«ፕሮፌሰር አስመሮም ሁሌም የሚታወሱ ምሁር ናቸው» – አቶ ለማ መገርሳ

አዲስ አበባ፡- በኦሮሞ ታሪክ እና በገዳ ሥርዓት ላይ ለግማሽ ምዕተ ዓመት ጥናት ያደረጉት ኤርትራዊው ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በኢትዮጵያ የታሪክ መዝገብ እና በኦሮሞ ሕዝብ ልብ ሁሌም እንደሚታወሱ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ... Read more »

አዲሶቹ ተሿሚዎች

• የአፋርን ሕዝብ ፍላጎት መሰረት አድርገው ሊሠሩ ይገባል • የህብረተሰቡን ጥያቄዎች በዕውቀት እንደሚፈቱ ይጠበቃል ሠመራ፡- አዲስ የተሾሙት የአፋር ክልላዊ መንግሥት ካቢኔ አባላት የክልሉን ሕዝብ ፍላጎት መሰረት በማድረግ እንዲሁም የክልሉ ሠላም በማስጠበቅበና የሕግ... Read more »

‹‹ታጣቂ ኃይሎች ተይዘው እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል›› -አቶ ገርቢ ሎላሳ የካማሽ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

ካማሺ በቤኒሻንጉከል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ዞኖች መካከል አንዱ ነው፡፡ በስሩም አምስት ወረዳዎችን የያዘ ሲሆን፣ እነርሱም በሎጂጋንፎይ፣ ካማሺ፣ ያሶ፣ ሰዳል እና ሃገሎ ናቸው፡፡ ዞኑ በደቡብና በምስራቅ በኩል ከኦሮሚያ ክልል ጋር ይዋሰናል፡፡ በዞኑ... Read more »

ዘላቂነታቸው ያሳሰበው የማህበረሰብ ሬዲዮኖች

የአንድን ማህበረሰብ ባህል፣ ወግ፣ ልማድ እንዲሁም ኃይማኖታዊና ባህላዊ ክዋኔዎችን ለማስተዋወቅ ከሚጠቅሙ መንገዶች አንዱ ነው፡፡ የማህበረሰብ ሬዲዮ። እያስገኘ ያለው ፋይዳ ግን ዝቅተኛ መሆኑን በዘርፉ የሚንቀሳቀሱ አካላት ይጠቁማሉ፡፡ ቀጣይነቱ እንደ ሚያሳስባቸውም ነው እነዚህ ወገኖች... Read more »

ከግብርና ጥገኝነት የመላቀቅ ጅማሮ

በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን አጋማሽ ከአጠቃላይ አገራዊ ምርት ዕድገት (ጂዲፒ) የኢንዱስትሪው ዘርፍ ከ15 በመቶ ወደ 26 በመቶ ማደጉን የፕላንና ልማት ኮሚሽን  በቅርቡ ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪው ማደግ በግብርና ላይ ጥገኛ የሆነው ኢኮኖሚ ተረጋግቶ... Read more »

የደቡብ ሱዳናውያን የቆዳ ቀለም ተፅዕኖ

ጀሜ በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ውስጥ ካሉት ጥቂት ስፍራዎች አንዱ ወደ ሆነው የጃኪ ባህላዊ ማዕከል ለመዝናናት ትሄዳለች፡፡ በባህል ማዕከሉ የሚስቁና በቡድን ሆነው የሚያወሩ ወጣቶች አይታጡበትም፡፡ ለከተማዋ እንግዳ የሆነ ሰውም እንዲዝናና የሚጠቆመውም... Read more »

መገናኛ ብዙኃኑን ያዳከሙ አዋጆች

በአገሪቱ ባለፉት ዓመታት የመገናኛ ብዙኃንን ቁጥር ለማሳደግና የተሻለ አሰራር ለመፍጠር የተለያዩ አዋጆች ወጥተዋል፡፡ በተለይ የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ እና የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ይጠቀሳሉ፡፡ የአዋጆቹ አተገባበር ግን በተዛባ መንገድ በጸረ ሽብርተኝነት አዋጅ... Read more »

ግጭቶች ባሉባቸው አካባቢዎች የምርት አሰባሰቡ ላይ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ግጭቶች ባሉባቸው በምዕራብ ኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ያለውን ምርት በወቅቱ ለመሰብሰብ የአካባቢው ማህበረሰብ ተሳትፎ እንዲያደርግ የግብርና ሚኒስቴር ጠየቀ። የግብርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ከአዲስ ዘመን... Read more »

ሰላምን ለማስፈን ተቋማትን ማጠናከር

በያዝነው የትምህርት ዘመን በርካታ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚደግፉትን ፓርቲ አርማና ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሲገቡ ተስተውሏል፡፡ አብዛኞቹ ተማሪዎችም ከትምህርት ይልቅ በፖለቲካዊ ልዩነቶች ላይ ጊዜያቸውን ያባክናሉ፡፡ በዚህም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የእውቀት ገበያ... Read more »

በኦሮሚያ የማዕድን ዘርፍ ለ81 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል ሊፈጠር ነው

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል ያለውን ሰፊ የማዕድን ሀብት የወጣቶች የስራ እድል መፍጠሪያ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ማዕድን ልማት ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በበጀት ዓመቱ በዘርፉ ለ81ሺ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ እና... Read more »