
የግንቦት 2010 ዓ.ም ትውስታ በአገሪቱ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጥሮ የነበረው የፖለቲካ አለመረጋት በተለያዩ አካባቢዎች ተስፋፍቶ የሰላም እጦት ማስከተሉ ይታወሳል። አለመረጋጋቱ ቀጥሎም ዜጎች እንደልብ እንዳይዘዋወሩ፣ የቱሪስት ፍሰቱ እንዲስተጓጎልም አድርጓል። ለሦስት ዓመታት የዘለቀው የሕዝብ... Read more »

አዲስ አበባ፦ በሀገሪቷ የሚገነቡ አዳዲስ ግንባታዎችም ሆኑ ነባሮቹ ሲሻሻሉ አጠቃላይ የህብረተሰቡን ደህንነት፤ በተለይም አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ ያደረጉ እንዳልሆኑ ተገለጸ። አቶ ሲሳይ ደርቤ የቀድሞው ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ... Read more »

የኢኮኖሚ ምሁራን የካፒታል ገበያን አስፈላጊነት ከሀብት ክፍፍልና ከኢኮኖሚ ፋይዳው አንጻር አጉልተው ያነሱታል። በሌላ በኩል፤ ለታዳጊ አገራት አያስፈልግም፤ በገበያው የሚሳተፉት ኩባንያዎች ውስን ስለሚሆኑ ለልማት የሚያመጣውም የረባ ጥቅም የለም ሲሉ የሚሞግቱ ምሁራንም አሉ። የአፍሪካ... Read more »

‹‹ተሿሚዎች የባከነውን ገንዘብ ማስመለስ ካልቻሉ በሕጉ መሠረት እቀጣለሁ›› – የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አዲስ አበባ፡- በስምንት ዓመታት ውስጥ የባከነው ገንዘብ 3ነጥብ2 ቢሊዮን ብር መሆኑ ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባከነውን ገንዘብ ማስመለስ ባልቻሉ... Read more »

አዲስ አበባ፤ ‹‹ምሳሌ የከባድ መኪናዎች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አካዳሚ›› የተግባር፣ የንድፈ ሀሳብና በምስለ ተሸከርካሪ የታገዘ ስልጠና በማቀናጀት የሙያ ክህሎትና መልካም ስነ ምግባር ያላቸውን አሽከርካሪዎች ለማሰልጠን በሚያስችል መንገድ የተገነባ በቂ ዕውቀት፣ ክህሎትና ስነምግባር ያላቸው... Read more »

በ2017 ዓ.ም የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻን ሙሉ ለሙሉ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ወ/ሮ ያለም ፀጋዬ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻን ለማስቀረት... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ አንድ ዓመት ሊሞላቸው የቀናት ዕድሜ ብቻ ይቀራሉ፡፡ በዚህ ወቅትም በርካታ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል፡ ፡ በሌላ በኩል ለውጡን የሚገዳደሩ እንቅፋቶችም ከለውጡ ጎን እንደተሰለፉ እስካሁን... Read more »

አዲስ አበባ፡- ከአሜሪካው አውሮፕላን አምራች ቦይንግ ጋር የነበረውንና ለዓመታት የዘለቀውን አጋርነት በቀጣይም አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት መግለጫ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ... Read more »

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እየታየ ያለው ለውጥ ቀና የሆነና ምናልባትም ሀገሪቱ ባለፉት በርካታ ዓመታት ውስጥ ያላየችው አይነት እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ ለውጡ በተግባር ደረጃም ሲፈተሽ የዴሞክራሲ ሥርዓትን መሰረት ለመጣል ጥረቶች የተደረጉበት መሆኑንም ያመለክታሉ – የኢትዮጵያ... Read more »

የሚያዚያ 2010 ዓ.ም ትውስታ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣናቸውን የተረከቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ቀጣዩን አንድ ወር ያሳለፉት በየክልሉ በመንቀሳቀስ ህብረተሰቡን በማረጋጋት... Read more »