ለራስም ለሌሎችም መጠንቀቅ

‹‹ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እጅግ ዘግናኝ የሆነ ችግር እያስከተለብን ነው።እኔ የተሰማራሁበት የሥራ ዘርፍ ከቀን ሰራተኛ እስከ ከፍተኛው ድረስ ያካተተ ነው። በሽታው በቀን ሰርቶ የዕለት ጉርሱን የሚሸፍነውን ከሥራ ውጭ እያደረገው ነው። ለዚህ የህብረተሰብ ክፍል... Read more »

ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚሰጠው መረጃ ለአካል ጉዳተኞች ትኩረት አልሰጠም ተባለ

አዲስ አበባ ፡- መንግስት ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየሰጠ ያለው የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶች ለአካል ጉዳተኛው ተደራሽ አለመሆናቸው ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ብሔራዊ ማህበራት ፌዴረሽን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አባይነህ ጉጆ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ... Read more »

የኦሮሚያ ክልል ከ600 ሺ በላይ የአቮካዶ ችግኞችን ሊያከፋፍል ነው

አዲስ አበባ፡- ከ600 ሺ በላይ “ሀስ” የተባለ የአቮካዶ ዝርያን ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት መዘጋጀቱን የኦሮሚያ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ምክትል ሀላፊና የቡናና ፍራፍሬ ዘርፍ ቡድን መሪ አቶ... Read more »

በቦንድ ሽያጭ ሳምንት ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ትናንትና መጋቢት 15 ቀን 2012 በተጀመረውና በቀጣይ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቦንድ ሽያጭ ሳምንት እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ህዝቡ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ባለሥልጣን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት •ትርፍ በጫኑ 276 አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ •ስለወረርሽኙ ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ከ10 ሺ በላይ በራሪ ወረቀቶችን አሰራጭቷል •ከስድስት ሺ በላይ ተሽከርካሪዎች ላይ ስለቫይረሱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥቷል

አዲስ አበባ:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ባለሥልጣን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ባደረገው ጥብቅ ቁጥጥር በአንድ ሳምንት ውስጥ ትርፍ ጭነው በተገኙ 276 የታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በባለስልጣኑ የስምሪት ቁጥጥር ዳይሬክተር... Read more »

“እጃችሁን ታጠቡ – ያለ ውሃ” በጀሞ አንድ

የዓለም የጤና ድርጅት የዓለም የጤና ስጋት ብሎ ባወጀው በኮረና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የመጀመሪያ ተጠቂ የሆነው ሰው መጋቢት አራት ቀን 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ መገኝቱ ይፋ ተደርጓል። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የጤና ባለሙያዎች ማህበረሰቡ እንዴት እራሱን... Read more »

“ታቦተ ክፉ አፀደ መልካም!” (የሀገሬ ጠቢባን ይትብሃል)

ጊዜው ከንፏል፤ ትዝታው ግን የትናንት ያህል ትኩስ ነው። አሥራ አምስት ዓመታትን ወደ ኋላ እንደረደራለሁ። ሀገሩ አሜሪካ፤ ሚኒሶታ ክፍለ ግዛት፤ ሴንት ፖል ከተማ። ቀኑ ኤፕሪል 3 ማለዳ ላይ። ጸሐፊው በወቅቱ የቤቴል ዩኒቨርሲቲ ተማሪ... Read more »

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታዎችን እያካሄደ ነው

 አዲስ አበባ፡- የጅማ ዩኒቨርሲቲ በአንድ ቢሊዮን 225 ሚሊዮን ብር የግብርና፣ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ፣የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ)ና ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ፣ ካምፓስና ማዕከላት የማስፋፊያ ግንባታዎች እያካሄደ እንደሚገኝ አስታወቀ። በጅማ ዩኒቨርስቲ የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት... Read more »

ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች ከችግራቸው ለመታደግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፡- በተለያየ መልኩ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች ከችግሮቻቸው ለመታደግ የተቀናጀ ድጋፍ ማድረግ ከሁሉም አካላት የሚጠበቅ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ። ትናንት የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ እንደተገለጸው፤ ሴቶች በተለያየ ምክንያት ለአካላዊ፣... Read more »

አስር የእርሻ መሳሪያዎች አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፡- በአራቱ ክልሎች ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አስር የዘመናዊ እርሻ መሳሪያዎች አገልግሎት (መካናይዜሽን) መስጫ ማዕከላት ሊገነቡ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ አስታወቀ። በኤጀንሲው የግብርና ምርትና ምርታማነት ከፍተኛ ዳይሬክተር ዶክተር ጨመዶ... Read more »