አልቆነጠጥም

ደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አይባ ኒባ መንደር አባቷን ቄስ ደገፋው ከበደንና እናቷን ወይዘሮ እንዳሻሽ አለነን በ1978 ዓ.ም በወርሃ የካቲት ከበቡሽ ደገፋውን አገላገለቻቸው። ስምንት ዓመት ሲሆናት “ልጃችሁን ለልጃችን” ተባሉና በማደጎ ሊሰጧት ፈቅደው... Read more »

በጎደለ ነገር ላይ ከመብሰልሰል …

“ሊቀ ሕሩያን በላይ መኮንን በ2006 ዓ.ም “ጥቁሩ ቅመም” በሚል ርዕስ ለንባብ ካበቁት ልቦለድ መጽሃፍ የመታሰቢያነት ገጹ ላይ የሰፈረው ሃሳብ እኔነቴን አበጅቶታል” ይላል የዛሬ እንግዳዬ ማዕበል እንዳሻው፤ እኔም የትናንት ኑረቱን፣ የዛሬ ሕይወቱንና የነገ... Read more »

ልጆችን በፍቅርና በጥበብ ማሳደግ

ሁሉም ወላጆች ልጆቻቸው ጠንካራ፣ ብልህ እና ደግ ሆነው እንዲያድጉ ይፈልጋሉ። እናቶች እና አባቶች ለልጆቻቸው የተሻለውን ሕይወት የመስጠት ሕልም አላቸው። ይህ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለም የሰው ልጆች እውነታ ነው። ነገር ግን ወላጅነት... Read more »

ያደቆነ ሰይጣን …

ጸሀዬ ቦጋለ ይባላል ትውልድና እድገቱ በአሰላ ከተማ ሲሆን ፤ ኑሮውን በአዲስ አበባ ካደረገ ዓመታት ተቆጥረዋል። የራሱን የትዳር ሕይወትም መስርቶ የሚኖር እድሜው ወደ ጎልማሳ የሚጠጋ ነው። ለወላጆቹ ብቸኛ ልጅ የሆነው ጸጋዬ ወደ አዲስ... Read more »

“ኖሃው አለኝ”

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የሕይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

እውነት እና ንጋት እያደር…

ፍጹም ከ2010 ጀምሮ ፋብሪካ ውስጥ ይሠራ የነበረ ሲሆን ደሞዜ አነስተኛ ነው በማለት ሥራውን አቁሞ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት መኖርን ጀመረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማም መኖር ከጀመረ በኋላ የተለያዩ ሥራዎችን ሠርቷል፡፡ ነገር ግን በአዲስ... Read more »

የበለስ በረከቶች

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »

እንደ አረም እያደገ ያለው ሱሰኝነት

ሱስ በኢትዮጵያ የብዙ ወጣቶች አሳሳቢ ችግር እየሆነ ነው። በከተማ እና በመንደር፣ በትምህርት ቤቶች እና በጎዳናዎች ላይ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ወጣቶች በሱስ ወጥመድ ውስጥ እየገቡ ናቸው። በእርግጥ ይህ ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ አይደለም... Read more »

ትረፊ ያላት ነፍስ

የብዕር ትሩፋቴን የሚያነቃቁ አንባቢዎቼን፤ ጽሑፌን የሚጠብቁ አለቆቼን በምናቤ እያሰብኩ ሃሳብ ሳምጥ፤ በብዕር ወረቀት ማረስ ቁምነገርነቱ ተሰውሮብኝ በመጠበብ ላይ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ። የሜትር ታክሲ ሹፌሩ ወዳጄ ይርጋ የኋላው ነው። “ለጋዜጣ የሚሆንህ ማለፊያ ወግ... Read more »

ሀገርን መውደድ ለሀገር አስተዋጽኦ ከማድረግ ይጀምራል

ሀገር በታሪክ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በልማድ፣ በተስፋ፣ በደስታና በመከራ ተሳስሮ የሚኖር ሕዝብ የሚገኝበት የዓለም ክፍል ነው። ሀገር ማለት አያት ቅድመ አያት የተወለዱበት፤ አድገውም በጀግንነት ከውጭ ጠላት እየተከላከሉ ለሕዝብና ለመንግሥት የሚጠቅም ሥራ ሠርተው ዕድሜያቸው... Read more »