ሀኪም አበበች ሽፈራው -የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጠቢብ

 ሀኪም አበበች ሽፈራው የዘርፈ ብዙ ዕውቀት ባለቤት ናቸው።የስነ ፈለክ፤የባህላዊ ህክምናና የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያና ተመራማሪ ናቸው።በእነዚህ ዘርፎችም ላለፉት 40 ዓመታት ምርምር በማድረግ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት በርካታ ሽልማቶችን አግኝተዋል።በሙያቸውም ከሀገር ውስጥ አልፎ የውጭ... Read more »

‹‹ፓርቲዎች ነገ መንግሥት ሆነው ሕዝብን መምራት የሚችሉት ሕዝብና ሀገር ሲኖሩ ብቻ ነው›› አቶ ግርማ በቀለ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ

አቶ ግርማ በቀለ ወልደዮሐንስ የሕብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ናቸው፡፡ ባለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሲሳተፉ የቆዩና የኢትዮጵያን ፖለቲካም በቅርበት ለመረዳት ዕድል... Read more »

‹‹እኔ አሜሪካን አገር ብኖርም ልቤ አገሬ ነው ያለው›› እውቁ ሰዓሊ ፕሮፌሰር አቻምየለህ ደበላ

 የዘመናዊ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ (አርት) ሊቅ ናቸው፡፡እኝህ ሊቅ ለረጅም ዓመታት በተለያዩ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች በዘመናዊ አርት(ስዕል) በመምህርነት አገልግለዋል፡፡እውቁ ሊቅ ፕሮፊሰር አቻምየለህ ደበላ በ1941 ዓ.ም አዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ የተወለዱ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ... Read more »

«ተፎካካሪ ፓርቲዎች የውድድር መድረኩ የጨዋዎች እንዲሆን ትግል ማድረግ አለባቸው» – ዶክተር ኢንጅነር አድማሱ ገበየሁ የቀድሞው ቅንጅት ምክትል ሊቀመንበር

የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለሃገር ቦረና አካባቢ ሲሆን እስከ 8ኛ ክፍል እዚያው ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ደሴ በሚገኘው ወይዘሮ ስህን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚያም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በመምህርነት ዲፕሎማቸውን ካገኙ በኋላ በትግራይና... Read more »

‹‹ ወንጀል ሰርተው የተሸሸጉት ብቻ ሳይሆን ያልተሸሸጉትም መጠየቅ አለባቸው ብዬ አምናለሁ›› አረጋሽ አዳነ የቀድሞ የህወሓት ታጋይ

ተወልደው ያደጉት በትግራይ ክልላዊ መንግስት መዲና መቐለ ከተማ ሲሆን ያደጉትና ትምህርታቸውን የተከታተሉት ግን በአድዋ ከተማ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዛው በአድዋ ከተማ በሚገኘው ንግስተ ሳባ ትምህርት ቤት ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ደግሞ... Read more »

«በሪሳ ጋዜጣ የተጀመረችው በኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ፊርማ ነው»

አባ በሪሳ፣ አባ ዲክሽነሪ ልዩ መጠሪያ ስማቸው ነው። የትውልድ ቦታቸው ምሥራቅ ኦሮሚያ በወቅቱ የሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት በአሁኑ ደግሞ ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ ሲሆን፣ 1943 ዓ.ም የትውልድ ዘመናቸው ነው። እኚህ የ69 ዓመት... Read more »

«የብሄር ማንነትና አደረጃጀት አገዛዝ እንጂ፤ ሳይንስ አይደለም» – አቶ ሰብስቤ አለምነህ

የተወለዱት በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር በ1954 ዓም ነው። አባታቸው የመንግሥት ሠራተኛ ስለነበሩ በተለያዩ ክፍለ ሀገራት ይዘዋቸው ይዞሩ ስለነበር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በነቀምቴ ከተማ ሲሆን ስምንተኛ ክፍልን በሀዋሳ ከተማ ነው። ከዘጠነኛ ክፍል... Read more »

‹‹ተቋማትን ማጠናከር ላይ መንግስት ጠንክሮ መስራት አለበት›› – አቶ ግርማ ዋቄ የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈጻሚ

 ይህችን ምድር የተቀላቀሉት በ1935 ዓ.ም ሲሆን፣ የትውልድ ቦታቸው ደግሞ በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ አንቆርጫ በሚባልበት አካባቢ ነው። ከአርሶ አደር ዋቄ በሻ እና ከእናታቸው ወይዘሮ ድምቡሼ ጎረንጦ የተወለዱት እኚህ ሰው ክርስትና የተነሱትም... Read more »

የእንቅልፍ እጦት እና መዘዙ

እንቅልፍ ተመራማሪዎች እንደሚናገሩት በቀን ቢያንስ የ7 ሰአት እንቅልፍ ማግኘት አለብን። የአንድ ቀን እንቅልፍ መዛባት እንኳ ንጭንጭ እና ስንፍናን ያመጣል። በአግባቡ ስራ ለመስራት፣ አካል ብቃት እንቅስቃሴ ለማድረግም ሆነ ጤነኛ ምግቦችን ለመብላት እንሰንፋለን። እንቅልፍ... Read more »

«ፓርቲዎች የቦዘኔዎች ጊዜ ማሳለፊያ ሆነዋል» – አቶ ተመስገን ዘውዴ

 በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልላዊ መንግስት ሳውላ ዞን በቡልቂ በሚባል አካባቢ ከዛሬ 70 ዓመት በፊት ተወለዱ። እስከ ስምንተኛ ክፍል እዛው ሳውላ ከተማ የተማሩ ሲሆን ስምንተኛ ክፍል ከጨረሱ በኋላ ግን ወደ ንግድ ስራ ትምህርት... Read more »