ያደቆነ ሰይጣን …

ጸሀዬ ቦጋለ ይባላል ትውልድና እድገቱ በአሰላ ከተማ ሲሆን ፤ ኑሮውን በአዲስ አበባ ካደረገ ዓመታት ተቆጥረዋል። የራሱን የትዳር ሕይወትም መስርቶ የሚኖር እድሜው ወደ ጎልማሳ የሚጠጋ ነው። ለወላጆቹ ብቸኛ ልጅ የሆነው ጸጋዬ ወደ አዲስ... Read more »

“ኖሃው አለኝ”

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የሕይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

እውነት እና ንጋት እያደር…

ፍጹም ከ2010 ጀምሮ ፋብሪካ ውስጥ ይሠራ የነበረ ሲሆን ደሞዜ አነስተኛ ነው በማለት ሥራውን አቁሞ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት መኖርን ጀመረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማም መኖር ከጀመረ በኋላ የተለያዩ ሥራዎችን ሠርቷል፡፡ ነገር ግን በአዲስ... Read more »

የበለስ በረከቶች

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »

እንደ አረም እያደገ ያለው ሱሰኝነት

ሱስ በኢትዮጵያ የብዙ ወጣቶች አሳሳቢ ችግር እየሆነ ነው። በከተማ እና በመንደር፣ በትምህርት ቤቶች እና በጎዳናዎች ላይ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ወጣቶች በሱስ ወጥመድ ውስጥ እየገቡ ናቸው። በእርግጥ ይህ ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ አይደለም... Read more »

ትረፊ ያላት ነፍስ

የብዕር ትሩፋቴን የሚያነቃቁ አንባቢዎቼን፤ ጽሑፌን የሚጠብቁ አለቆቼን በምናቤ እያሰብኩ ሃሳብ ሳምጥ፤ በብዕር ወረቀት ማረስ ቁምነገርነቱ ተሰውሮብኝ በመጠበብ ላይ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ። የሜትር ታክሲ ሹፌሩ ወዳጄ ይርጋ የኋላው ነው። “ለጋዜጣ የሚሆንህ ማለፊያ ወግ... Read more »

ሀገርን መውደድ ለሀገር አስተዋጽኦ ከማድረግ ይጀምራል

ሀገር በታሪክ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በልማድ፣ በተስፋ፣ በደስታና በመከራ ተሳስሮ የሚኖር ሕዝብ የሚገኝበት የዓለም ክፍል ነው። ሀገር ማለት አያት ቅድመ አያት የተወለዱበት፤ አድገውም በጀግንነት ከውጭ ጠላት እየተከላከሉ ለሕዝብና ለመንግሥት የሚጠቅም ሥራ ሠርተው ዕድሜያቸው... Read more »

የጎደለው የአባትነት እምነት

የሰው ልጅ በህይወቱ ድጋፍን የሚሻ ደካማ ፍጥረት ነው። ማንም ይሁን ማን የሚደገፍበትን ትከሻ መመኘቱ ከሰውነት መለኪያ መስፈርት ውስጥ ይመደባል። በተለይም ሰውን ደግፎ ለማቆምና ለማበርታት እንደ አባት ምቹ ትከሻ ያለው የለም። አባትነት በእምነት... Read more »

«የባሕር በር ጥያቄው በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙ ስህተቶችን የሚያርም ውሳኔ ነው›› – አምባሳደር ሙክታር ዋሬ

– አምባሳደር ሙክታር ዋሬ በአልጄሪያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አምባሳደር ሙክታር ዋሬ ተወልደው ያደጉት አርሲ ስሬ ቀበሌ ነው:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ኃይሌ አባ መርሳ እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ስሬ ሁለተኛ ደረጃ... Read more »

ስለነገው – ዛሬን በተስፋ

እንደመነሻ… የዳውሮው ተወላጅ በራና በላንጎ ብርቱ ጎልማሳ ነው። ቤት ትዳሩን ለማጽናት አይሰራው፣ አይሞክረው የለም። ሚስቱን አክባሪ ልጆቹን ወዳድ ነውና ሌት ተቀን በሥራ መትጋት ብርቁ ሆኖ አያውቅም ፡፡ በራና ግዜው በጋ ሲሆን እጆቹ... Read more »