መድኃኒቶች ፈውስን እንጂ ሞትን እንዳያስከትሉ

የጤፍ እርሻ መሬታቸውን ለልማት ሲጠየቁ ቅሬታ ቢኖራቸውም በአሁኑ ወቅት አገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው መድኃኒቶች ማስወገጃ ተገንብቶ መመልከታቸው ግን ደስታን እንደፈጠረላቸው በአዳማ ከተማ ልዩ ስሙ መልካ አዳማ ነዋሪዎች ይናገራሉ፡፡ ተቋሙ የበርካቶችን ሕይወት የሚያተርፍ እንደሆነም... Read more »

ሁከትና ትምህርት በአንድ ማዕድ

‹‹ዝዋይ አዋሳ ዝዋይ…›› በአንድ በኩል የሚሰማ የተሽከርካሪ ረዳቶች ድምፅ ነው። በሌላኛው ጠርዝ የቀኑን ብርሃን በጫት መቃምና በሺሻ የሚያሳልፉ የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ሌቱን ሲዋትቱ የሚያድሩ የወሲብ ተዳዳሪ ሴቶች የምሬት ሕይወታቸውን የሚያሳብቅ ጫጫታ አዕምሯቸው... Read more »

ለእንስሳት የሚሰጠው ክትባት መቋረጡ ስጋት ፈጥሯል

አዲስ አበባ፡- ለድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታዎች የሚሰጠው ክትባት በበጀት እጥረት ምክንያት ከታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመቋረጡ ለእንስሳት ጤና ስጋት መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ድንበር ዘለል ተሻጋሪ በሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ዳይሬክተር... Read more »

የሐይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች ሰላም የመፍጠር ሚና ኮስሷል

በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የተነሱ ግጭቶችን ለማስቆም የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል። ነገር ግን ይህንን ሚናቸውን እንዲወጡ ምቹ ሁኔታ ባለመፈጠሩና ተቀባይነታቸውም በመቀነሱ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እየተወጡ አለመሆኑን ባሙያዎች ይናገራሉ። ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ... Read more »

‹‹ልብ ያለው ልብ ይበል››

ከሚያብዱት ጋር ከማበድ ይልቅ ከአጥሩ ዘለቅ ብለው አይተው ትውልድን የሚያስጠነቅቁ ሰዎችም ሆኑ መገናኛ ብዙኃን ቢኖሩም የማይሰሙት ግን በየጊዜው እየበዙ ናቸው። ልምዳቸው ነው ይጩሁ የሚሉት ይበራከታሉ። ነገር ግን ለመጥፊያቸው መንገዶችን እያስተካከሉ መሆናቸውን አልተረዱም።... Read more »

500 ሚሊዮን ብር የወጣባቸው የልማት ሥራዎች ይመረቃሉ

አዳማ፡- በአዳማ ከተማ የሕብረተሰቡን የልማት ጥያቄዎች ሊመልሱ የሚችሉና 500 ሚሊየን ብር የወጣባቸው ከ20 በላይ ትልልቅ ፕሮጀክቶች ዛሬ እንደሚመረቁ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማው ከንቲባ አቶ መስፍን አሰፋ ለአዲስ ዘመን... Read more »

«ኢማሙ አል ሻፊ» ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተመረቀ

አዳማ፦ በባህላዊ መንገድ ሲሰጥ የኖረውን የኢስላማዊ ትምሕርት በዘመናዊ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል፤ በኢትዮጵያም የመጀመሪያ የሆነ ‹ኢማሙ አል ሻፊ› የተባለ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአዳማ ተመርቋል። የዩኒቨርሲቲው መሥራች፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጥሪ ማኅበር ፕሬዚዳንትና የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ... Read more »

ቀዝቃዛዋን አንኮበር በተስፋ ያሞቀው የመንገድ ግንባታ

ከደብረብርሃን ወደ አንኮበር በሚወስደው የጠጠር መንገድ በተሽከርካሪ እያዘገምን ነው። አቧራው አንዱን ተሽከርካሪ ከሌላኛው ጋር አላስተያይም እያለ ከመሬት እየተነሳ ይጎን ጀምሯል። እታች ላይ የሚያነጥረው የጠጠር መንገድ ከጥቂት ዓመታት በኋላ ከነአቧራው አካባቢውን ጥሎ እንደሚጠፋ... Read more »

የድረገጽ የመድሃኒት መረጃዎችና ጤና

«ቡና መጠጣት ያለው የጤና በረከት»፣ «ሙዝ መመገብ የሚኖረው ጥቅም»፣ «በሞቀ ውሃ በየቀኑ መታጠብ ለጤና የሚኖረፍ ፋይዳ»፤ «ፎርፎርን ለማጥፋት በቤት ውስጥ የሚሰሩ መድሃኒቶች»፣«ብጉርን በቀላሉ ለማጥፋት የሚረዱ ቅጠሎች»፣«የጥቁር አዝሙድ የጤና በረከቶች»…ወዘተ እየተባሉ በድረገጽ የሚለቀቁ... Read more »

ፍርድ ቤቱ ከ12 ነጥብ 287 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማዳን ችሏል

አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኤሌክትሮኒክ ፋይል መክፈትና መከታተያ ስርዓት (e-filing & follow up system) በመጠቀም ብቻ በ2011 በጀት ዓመት ስድስት ወር ውስጥ 12ሚሊየን 287ሺህ 949 ብር ወጪ ማዳኑን ገለጸ። በፌዴራል... Read more »