራል፡፡ በደሴና አዲስ አበባ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ ዲፕሎማቸውንም ከሐረር መምህራን ማሰልጠኛ ትምህርት... Read more »
ተወልደው ያደጉት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አካባቢ ነው። በቤተሰቦቻቸው የሥራ ሁኔታ ምክንያት የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዘጠኝ ትምህርት ቤቶች የተማሩ ሲሆን 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ኩየራ በሚገኘው ኩየራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት... Read more »
አቶ ጁነዲን ሳዶ በኢህአዴግ የአስተዳደር እና ፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ጉልህ ተሳትፎ ከነበራቸው ሰዎች መካከል አንዱ ናቸው። አቶ ጁነዲን ሳዶ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት እና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በመሆን አገልግለዋል። የቀድሞውን ኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲ... Read more »
ዳዊት ድሪምስ በአስተሳሰብ ላይ አተኩረው የሚሰሩ ባለሙያ ናቸው። እያንዳንዱ ሰው የአስተሳሰቡ ውጤት ነው። ሀገርም የዜጎቿ አስተሳሰብ ውጤት ናት የሚል አስተሳሰብ አላቸው። ዳዊት ድሪምስ ከ6 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ለሀገሩ እንግዳ... Read more »
አቶ አብዱልፈታህ አብደላ የሀገረሰብ ጥናት ተመራማሪ ናቸው። በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ወደ 57 የሚደርሱ ጥናቶችን አድርገዋል። ከዚህ ውስጥ 10 የሚደርሱትን በመጽሐፍ መልክ አዘጋጅተው ለአንባቢያን አቅርበዋል። መጽሐፎቹ በሀገረሰብ አስተዳደር፤ ታሪክና የህግና ፍትህ ስርዓቶች ላይ... Read more »

ሀኪም አበበች ሽፈራው የዘርፈ ብዙ ዕውቀት ባለቤት ናቸው።የስነ ፈለክ፤የባህላዊ ህክምናና የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያና ተመራማሪ ናቸው።በእነዚህ ዘርፎችም ላለፉት 40 ዓመታት ምርምር በማድረግ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት በርካታ ሽልማቶችን አግኝተዋል።በሙያቸውም ከሀገር ውስጥ አልፎ የውጭ... Read more »

አቶ ግርማ በቀለ ወልደዮሐንስ የሕብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ናቸው፡፡ ባለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሲሳተፉ የቆዩና የኢትዮጵያን ፖለቲካም በቅርበት ለመረዳት ዕድል... Read more »
የዘመናዊ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ (አርት) ሊቅ ናቸው፡፡እኝህ ሊቅ ለረጅም ዓመታት በተለያዩ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች በዘመናዊ አርት(ስዕል) በመምህርነት አገልግለዋል፡፡እውቁ ሊቅ ፕሮፊሰር አቻምየለህ ደበላ በ1941 ዓ.ም አዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ የተወለዱ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ... Read more »