ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጣሊያን ቆይታቸው ውጤታማ መሆኑን አስታወቁ

. ጣሊያን ከምጽዋ አዲስ አበባ የሚዘረጋውን የባቡር መስመር ጥናት ወጪ ትሸፍናለች . ከኤምባሲዋ ግቢ የተወሰነውን ለአረንጓዴ ስፍራ ለመስጠት ወስናለች አዲስ አበባ:- የጣሊያን ጉብኝታቸው የሁለቱን አገራት ጠንካራ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የተሳካ... Read more »

ሚኒስቴሩ ወጣቶችን የሚመለከቱ እቅዶችን አልተገበረም

አዲስ አበባ፡- የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከ100 ቀናት ዕቅዱ ውስጥ ወጣቶችን የተመለከቱ እቅዶቹን አለመተግበሩ ተገለጸ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ማሞ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ሚኒስቴሩ በ100 ቀናት እቅዱ ካካተታቸው መካከል... Read more »

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በየክልሎች በቋሚነት አለመቋቋማቸው ችግር ፈጥሯል

አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በየክልሉ መቋቋም እንዳለባቸው በህገ መንግሥቱ ቢቀመጥም ይህንን ማድረግ ባለመቻሉ የፌዴራል ጉዳዮች በተገቢው መልኩ በክልሉም ሆነ በፌዴራል ደረጃ እንዳይታዩ ከማድረጉም በላይ በክልሎች ላይ የተለያዩ ችግሮች እንዲፈጠር እያደረገ... Read more »

ጥምቀትን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የተጨማሪ ጥረት ማጠናከር ያስፈልጋል

አዲስ አበባ:- የጥምቀት በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ የዓለም አቀፍ ቅርስነት በወቅቱ እንዲመዘግበው የተጀመረው ጥረት መጠናከር እንዳለበት የበዓሉ ተሳታፊዎች ገልጸዋል። በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት... Read more »

‹‹አጫብር›› እና ምክር ያስተናገደው ጥምቀት

የዓመቱ ‹‹ምራት›› (ባለተረኞች መዘምራን ወይም ተረኛ አድባር) የነበረው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መዘምራን የቅዱስ ያሬድን ‹‹አጫብር›› ዜማ እያሰሙ ናቸው። የ‹‹ምራት›› ባለተረኞቹ በዓመቱ የጥምቀት ቀን ለማሸብሸብና ማህሌት ለመቆም፣ ቅዳሴ ለመቀደስና ሌላውንም የቤተክርስቲያን... Read more »

 “የአርብቶ አደሩ የላቀ ተጠቃሚነት ለአገራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት የዘንድሮ የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ቀን ለ17ኛ ጊዜ በመከበር ላይ ነው 

“የአርብቶ አደሩ የላቀ ተጠቃሚነት ለአገራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት ዘንድሮ ለ17ኛው ጊዜ የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ቀን ከጥር 11 ቀን እስከ 13/2011 በቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ በመከበር ላይ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልላዊ... Read more »

«አዳማ የሚመኟት እንጂ የሚጠሏት ከተማ እንዳትሆን በትጋት እንሠራለን»- አቶ ለማ ኃይሌ የአዳማ ከተማ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ

በቅርቡ የተከናወነውን ለውጥ ተከትሎ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ለውጡን የሚመጥኑ ማሻሻያዎችና እርምጃዎች ሲወሰዱ ቆይተዋል፡፡ በአንጻሩ ለውጡን ካለመቀበልም ሆነ የግል ጥቅምን ለማስጠበቅ በሚያስችል መልኩ ሰላምና ጸጥታን በማደፍረስ የህዝቦችን ደህንነት ስጋት ላይ ለመጣልና ህዝቦች ለውጡን... Read more »

ለቱሪዝም ዘርፉ ትኩረት እንስጥ

ለአንድ አገር እድገት መሬት፣ ካፒታልና የሰው ሀብት መሰረታዊ ጉዳዮች መሆናቸውን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ከዚህ አንጻር የአገራችንን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት ሊለማ የሚችል ሰፊ መሬት እና በርካታ የተማረና በመማር ላይ ያለ የሰው ኃይል እንዳላት... Read more »

ግጭቶችን ለማስቆም ወጣቱ በውይይት የሚያምንና ምክንያታዊ ሊሆን ይገባል

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ የሚታዩትን ግጭቶች ለማስቆም ወጣቱ በውይይት የሚያምንና በምክንያት ላይ የተመሰረተ ሥራ ሊያከናውን እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ በሃይማኖት በዓላት ላይ የሚታየውን አንድነትም ግጭቶችን ለመፍታት መጠቀም እንደሚገባም ተመልክቷል፡፡ በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ... Read more »

ከአንድ ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ ሳይለማ የቆየ ቦታ ተመልሷል

* የመሬት ወረራ ችግሩ አሁንም እንደቀጠለ ነው አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታጥሮ የተያዘና ለረጅም ጊዜ ሳይለማ የቆየ 1 ሚሊዮን 383 ሺህ 223 ካሬ ሜትር ቦታ ማስመለሱን የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ... Read more »