ሕይወትም እንደ አበባ…

የአስተዳደግ ማንነቷ እንደ ማንኛውም ልጅ የሚወሳ ነው። እንደ እኩዮቿ በሰፈሯ ቦርቃ ተጫውታለች። እንደ ልጅ ለእናት ለአባቷ በወጉ ታዛለች። ዕድሜዋ ሲደርስ ደግሞ ደብተር ይዛ ትምህርት ቤት ገብታ ነበር። ደብረ ማርቆስ ‹‹አብማ ማርያም›› ላይ... Read more »

ቴክኖሎጂን ለስኬት መጠቀም ይችላሉ?

በዛሬው «መጋቢ አዕምሮ» ዓምድ ላይ በአንድ ወቅታዊ ጉዳይ ጥቂት ማለት ፈለግኩ። ከዚህ ቀደም በነበሩት ጽሑፎቼ ላይ ኢትዮጵያውያን በተለይ ወጣቶች አስተሳሰባቸውን፣ አመለካከታቸውን፣ በጎ እይታን እና ራስን ከፍርሃት አሸንፎ ለስኬት መብቃት ጋር በተያያዙ ርዕሰ... Read more »

‹‹ትውልዱ የዓድዋን የነጻነት ድል በኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ለመድገም በጽናት ሊሠራ ይገባል›› – ልጅ ዳንኤል ጆቴ

ልጅ ዳንኤል ጆቴ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል ስለእኩልነት፣ ስለፍትሕ፣ ስለሰብዓዊ መብት ፣ስለሀገር ሉዓላዊነት፣ ስለ ወገን ፍቅር፣ ስለሀገር ክብርና ነጻነት ሲሉ ጥንታዊዎቹ አባቶቻችን እና እናቶቻችን በከፈሉት መስዋዕትነት የተገኘ አንጸባራቂና... Read more »

ዓድዋን በሙዚቃ ጅረት

ዜማ እንደ ዥረት ወርዷል ካሉ እዚህ ዓድዋ ላይ ነው:: ግጥም ተገጣጥሞ ለታሪክ ድልድይ ተዘረጋበት ቢሉም እሱም እዚሁ መንደር ውስጥ ነው:: መንደሩም በታላቁ የዓድዋ ተራራ አናት ላይ ተንጣሎ፣ ሰማይ ጠቀስ የሙዚቃ ካስማ ተተክሎበታል::... Read more »

የዓድዋ ድል- የትውልድ ስንቅ

የዓድዋ ድል በታሪክ መጽሐፍት ምዕራፎች ብቻ ተከትቦ የቀረ ሳይሆን በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ የሚነድ ነበልባል ነው። መሬቱን በሞፈር ጠምደው የሚያነጋግሩ ገበሬዎች፣ አርበኛ የጦር ተዋጊዎች፣ ሴቶች እና መሪዎች ዳር ድንበራቸውን ‹‹ኃያላን ነን›› ካሉ... Read more »

ነገረ- “CADUTI” እና አስገራሚው የንጉሡ ውሳኔ

ስለ ዓድዋ ያልተባለ እንደሌለ ሁሉ ያልተነገረለትም አለ። ስለ ዓድዋ እና ድሉ ያልተፃፈ፣ ያልተዜመ፣ ያልተሣለ፣ ያልተገጠመና ያልተደረሰ፤ ያልተጠና ሁሉ የሌለ ይመስላል እንጂ በተቃራኒውም ስለ መኖሩ ብዙም የሚታወቅ ነገር የለምና ዛሬ ስለዚሁ “ምስጢር” እንነጋገራለን።... Read more »

ሕይወት- ለዓለም ደስታ

ጦርነት –መቅሰፍት የመጋቢት ወር ከገባ አምስት ቀናት ተቆጥረዋል:: ሙቀት ከንፋስ ቀላቅሎ የዋለው ቀን መልከ ብዙ ሆኖ አልፏል:: እየመሸ ነው:: ሰላም ከራቀው አምባ የሚሰማው የከባድ መሳሪያ ድምጽ በዋዛ ይበርድ አይመስልም:: ሰማዩ ደም ለብሷል::... Read more »

ውጥረት በሰዎች ጤና ላይ ምን ያስከትላል? መከላከያ መንገዶቹስ?

አዳዲስ ወረርሽኝ በዓለም ላይ ተከሰተ ሲባል ሁሉም ሰው መጨነቅ ይጀምራል። ወደ ሀገራችን እንዳይገባም ይጸልያል። በዚህም አይበቃውም አስፈላጊ ናቸው ያላቸውን ጥንቃቄዎች ሁሉ ለማድረግ በራሱ ይዘጋጃል። ይሄ የጥንቃቄ ዝግጅት የሚደረገው በግለሰቦች ብቻ አይደለም፤ ሀገራትም... Read more »

የቤት ሰባሪዎቹ መጨረሻ

ሁለቱ ባልና ሚስቶች በቅርቡ ለገቡበት አዲስ ቤታቸው ገና አዲስ ናቸው። ታዲያ በዚህ አዲስ ቤታቸው የተጋቡበትን 10ኛ ዓመት የጋብቻ በዓል ከቤተሰቦቻቸው እና ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን እያከበሩት ይገኛሉ። በሁሉም የእድሜ ክልል እናት አባት... Read more »

«ሰላም እና ነፃነት የምንጠብቃቸው እንጂ የሚሰጡ አይደሉም» ዶ/ር ተፈራ በላቸው

ዶ/ር ተፈራ በላቸው ተመራማሪ እና የመልካም ስብዕና አሠልጣኝ በሕክምና እና በፍልስፍና ሁለት የተለያዩ ዶክትሬት ዲግሪዎችን ሠርተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ ይዘት ያላቸው ከ30 በላይ የጥናት ጽሑፎችንም ለንባብ አብቅተዋል፡፡ WHY SHOULD I LISTEN TO GOD?... Read more »