
በራዊጋ … ጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ:: የ‹‹በራዊጋ›› ለም ምድር ሁሌም የሰጧትን ታበቅላለች:: ከአገሬው እጅ የምርት በረከት አይነጥፍም:: እርጥቡ መሬት በቆሎና ጤፍ ያሳፍሳል:: በዚህች ቀዬ ልጅ ተወልዶ በሰላም ያድጋል:: ሽማግሌ አርጅቶ በወግ ይጦራል::... Read more »

በአንዱ ቀን በማለዳው ከእንቅልፉ ሲነቃ አዕምሮው ‹‹ለወደፊትህ ሕይወትህ ምንም ዋስትና የለህም፤ በትምህርት ቤት ውስጥ በሚያጋጥሙህ ጉዳዮች ጭንቀት ውስጥ ነህ፤ ብቻህን የቤተሰብህን ኃላፊነት እንደተሸከምክ ነው›› በሚል አሉታዊ ሃሳብ ደጋግሞ የሚመጣበትን አንድ ግለሰብ በአዕምሮህ... Read more »

ሮባ አበበ እና ባለቤቱ ካሳነሽ ሙላት ኑሯቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ለዓመታት ያድርጉ እንጂ ትውውቃቸው በዚያ በተወለዱበት የወንዶ ገነት አነስተኛ ከተማ ነው:: ሮባ በአስተዳደር ሥራ ረጅም ዓመት ያስቆጠረ ሲሆን ባለቤቱ ካሳነሽ በወንዶ ገነት... Read more »

አቶ ታገስ ሙሉጌታ – በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ንግድ ትስስር መሪ ሥራ አስፈፃሚ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የአፍሪካ ሀገራት ወደ ሀገራቸው በሚያስገቧቸው ምርቶች ላይ የሚጣለውን ቀረጥና ሌሎች ከቀረጥ... Read more »

የጨንቻው ልጅ … መስፍን ጩበሮ የአርባምንጭ ‹‹ጨንቻ›› ፍሬ ነው:: እንደ እኩዮቹ ልጅነቱን በሰፈር መንደሩ አሳልፏል:: አርባምንጭ ለእሱ ሁሌም የውስጠቱ ውልታ ናት:: በትዝታ ይቃኛታል:: በናፍቆት ያስባታል:: መስፍን ዕድሜው ከፍ እንዳለ የትውልድ ሀገሩን ርቆ... Read more »
በሕይወት ላይ ለስኬትና ውድቀት የሚኖረን በጎ እሳቤ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል። በተለይ እምነታችን ግባችንን ለማሳካት በእጅጉ ጠቃሚ ነው። በተቃራኒው በራስ መተማመን የሌለንና ያለን እምነት ዝቅተኛ ከሆነ የምንፈልገውን ለማሳካት ይቸግረናል። በመሆኑም በማንኛውም ሙያ፣ ሥራና... Read more »

ርብቃ ተካልኝ እና ባለቤቷ ዮሐንስ ትዳር ከመሠረቱ አራት አመት ያህል ጊዜን አስቆጥረዋል። አስቀድመው ይኖሩበት ከነበረው የሽሮ ሜዳ ሰፈር ለቀው ወደ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት አካባቢ ወደተከራዩት አዲሱ ቤታቸው የገቡት ርብቃ የመጀመሪያ... Read more »

አቶ ትዕግስቱ አወሉ የምሥራቅ አፍሪካ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ረጅሙን እድሜያቸውን ያሳለፉት በፖለቲካው ውስጥ ነው:: ከልጅነታቸው ጀምሮ በዘርፉ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል:: በተለይም በተፎካካሪ ፓርቲ ውስጥ ረጅም ጊዜያት እንደማሳለፋቸው መጠን በአባልነት እና አመራርነት በርካታ ተሳትፎዎችን አድርገዋል:: በዚሁ... Read more »
እንደ መነሻ.. ሰንበት ነው:: ዕለተ እሁድ:: ብዙዎች የሚያርፉበት፣ በርካቶች ወደ ቤተ-ዕምነት የሚተሙበት ልዩ ቀን:: ዕለቱ ለብዙዎች መልከ ብዙ ሆኖ ይፈረጃል:: ዘመድ መጠየቂያ፣ ጉዳይ መከወኛ፣ ማረፊያና መዝናኛ ሆኖ:: ሰንበትን እንደ ልምዴ ለማሳለፍ ማለዳውን... Read more »
በዛሬው ርእሰ ጉዳያችን ላይ ስለ ገንዘብ ያለንን አመለካከት የሚቃኝ አጭር ቆይታ ለማድረግ ወድጃለሁ። በተለይ ገንዘብ እና ገንዘብ ይዞት ስለሚመጣው ነፃነት (financial freedoms) ትኩረት አድርጌ ጥቂት ለማለት ፈቅጃለሁ። ዛሬ የማነሳቸው እነዚህ ነጥቦች በተለይ... Read more »