
ደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አይባ ኒባ መንደር አባቷን ቄስ ደገፋው ከበደንና እናቷን ወይዘሮ እንዳሻሽ አለነን በ1978 ዓ.ም በወርሃ የካቲት ከበቡሽ ደገፋውን አገላገለቻቸው። ስምንት ዓመት ሲሆናት “ልጃችሁን ለልጃችን” ተባሉና በማደጎ ሊሰጧት ፈቅደው... Read more »

“ሊቀ ሕሩያን በላይ መኮንን በ2006 ዓ.ም “ጥቁሩ ቅመም” በሚል ርዕስ ለንባብ ካበቁት ልቦለድ መጽሃፍ የመታሰቢያነት ገጹ ላይ የሰፈረው ሃሳብ እኔነቴን አበጅቶታል” ይላል የዛሬ እንግዳዬ ማዕበል እንዳሻው፤ እኔም የትናንት ኑረቱን፣ የዛሬ ሕይወቱንና የነገ... Read more »

ሁሉም ወላጆች ልጆቻቸው ጠንካራ፣ ብልህ እና ደግ ሆነው እንዲያድጉ ይፈልጋሉ። እናቶች እና አባቶች ለልጆቻቸው የተሻለውን ሕይወት የመስጠት ሕልም አላቸው። ይህ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለም የሰው ልጆች እውነታ ነው። ነገር ግን ወላጅነት... Read more »

ጸሀዬ ቦጋለ ይባላል ትውልድና እድገቱ በአሰላ ከተማ ሲሆን ፤ ኑሮውን በአዲስ አበባ ካደረገ ዓመታት ተቆጥረዋል። የራሱን የትዳር ሕይወትም መስርቶ የሚኖር እድሜው ወደ ጎልማሳ የሚጠጋ ነው። ለወላጆቹ ብቸኛ ልጅ የሆነው ጸጋዬ ወደ አዲስ... Read more »

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የሕይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

ፍጹም ከ2010 ጀምሮ ፋብሪካ ውስጥ ይሠራ የነበረ ሲሆን ደሞዜ አነስተኛ ነው በማለት ሥራውን አቁሞ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት መኖርን ጀመረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማም መኖር ከጀመረ በኋላ የተለያዩ ሥራዎችን ሠርቷል፡፡ ነገር ግን በአዲስ... Read more »

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »
ሱስ በኢትዮጵያ የብዙ ወጣቶች አሳሳቢ ችግር እየሆነ ነው። በከተማ እና በመንደር፣ በትምህርት ቤቶች እና በጎዳናዎች ላይ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ወጣቶች በሱስ ወጥመድ ውስጥ እየገቡ ናቸው። በእርግጥ ይህ ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ አይደለም... Read more »

የብዕር ትሩፋቴን የሚያነቃቁ አንባቢዎቼን፤ ጽሑፌን የሚጠብቁ አለቆቼን በምናቤ እያሰብኩ ሃሳብ ሳምጥ፤ በብዕር ወረቀት ማረስ ቁምነገርነቱ ተሰውሮብኝ በመጠበብ ላይ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ። የሜትር ታክሲ ሹፌሩ ወዳጄ ይርጋ የኋላው ነው። “ለጋዜጣ የሚሆንህ ማለፊያ ወግ... Read more »

ሀገር በታሪክ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በልማድ፣ በተስፋ፣ በደስታና በመከራ ተሳስሮ የሚኖር ሕዝብ የሚገኝበት የዓለም ክፍል ነው። ሀገር ማለት አያት ቅድመ አያት የተወለዱበት፤ አድገውም በጀግንነት ከውጭ ጠላት እየተከላከሉ ለሕዝብና ለመንግሥት የሚጠቅም ሥራ ሠርተው ዕድሜያቸው... Read more »