በሀገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የለውጡ አየር ከነፈሰባቸው ተቋማት መካከል ትምህርትና የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣንን የመሰሉት ይገኙበታል። የክልል ትምህርት ቢሮዎችና በሥራቸው የሚገኙትንም ለውጡ ዳሷቸዋል። ከእነዚህ የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ተቋማት መካከል የአዲስ አበባ ትምህርት... Read more »
መምህርት ጽጌ ገብሩ (ለዚህ ፀሁፍ ሥሟ የተቀየረ) ላለፉት አስር ዓመታት በመምህርነት አገልግላለች። መምህርነት የምትወደው ሙያዋ ነው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ አግኝታለች፡፡ ቋሚ መኖሪያዋን አዲስ አበባ ከማድረጓ በፊት በኢትዮጵያ የተለያዩ... Read more »
በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ሥልጠና መሰጠት የተጀመረው ከ1940ዎቹ አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ያመላክታሉ። ተቋማቱ ከተከፈቱባቸው ከተሞች መካከል ደግሞ አዲስ አበባ በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። ከዚህ ጋር ተያይዞም ተቋማቱ የገበያውን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ሥልጠና... Read more »
የትምህርት ሚኒስቴር ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ የተለያዩ ተግባራዊ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ ከነዚህም ውስጥ አንዱ የፈተና አሰጣጥ ሥረዓቱን ማሻሻልና መቀየር ነው፡፡ በዘንድሮው በጀት ዓመትም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የፈተና አሰጣጥ ሥርዓቱን... Read more »
ፈተና ዓይነቱ ብዙ እንደሆነ ሁሉ የአፈታተን ሁኔታውም ዘመኑን ተከትሎ እየበዛና እየተሻሻለ መጥቷል። ድሮ የነበረው የአፈታተን ሥርዓት አንድ ወጥ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ለቴክኖሎጂ እድገት ምስጋና ይግባውና የፈተና አማራጮች በዝተዋል። ዛሬ፣ የትም ሆኖ መማር... Read more »
በጣሙን ከመለመዱ የተነሳ ይመስላል ካለ ዩኒቨርሲቲ መመረቅ ያለ አይመስለንም። ዩኒቨርሲቲ ያልገባ ሁሉ ምንም አይነት እውቀት የታጠቀ ሁሉ እስከማይመስለን ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ተማርከናል። ግን ደግሞ ሕይወትን ስንቃኛት ምንጯ አንድ አይደለም፤ መንገዷም የተለያየ ነው። ያንዳንዱ... Read more »
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ቀደም ያለ ታሪክ ቢኖረውም ብዙም አልተስፋፋም። በተለይ ከአፍሪካ አህጉር አኳያ ሲታይ ታሪኩ ቢጎላም አሰራርና እድገቱ ቀርፋፋ ብቻ ሳይሆን አንዳንዴ የኋሊትም ይመለሳል፡፡ ለዚህ ደግሞ አሁን የሚታየው የትምህርት ጥራት ጉድለት... Read more »
ምዘና ባደጉት ሀገራት ረጅም እድሜ ያለውና የተለመደ አሠራር ነው። ከዚህ አኳያ ምዘና ለሙያ ብቃት፣ ለአሠራር ጥራትና ለአገልግሎት ቀልጣፋነት ያለው ፋይዳ በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ የጤና ባለሙያ አመልካቾች የሙያ ፈቃድ... Read more »
የሰሞኑ አነጋጋሪ ርዕሰ ጉዳይ ምን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ጉዳዩ ከመታወቅ ባለፈ ሁሉ የሚያወራው ሆኗል፡፡ አዎ! የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት እጅግ አስደንጋጭ ሆኖ አልፏል፡፡ መቼም ውድቀት ሲኖር ሁሉም ጆሮውን ሰጥቶ ያዳምጣል፡፡ ሁሉም... Read more »
ሁሉም እንደሚያውቀው፣ ከእስከዛሬዎቹ የሙያና እውቀት ዘርፎች እጅጉን ከተጎዱት ቀዳሚው የትምህርቱ ዘርፍ ነው። እንዳይሆኑ፣ እንዳይሆኑ ከተደረጉት ቀዳሚው ይኸው ዘርፍ ነው። በመሆኑም፣ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በከፍተኛ ፍጥነትና ስር ነቀላዊ አካሄድ ወደ ለውጥ የገባው ይኸው... Read more »