ጥንታዊቷ የደብረሲና ጎርጎራ ማርያም ገዳም የልጅነት ውበቷ ረግፏል

 በሀገራችን በርካታ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ቅርሶች ይገኛሉ። ነገር ግን በሚገባ ባለመንከባከባችንና ባለማስተዋወቃችን ማግኘት ያለብንን ጥቅም ካለማ ግኘታችንም በላይ ሀገራችን የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት መሆኗን ሳናስተዋውቅ ቀርተናል። ጉዳዩ በሚመ ለከታቸው አካላት የተሰጣቸው ትኩረትም እምብዛም አይደለም።... Read more »

የሙዚቃው ባለሙያ ኃይሉ መርጊያ እና ሥራዎቹን – በትውስታ

በዛሬው የኪነ ጥበብ አምዳችን ላይ አንጋፋውን የሙዚቃ ባለሙያ ኃይሉ መርጊያን አስ ታውሰን ጥቂት ለመጨዋወት ወደድን። በመሣሪያ ብቻ የሚቀናበር ሙዚቃ ተጫዋቹ አንጋፋ በኢትዮጵያውያን የጥበብ አፍቃሪዎች ዘንድ ክብርና ሞገስ ደርቦ ለዓመታት የቆየው ‹‹የዋሊያ ባንድ››... Read more »

አለማንበብ የማጥፋት ሙሉ ጥፋት

ማንኛውም ሰው ማንበብ አለበት፡፡ የሰው ልጅ ምግብ ሳይመገብ እንደማይኖር ሁሉ አዕምሮም ክፉውን ከደጉ ለመለየት ምግብ ይስፈልገዋል፡፡ የንባብ ምግብ ማለት ነው፡፡ ያለንባብ ማንም ሰው የትም አይደርስም፡፡ በተለይ ደግሞ አርቆ ማሰብ፣ ነገሮችን በጥልቀት መመርመር፣... Read more »

የሁለት ዘመን ሰዓሊያን

ኢትዮጵያ በዘመናዊ የአሳሳል ስልት ሰዓሊ ጥበበ ተርፋ፣ ገብረክርስቶስ ደስታ፣ ታደሰ መስፍን፣ መዝገቡ ተሰማ፣ ጌታሁን አሰፋ፤ እሸቱ ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎችም ታላላቅ ሰዎችን ለጥበብ አፍቃሪያን አስተዋውቃለች:: አሁንም ቢሆን በስነ ጥበብ ዳርቻ ከጥልቁ ባህር እየወጡ... Read more »

‹‹ማሬዋ›› የአምባሰሏ ንግስት

የአምባሰል የዜማ ስልት (የሙዚቃ ቅኝት) ኢትዮጵያዊ ቃና ያለውና በአድማጮች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘ ነው። ይህን ስልት ስናነሳ ሁሌም ከትውስታችን የማትርቀው ድምፀ መረዋዋ ‹‹የአምባሰሏ ንግስት›› ድምፃዊት ማሪቱ ለገሰ ነች። የአምባሰልን ቅኝት በድምጿ ስትጫወተው... Read more »

መክሊት የሰዓሊው መንገድ

 ከወዲያኛው ማዶ አንድ ስልክ ተደወለልኝ። ደዋዩ እንግዳ ሰው አልነበሩም። በኢትዮጵያ ሥነ ጥበብ ላይ አንቱታን ያተረፉት ሰዓሊ ሉልሰገድ ረታ ነበሩ። ለረጅም ጊዜ እንተዋወቃለን። በአዲስ አበባ በቦሌ መድኃኒዓለም አካባቢ ወልድ ፍቅር ሕንጻ፤ አዲስ ፋይን... Read more »

የጥቅምት ወር ዜማ

 በእምነት አንጻር ጥቅምት በቁሙ፤ ስመ ውርኅ (የወር ስም) ከመስከረም ቀጥሎ የሚገኝ ሁለተኛ ወር ነው። ዘይቤው የተሠራች ሥር ይላል። ጥንተ ፍጥረትን፤ ጥንተ ዓለምን ያሳያል። ጽጌውን አበባውን መደብ አድርገው ሲፈቱት የፍሬ ወቅት፤ የእሸት ሠራዊት... Read more »

‹‹ሸዋ ምድር›› የጥበብ ማማ

የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ለስድስተኛ ጊዜ በአዘጋጀው ‹‹ህያው የጥበብ ጉዞ›› ወደ ታሪካዊቷ ሸዋ ምድር ለማቅናት ጥቅምት አምስት ከጠዋቱ 2 ሰአት ገደማ በቀጠሮው ስፍራ ተገናኝተናል። ከአንጋፋና ወጣት ደራሲያን፣ ከሙዚቃ እና ቲያትር ባለሙያዎች እንዲሁም ከሰአሊያን... Read more »

የምጥቁ ጥበብ ባለቤት ማስታወሻ

5‹‹ጥበብ ይናፍቀኛል፤ ተቻችሎ የሚኖር ህዝብ ያስቀናኛል፤ ድንቁርና ያስፈራኛል፤ ጦርነት ያስጠላኛል›› የሚለው የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ዘመን ተሻጋሪ ስንኞች በጉልህ ይነበባሉ። የሎሬቱ ምስልም እንዲሁ ፊት ለፊት ለገጠመው ቀልብን ይስርቃል። ይሄ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ለሎሬት ጸጋዬ... Read more »

“ጥሩ መጽሐፍ ገምጋሚ አመዛዛኝ መሆን አለበት”

ብዙ ጊዜ እየተለመደ የመጣ ጥሩ ያልሆነ አካሄድ አለ። አንድን ሰው ሃሳቡን ስንገመግም ማንነቱ ላይ እናተኩራለን። ሃሳቡን በሃሳባችን ከመተቸት ይልቅ ደካማ ጎኑን በመፈለግ ሃሳቡን ውድቅ ለማድረግ እንጣደፋለን። እንዲሁም መጽሐፍ ስንገመግም ከመጽሐፉ ይልቅ የፀሐፊውን... Read more »