ሲሞላ ይፈሳል፤ ሲከር ይበጠሳል

ዛሬም እንደወትሮ መጠጥ ቤቱ በሰው ታጭቋል።የክረምቱ ቅዝቃዜ ውስጥ ከታጨቀው ሰው ትንፋሽ ጋር ተያይዞ መስተዋቱ አልቦታል። ተሰማ መንግስቴ እና ዘውዴ መታፈሪያ ከአሜሪካን ከመጣው አቶ ተገኝ ጋር በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበው እየጠጡ ያወራሉ።አቶ ተገኝ... Read more »

ነጋሪ የሌለው የታማ አይመስለው

ዛሬ መጠጥ ቤቱ ከወትሮ በተለየ መልኩ ደመቅ ብሏል። የጎሪጥ ከሚተያየው ይልቅ እየተቀላለደ እየጠጣ የሚያውካካው ጎልቷል። ከስንት ዘመን በኋላ አንድ አዲስ እንግዳ ከወደ ባህር ማዶ ያደረገውን ኑሮውን ትቶ ወደኢትዮጵያ መመለሱን አብስሯል።የተገኝ ወደ ኢትዮጵያ... Read more »

የጥፋት እሳት ተሸካሚ ፈረሶች

«እለ ከርሦሙ አምለኮሙ ( እነሆድ አምላኩ) ፤ ያሰባችሁት እኛን የመከፋፈል ሴራ ሳይሳካ ቀረ» እያለ ዋርካው ስር ከሚገኘው ድንጋይ ላይ ቆሞ ወፈፌው ይልቃል አዲሴ መጮህ ሲጀምር፤ በሰፈራችን የሚኖር ከትንሽ እስከ ትልቅ የሚገኝ አንድም... Read more »

ከስብዕና የሚያወርድ ስግብግብነት

እውነቱን ለመናገር ዕለቱን ‹‹ደስ የሚል ቀን ›› ብሎ መጀመር ቀናችንን እጅግ አስደሳች ያደርገዋል። ቀደምቶቹ ወላጆቻችንም ብሩህ ቀን እንዲሆንላቸው በማሰብ ይመስለኛል‹‹ በቀኝ አውለኝ›› ሲሉ በጸሎት የሚማጸኑት። ሰው የአፉን ፍሬ ይበላል ይባል የለ። መቼም... Read more »

እኔ ትውልዱን ሸሽቼዋለሁ … እናንተም ሽሹት

ለሚመለከተው ሁሉ… እንሆ ግለሰባዊ አቋም… እኔ ከዚህ ትውልድ አይደለሁም ከዚያኛው ከአባቶቼ ትውልድ ነኝ። ከዛኛው አብሮ እየበላ፣ አብሮ እየጠጣ ኢትዮጵያዊነትን በፍቅር ቀለም ከቀለመው አብራክ ነኝ። ከዛኛው..በጨዋነት አገር ካቆመው፣ በፍቅር ጥልን ከገደለው፣ በአንድነቱ ታሪክ... Read more »

ሰኔ…ሰኔን ለምን?

‹‹አቤት ዝናቡ ሀምሌን መስሎ የለ እንዴ?። ዘንድሮ ደግሞ ለየት ያለ ነው ፤ ገና ከአመጣጡ ያስፈራል። ኧረ ! ጎርፉ የህጻናትን ህይወት እየቀጠፈ ነው፤ አደጋው በዝቷል… ›› ይላሉ በምንጓዝበት ታክሲ ውስጥ ከጎኔ የተቀመጡት አዛውንት።... Read more »

ያልተቀደሰው ቀዳሽ

ባለፈው ሳምንት ህትመታችን ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ እንደዚህ ቀደሙ በሌሊቱ ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ እየጮኸ እያለ ከአራቱም አቅጣጫ የይልቃል አዲሴን ጩኸት እንደ መጽሐፍ ለማንበብ የሰፈራችን እና የእድራችን ሰዎች መሰባሰባቸውን አውግተናችሁ ነበር።... Read more »

እንደማመጥ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬም እንደዚህ ቀደሙ በሌሊቱ ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል። የይልቃል አዲዜን ጩኸት እንደ መጽሐፍ ማንበብ የጀመሩ የሰፈራችን እና የእድራችን ሰዎች የይልቃልን ንግግር ለመስማት በዋርካው ሰር ተሰባሰቡ። ይልቃል... Read more »

እንደጊዜው…

 አለቃ ገብረ ሃና ቀልድ አዋቂ ስለመሆናቸው አገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ስለመሆኑ ለእናንተ አላወጋም። አለቃ በጣም አጭር ሰው ናቸው ይባላል። ሚስታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ደግሞ ሲበዛ ረጅም ናቸው። መንገድ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ ወይዘሮ ማዘንጊያሽ... Read more »

የአፋኙ ነጻ አውጪ ዳግም የጦር ጉሰማ

ታሪኩን መቼ እንዳነበብኩት ወይንም እንደሰማሁት አላስታውስም፡፡ብቻ ግን በአንዳንድ አጋጣሚዎች አስታውሰዋለሁ፡፡ መልዕክቱ በእጅጉ ይገርመኛል፡፡ ታሪኩ እንዲሁ ነው፡፡ ሶስት ባልንጀራሞች ሲሄዱ ውለው ደክሟቸው ከዛፍ ስር ጋደም እንዳሉ እንቅልፍ ይወስዳቸዋል። ሌሊት ላይ አንደኛው «ቆርጠም፣ ቆርጠም»የሚል... Read more »