
በፈረንጆቹ የጥቅምት ወር መጀመሪያ ከሚካሄዱ የግማሽ ማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ በስፔን የሚካሄደው የግራኖለር ግማሽ ማራቶን ሩጫ ነው። በስፔኗ ባርሴሎና አስተናጋጅነት የሚካሄደው ይህ የሩጫ ውድድር መነሻውን እአአ በ1987 የሚያደርግ ሲሆን፤ በየዓመቱ እየተከናወነ ከዚህ... Read more »

ኢትዮጵያ በዓለም የስፖርት መድረኮች ለረጅም ዘመናት ውጤታማነትን ያጎናፀፋት የአትሌቲክስ ስፖርት ነው። ለዚህ ደግሞ በየዘመኑ በትውልድ ቅብብሎሽ ብቅ የሚሉ የብርቅየ አትሌቶች የማይነጥፍ ድል የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። ከእንቁዎቹ አትሌቶች ጀርባም ያልተዘመረላቸው አያሌ አሰልጣኞች የታሪካዊ... Read more »

ከ20 ዓመት በታች እድሜ ላይ የሚገኙ አትሌቶች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና በአሰላ አረንጓዴው ስቴድየም በፉክክሮችና የእድሜ ተገቢነት ውዝግቦች ታጅቦ ነገ ይጠናቀቃል። ለአስራ አንደኛ ጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው ቻምፒዮና ዛሬ አምስተኛ ቀኑን የያዘ... Read more »

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ለምክትል ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ እውቅና ሰጠ። ደራቱ እውቅናው የተሰጣት ለሰላም ላበረከተችው አስተዋጽኦ መሆኑም ተገልጿል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት እየመራች የምትገኘው አንጋፋዋ አትሌት ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል ደራርቱ ቱሉ... Read more »

ከ20 አመት በታች እድሜ ላይ የሚገኙ አትሌቶች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና በአሰላ አረንጓዴው ስቴድየም እየተካሄደ ይገኛል። ለአስራ አንደኛ ጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው ቻምፒዮና ዛሬ ሶስተኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን ባለፉት ሁለት ቀናት በርካታ... Read more »

በአልጄሪያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው የአፍሪካ ሻምፒዮን ሺፕ (ቻን) ተሳታፊ ከሆኑ ቡድኖች መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መሆኑ ይታወሳል:: በምድብ አንድ የተደለደሉት ዋልያዎቹ አንድ ነጥብ አስመዝግበው ከምድቡ የመጨረሻውን ደረጃ በመያዝ በጊዜ ተሰናብተዋል።... Read more »

በኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኝነት ያለፉትን 30 ዓመታት በታታሪነት ያገለገለው አንጋፋው ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከትናንት በስቲያ በድንገት ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል። በትናንትናው ዕለትም የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት... Read more »

ያለፉት የሳምንቱ የዕረፍት ቀናት ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ፣ ከኤሽያ እስከ አፍሪካ የአትሌቲክሱ ዓለም በውድድሮች ሥራ በዝቶባቸው አልፈዋል። በቤት ውስጥ፣ በጎዳና ላይ፣ በማራቶንና አገር አቋራጭ ውድድሮች በርካታ የዓለማችን ከተሞች በሳምንቱ የዕረፍት ቀናት ፉክክሮችን ያስተናገዱ... Read more »

ከረጅም ርቀት የአትሌቲክስ ውድድር ጀግኖች መካከል ሀይሌ ገ/ስላሴ፣ ቀነኒሳ በቀለ፣ ጥሩነሽ ዲባባ፣ ገንዘቤ ዲባባ እና ሌሎችም በእሱ ስር ሰልጥነው ነው ያለፉት። ከቅርብ ጊዜዎቹ ደግሞ ማሬ ዲባባ፣ ሰሎሞን ባረጋ፣ በሪሁ አረጋዊ፣ መቅደስ አበበ፣... Read more »

ኢትዮጵያ ስኬታማ ከሆነችባቸው ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ መድረኮች አንዱ የዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ነው። የአትሌቶች አቅምና ጉልበት በተለያዩ መሰናክሎች የሚፈተንበት የዓለም አገር አቋራጭ ውድድር ከሳምንታት በኋላ ዘንድሮ ለ44ኛ ጊዜ በአውስትራሊያ ባትረስ ይካሄዳል። ኢትዮጵያም... Read more »