
ዘመኑ እአአ 1954 ነበር፤ የእንግሊዝ ዋና ከተማ በሆነችው ለንደን የኮመንዌልዝ የወንዶች ማራቶን ውድድር እየተካሄደ ነው:: ቀዳሚው አትሌት ረጅሙን የጎዳና ላይ ሩጫ በአስደናቂ ብቃት ሸፍኖ ውድድሩ ወደሚጠናቀቅበት ስታዲየም ገብቷል:: ርቀቱን ለማጠናቀቅም የ200 ሜትር... Read more »

ዮሐንስ አባይ አማካሪ ድርጅት የአዲስ አበባ ስቴድየም ዕድሳትና ጥገና ዝርዝር ዲዛይን ለመሥራት፣ የግንባታ ሥራውን ለመከታተልና ኮንትራት ለማስተዳደር ከቀድሞው የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ከአሁኑ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር የውል ስምምነት ፈፅሞ ወደ ሥራ መግባቱ... Read more »

ስፖርት በዘመናችን ብዙ ነገር ነው። በተለይም በዓለም ሕዝብ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና ከፍተኛ ተቀባይነት ያለው የእግር ኳስ ስፖርት ለአንድ አገር፣ ማህበረሰብና ግለሰብ ተዘርዝሮ የማያልቅ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንዳለው የማይስማማ አለ ተብሎ አይታሰብም። ዓለማችን... Read more »

በጀርመን የጸደይ ወራት ከሚካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ትልቁ የሃምቡርግ ማራቶን ነው። የተጀመረው እአአ ከ1986 የሆነው ይህ የማራቶን ውድድር፤ በዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ከተሰጣቸው የጎዳና ላይ ውድድሮች መካከል አንዱ ነው። በዘንድሮው ነገ በሚካሄደው በዚህ... Read more »

በኢትዮጵያ በየክልሉና ከተማ አስተዳደሮቹ በርካታ ስታዲየሞች ተገንብተዋል፤ እየተገነቡም ይገኛሉ። ሁሉም ስታዲየሞች ግን የፊፋን መስፈርት በጠበቀ መልኩ የተገነቡ አይደሉም። ይህን ተከትሎም እገዳ ተጥሎባቸዋል። በእዚህ የተነሳም ዓለም አቀፍ ጨዋታዎችን ማስተናገድ አልቻሉም። ደረጃቸውን ለመጠበቅና ግንባታቸውን... Read more »
ኮትዲቯር አዘጋጅ የሆነችበት 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ምድብ ድልድልን ካፍ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ በምድብ አራት ከግብጽ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር መደልደሏ ታውቋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በበላይነት የሚመራው የአህጉሪቷ... Read more »

በስፖርት ውጤታማ ለመሆን መሰረትን በታዳጊዎች ላይ መጣል አስፈላጊ መሆኑ እሙን ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንም እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎችን በፓይለት ፕሮጀክት በማቀፍ ሃገርን የሚወክሉ ምርጥ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ለማፍራት በመስራት... Read more »

በስፖርቱ ዓለም እጅግ አስደናቂ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል አንዱ ረጅም ርቀትን በሩጫ የመሸፈን ብቃት ነው፡፡ በተለይ 42 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው ማራቶን ከፍተኛ ጽናትና በልምምድ የዳበረ ጥንካሬን ስለመጠየቁ እርግጥ ነው፡፡ ነገር ግን ብዙዎች ይህንን... Read more »

የ2014 ዓም የክለቦችና ክልሎች አገር አቀፍ የውሃ ዋና ሻምፒዮና ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በቢሾፍቱ መኮንኖች ክበብ የመዋኛ ገንዳ እየተካሄደ ይገኛል። በተለያዩ የውድድር አይነቶች ባለፉት ቀናት በተደረጉ የፍጻሜ ፉክክሮችም የአማራ ክልል ዋናተኞች በርካታ የወርቅ... Read more »
የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን በየአመቱ ከሚያካሂዳቸው ትልልቅ የውድድር መርሃግብሮች አንዱና ዋነኛው የሆነው የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ቻምፒዮና ከትናንት በስቲያ በቢሾፍቱ ከተማ ተጀምሯል። በመኮንኖች ክበብ የመዋኛ ገንዳ እየተካሄደ የሚገኘው የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ክለቦችና ክልሎች... Read more »