
ልጅነት… ለእሷ የልጅነት ሕይወቷ በመልካም ትዝታ ይዋዛል። ለእናቷ ብርቅዬ ልጅ ናትና ያለችግር አድጋለች። ወላጅ አባቷ በሞት ሲለዩ ገና ሕጻን ነበረች። የእሳቸውን ማለፍ ተከትሎ እናት አንድዬ ልጃቸውን በስስት እያዩ ማሳደግ ጀመሩ። የዛኔ ትንሽዋ... Read more »

ኢትዮጵያ የወጣቶች ሀገር ነች። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከግማሽ በላይ የሚሆነው ሕዝብ ከ25 ዓመት በታች ነው። ይህ ማለት የወደፊቷ ኢትዮጵያ በወጣቶች እጅ መሆኗን ያሳያል፤ ወጣቶች የሀገር ተረካቢዎች የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አስጠባቂዎች ናቸው። ወጣቶች ዓለምን የመለወጥ... Read more »

ሰዎች ለመዝናናት የተለያ ስፍራን ምርጫቸው ያደርጋሉ። አንዳንዶች በቤታቸው ረጅም ሰዓትን ሲያሳልፉ ሌሎች ደግሞ የምሽት ሰዓትን በተለያዩ የመዝናኛ ስፍራዎች ላይ ያሳልፋሉ። ሌሎች ደግሞ አዕምሯቸውን ከውጥረት ነጻ ለማድረግ የሚያሳልፉት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቢሆን ይመርጣሉ።... Read more »

ኢትዮጵያ ታሪካዊት አገር፤ ሕዝቧም የዚህ ታላቅ ጀብዱ ባለቤት ነው። ይህ ጀግና ሕዝብ የብሔር፤ የሃይማኖት፡ የጾታ እና ሌሎች ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ልዩነቶች ሳይበግሩት ወደ ዓድዋ በአንድነት በመትመም ቅኝ ገዢዎችን አሳፍሮ መልሷል። ለሉአላዊነቱና ለነጻነቱ... Read more »

“ረጅም እድሜና ጤና ስጠኝ” ብለው ፈጣሪያቸውን ሲለምኑ ኖረዋል:: አሁን ላይ እሳቸው እድሜያቸውን አስታውሰው መናገር ባይችሉም ፈጣሪ የለመኑትን እድሜ ችሯቸው በግምት ሰማንያዎቹን ስለማገባደዳቸው ብዙዎች ይናገሩላቸዋል:: እኚህ ሴት አማከለች አየለ ገብሬ ይሰኛሉ:: የዛሬን አያድርገውና... Read more »
ዓለማችን በተለያዩ ሃሳቦች እና አመለካከቶች በተሞሉ ሰዎች የተሰባጠረች ድንቅ ምድር ነች። ከዚህ የተነሳ በምድራችን ላይ ስንኖር የሌሎችን አስተያየት መረዳት እና ማክበር መማር በእጅጉ ወሳኝ ነው። ሰዎች ከተለያየ አስተዳደግ ባሕል፣ ልምድ እና እምነት... Read more »

«የወደቁትን አንሱ» የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ «ሰው ወድቆ አይቀርም» እንዲሉ ፈጣሪ አንስቷቸው ዛሬ 27 ዓመታትን ያስቆጠረውና ከ762 በላይ የእሳቸውን መሰል ችግር የገጠማቸውን ዜጎች ለመደገፍ የበቃው ማኅበር መሥራችና ባለቤት ለመሆን በቁ።... Read more »

ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየተቀየረች ባለችው ዓለም ውስጥ አእምሮን ለአዳዲስ ሀሳቦች እና እውቀቶች ክፍት ማድረግ የአማራጭ ጉዳይ አይደለም፤ ግዴታም ጭምር ነው። በዓለማችን ላይ ቴክኖሎጂ፣ ሳይንስ፣ ንግድ እና ባሕል በፍጥነት እየተሻሻሉ ይገኛሉ።... Read more »

የአስገድዶ መድፈር ጉዳይ በማሕበረሰባችን ዘንድ ሲነሳ ለጉዳዩ መፈጸም ብዙዎች ብዙ ምክንያት ሲያነሱ ይስተዋላል። ከዚ ውስጥ ‹‹እሷ አሳስታው ነው››፤‹‹ አለባበሷ ነው፤ ጠጥቶ ስለነበረ ነው›› እና የመሳሰሉት ምክንያቶች ለማስተባበያነት ይቀርባሉ። ነገር ግን ይህ ጉዳይ... Read more »

ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ በጥበበኛ እጆች ታንፀው ከቆሙና የቀደመ የስልጣኔ ታሪክ ካላቸው የዓለም ሀገራት መካከል ቀዳሚ ስለመሆንዋ አያጠያይቅም፡፡ ለዚህም ደግሞ ዛሬም ድረስ የስሪታቸው ምስጢር ለዓለም ጠበብታት እንቆቅልሽ ሆነው... Read more »