ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዓለም የቤት ውስጥ ቻምፒዮና ለድል ይጠበቃሉ

18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ቻምፒዮና በሰርቢያ ቤልግሬድ ከተማ አስተናጋጅነት ከነገ በስቲያ ይጀመራል። ለተከታታይ ሦስት ቀናት የዓለማችንን ከዋክብት አትሌቶች በመካከለኛና አጭር ርቀት ውድድሮች እንዲሁም የሜዳ ተግባራት ውድድሮች በሚያፋልመው በዚህ ቻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን... Read more »

የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክትን ውጤታማ ለማድረግ ዘመናዊ አሰራሮች ተዘርግተዋል

ለአንድ አገር የስፖርት እድገት ታዳጊና ወጣቶች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት እንደሚያስፈልግ በተደጋጋሚ ይነገራል። በኢትዮጵያም በተለያዩ አካባቢዎች የታዳጊ ወጣቶች የስፖርት ስልጠና ፕሮጀክቶች ተከፍተው ሲሠራባቸው ቆይቷል። ባለፉት 10 ዓመታትም ከ2ሺህ በላይ በሚሆኑት የስልጠና ጣቢያዎች... Read more »

የሉሲዎቹ ተተኪዎች የዓለም ዋንጫ ተስፋ የተዳፈነ አይደለም

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከወራት በፊት በመካከለኛና ምስራቅ አፍሪካ (ሴካፋ) ዋንጫ አስደናቂ ጉዞ አድርጎ የውድድሩ አስተናጋጅና ጠንካራ ስብስብ ያላትን ዩጋንዳን በሜዳዋና በደጋፊዋ ፊት አሸንፎ ቻምፒዮን መሆኑ አይዘነጋም። ይህም በኢትዮጵያ... Read more »

‹‹ለህልም ገደብ የለውም፤ ትልቅ ነገርን አልሙ፤ ትደርሳላችሁ›› -የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

ስፖርት ማሕበራዊ ክዋኔ እንደመሆኑ የተለያዩ ማሕበራዊ ጉዳዮችን መነሻ በማድረግ ውድድሮችን ማድረግ የተለመደ ነው። በተያዘው ወር በመከበር ላይ ያለውን ‹‹የሴቶች ቀን›› ምክንያት በማድረግም ሴቶችን ብቻ የሚያሳትፉ፣ የሚያፎካክሩና የሚያተጉ ውድድሮች ይደረጋሉ። ከእነዚህም መካከል ታላቁ... Read more »

የሉሲዎቹ ተተኪዎች ለነገው ወሳኝ ጨዋታ በቂ ዝግጅት አድርገዋል

ኮስታሪካ ለምታዘጋጀው የ2022 የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ዓለም ዋንጫ ለማለፍ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ነገ የጋና አቻውን አዲስ አበባ ላይ ያስተናግዳል፡፡ ስኬታማ ጉዞ በማድረግ ላይ የሚገኙት የሉሲዎቹ ተተኪዎች በዓለም... Read more »

የስፖርት ማሕበራት መሻገር የተሳናቸው ፈተናዎች

በኢትዮጵያ የስፖርት ልማት ዕድገት ላለፉት ረጅም ዓመታት በርካታ ያልተሻገራቸው ውስጣዊና ውጫዊ ችግሮች እንዳሉበት ግልጽ ነው። ለዚህም በአትሌቲክስ የረጅምና መካከለኛ እርቀቶች ከሚመዘገቡ ዓለም አቀፍ ድሎች ውጪ ኢትዮጵያ በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ለውጤት መብቃት ቀርቶ... Read more »

ከትምህርት ተቋማት ጋር በመስራት የማዘውተሪያ ስፍራዎችን እጥረት መቅረፍ እንደሚቻል ተገለጸ

ከትምህርት ተቋማት ጋር ተቀናጅቶ በትብብር መስራት በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ እጥረት ሊፍታት እንደሚያስችል ተገለጸ። በስፖርት መሰረተ ልማት ዙሪያ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በአዳማ ከተማ ሲካሄድ በቆየው የባለድርሻ አካላት ውይይት ላይ እንደተጠቆመው፤ በተለያዩ... Read more »

ሴቶችን ታሳቢ ያላደረገ የስፖርት ትጥቅ ገበያ

ናይኪ የተሰኘው ግዙፍ የስፖርት ትጥቅ፣ የልምምድና ውድድር ቁሳቁስ አምራች ኩባንያ እአአ የ2019 የሴቶች ዓለም ዋንጫ፤ ከቀድሞ የተለየ የተጫዋቾች ማሊያ አስተዋወቀ:: በዚህም ቀድሞ ከሚያገኘው ገቢ 7 ከመቶ የበለጠ፤ እአአ ከ2015ቱ የሴቶች ዓለም ዋንጫ... Read more »

አገር አቀፍ የስፖርት ማኅበራት ስፖርቱን ማሳደግ በሚችሉበት ቁመና ላይ አለመሆናቸውን አንድ ጥናት አረጋገጠ

የስፖርት እንቅስቃሴን በማስፋፋት የኅብረተሰቡን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ በየደረጃው ለረጅም ዘመናት ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። ይህን ጥረት ለማጠናከር በተቀረፀው ብሔራዊ የስፖርት ፖሊሲ ላይ በተቀመጠው የአፈፃፀም ስልት ሕዝባዊ መሠረት ያላቸው የስፖርት አደረጃጀቶችን በመፍጠር የስፖርት ማኅበራት... Read more »

ለዓለም ዋንጫ ተሳትፎ በመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የሚገኘው ቡድን ማበረታቻ ተበረከተለት

የአፍሪካ ቡድኖችን በላቀ ልዩነት በመርታት አስደናቂ አቋሙን አስመስክሯል፤ ለቀጣይ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ተተኪ ለመሆን ከፍተኛ ተስፋ እንዲጣልበትም አድርጓል፤ ለሌሎች ታዳጊዎችም ተምሳሌት እየሆነ ነው፤ የኢትዮጵያ ሴቶች ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን።... Read more »