
“በበጀት ዓመቱ 130 የገጠር ቀበሌዎች ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል” – ገመቹ ይመር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የስትራቴጂክና ኢንቨስትመንት ሥራ አስፈጻሚ
የዛሬው የዘመን እንግዳችን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የስትራቴጂክና ኢንቨስ ትመንት ሥራ አስፈጻሚ አቶ ገመቹ ይመር ናቸው። ከሥራ አስፈጻሚው ጋር ባደረግነው ቆይታ የተቋሙን የእዚህ ዓመት አፈጻጸም፣ በደንበኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን፣ አሠራሮችን ለማዘመን እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም... Read more »
ውድቅት ለሊት ላይ በግራ እጄ ጎኔን በቀኝ እጄ ደግሞ የብዕር ወገብ አንቄ ወዲያ ወዲህ እየተንቆራጠጥኩ ሃሳብ ሳምጥ የቤት አከራዬ እማማ ሽጉልቴ “አንተ አይናማው” ሲሉ ተጣሩና ሽፍንፍን አግቧቸውን ከበሬ ስር ተለጥፈው “አታየው አያይህ፤... Read more »

“አፋር ኋላቀር ነው እየተባለ የሚነገርበት ነጠላ ትርክት ዛሬ ላይመለስ ተቀብሯል” – አቶ መሐመድ አሊ የአፋር ክልላዊ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ የአፋር ክልል በማዕድን ሀብትና በእንስሳት ሀብቱ የሚታወቅ ነው። ይህን ሀብት በአግባቡ... Read more »

ባሳለፍነው ሳምንት በሀገር አቀፍ ደረጃ የትኩረት ማዕከል ሆነው ከከረሙት ጉዳዮች አንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ያደረጉት ውይይት ነው። አንድ ሰዓት ከ13 ደቂቃ የፈጀው ውይይት... Read more »

ዓለም ሕንጻ ከላይ ወደታች እንደሚገነባ ሳያውቅ ላሊበላን ከአንድ አለት ተፈልፍሎ መሰረቱ ከላይ ጫፉ ወደውስጥ የተገነባባት ሀገር ናት ኢትዮጵያ:: ዓለምን ያስደመሙ የአክሱም ሐውልትን ያነጹ፣ የፋሲለደስ ቤተመንግሥት ያቆሙ፤የሀረር ግንብን ያነጹ እጆች ከኢትዮጵያ ምድር ፈልቀዋል::... Read more »

– አቶ ጉግሳ ደጀኔ የሸገር ከተማ ምክትል ከንቲባና የአስተዳደርና አገልግሎት ክላስተር አስተባባሪ በኢትዮጵያ ከተሞች እየታየ ያለው ፈጣን የመሰረተ ልማት ግንባታ እንደሀገር ለመድረስ ከታሰበው የብልፅግና ማማ እያንደረደሯት ይገኛሉ። በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ላለፉት... Read more »

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ውስጥ ይገኛል። ሶስተኛ ትውልድ ከሚባሉት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። ወደ መማር ማስተማር ሥራው የገባው 547 ተማሪዎችን በማስተማር ነበር። ላለፉት 13 ዓመታት ባደረገው ጉዞ ከመሰረተ ልማት ግንባታ... Read more »

ባለፉት ተከታታይ እትሞቻችን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ፣ ማህበራዊ ፣ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ለተነሱ ጥያቁዎች ሰፊ ምላሽ እና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወሳል ። በዛሬው እትማችን የቃለ መጠይቁን የመጨረሻ ክፍል እንደሚከተለው አቅርበነዋል... Read more »

በትናንትናው ክፍል ሦስት እትማችን ሀገሪቱ ተግባራዊ እያደረገችው ያለው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ትግበራ በተፅፅኖ ውስጥ የመጣ ሪፎርም እንጂ ኢትዮጵያዊ ሪፎርም አይደለም፤ በኢኮኖሚው ውስጥ የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ ወደ አገልግሎቱ ያደላ፤ ለማኒፋክቸሪንግ እምብዛም ትኩረት የሰጠ... Read more »

በትናንትናው ክፍል ሁለት እትማችን በለውጡ ዋዜማ ስለታዩ የፖለቲካ ሃይሎች የአቋም መዋዠቆች፤ በፈተና ውስጥ ትልቅ ነገርን መሥራት / ማሳካት ይቻላል በሚሉት እና ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጥተኛ የፕሮጀክቶች ክትትሎች ለተነሱ ጥቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ... Read more »