በውል ተዋዋዮች አለመተማመን ሰበር የቋጨው ክርክር

ከሥር ፍርድ ቤት ጀምሮ እስከ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ቢሄድም ክርክሩ መቆጫ አላገኘም። ከጉዳዩ መወሳሰብና ባለጉዳዮች ግራ ቀኙን ጠበቃ አቁሞ መከራከር እና የነገሩ መካረር አሁንም ወደ ቀጣዩ የፍርድ ሂደት ሊያመራ ግድ ሆነ። ወደ... Read more »

የለፍቶ አዳሪዋ አሳዛኝ መጨረሻ

በጠዋት የሚጀምረው ኳኳታ እንደወፎቹ ዝማሬ ከእንቅልፋ ማልዶ ይቀሰቅሳታል። ለማኝ ምን ሲያደርግ….. በሚባልበት ሰዓት ተነስትው በውደቀት የሚገቡት የሱማሌ ተራ ሰፈር ነዋሪዎች እንቅልፍ ያላቸው አይመስሉም። ነጋዴው፣ ሠራተኛው፣ ሌባና ቀማኛውም እኩል በሱማሌ ተራ መንገዶች ይርመሰመሳሉ።... Read more »

ያልጠበቁት አጋጣሚ

የወራቶች መጀመሪያ መስከረም ወር ላይ ነው። የዝናብ ወቅት አብቅቶ ደማቋ ፀሀይ ፈራ ተባ እያለች የምትወጣበት ጊዜ። ሙቀቷ በስስት ደበስበስ እንደሚያደርግ እንደ የእናት እጅ ለስለሶ በደስታ ጣሪያ ላይ የሚያንሳፍፍ አይነት ፀሀይ ፍንትው የምትልበት... Read more »

በጠዋቱ ተስፋሽ አይጨልም

 ቀኑ ፀሃያማ ነበር። ደስ የሚል ጠዋት። እለቱ የአመቱ ቅዱስ ገብርኤል የሚነግስበት ቀን ስለነበር ህዝበ ክርስቲያኑ ያለውን ነጫጭ ልብስ ለባብሶ ታቦት ሳይወጣ ወደ ንግሱ ቦታ ለመድረስ ጠደፍ ጠደፍ ይላል። ታኅሣሥ 19 ቀን ጠዋት... Read more »

የቤት ውስጥ አገልጋያቸውን በጭካኔ

የዛሬ አስራ ሁለት አመት ገደማ በአንዱ ቀን ነበር፤ አነስ ካለችው ጎጆ ውስጥ የሰቆቃ ድምፅ መሰማት የጀመረው። ቀኑ ሊነጋጋ አካባቢ ቢሆንም የንጋት ጨለማ ነገር ሆኖ አይን ቢወጉ የማይሰማ ያህል ድቅድቅ ጨለማ ነበር። በትንሿ... Read more »

 ‹‹ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ…››

ሁለት ባዕዳን የሆኑ ተቃራኒ ጾታዎች በፍቅር የሚመሰርቱት ቤተሰብ መተሳሰቡ፣ ፍቅሩ ፣አንተ ትብስ አንቺ መባባሉ በዛን መካከል ደግሞ የሚፈጠረው ውህድ ህጻን የቤተሰቡ ድምቀት ይሆናል። የፍቅር ማጣፈጫ ሆኖ ይቆጠራል። አይኔን በአይኔ አየሁ ደስታን ይፈጥራል።... Read more »

ክፉ ንግግር – እንጨት ላይ እንደተመታ ምስማር

≪ክፉ ንግግር እንጨት ላይ እንደተመታ ምስማር ነው፤ በይቅርታ ብንጠግነውም ጠባሳው አይተውም≫ የሚል አባባል ጊዜውን በውል ባላስታውሰውም አንድ ወቅት ላይ ማንበቤ ትውሰ ይለኛል። እውነት ነው፤ በአንደበታችን የምንናገረው ነገር መልካም ሲሆን፣ ጽድቅ ሆኖ እንደሚቆጠርልን... Read more »

ደረሰኝ ሻጮቹ

አቶ ተስፋሁነኝ ተሾመ በንግድ ሥራ ላይ ተሠማርተው መሥራት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። በሥራቸው ስኬታማ ቢሆኑም የተሻለ ገንዘብ ፍለጋ ሁልጊዜ ግራና ቀኝ መመልከት ብቻ ሳይሆን ድንጋይ እስከ መፈንቀል የደረሰ ሥራን ያከናውናሉ። ሀብት የማፍራት ፍላጎታቸው እየጨመረ... Read more »

‹‹ዶክተር›› ነኝ ባዩ ሀሰተኛ

ወይዘሮ አምሳለ ተገኑ ወልዶ የመሳም ፀጋን ለመጎናፀፍ ቀናትን እየቆጠረች ነው። እርግዝናዋን ካወቀችበት ቀን አንስቶ የመጨረሻው ቀን ልጇን የምትታቀፍበት ቀን እስኪደርስ ያሉትን ቀናት እያንዳንዱን የስሜቷን ልክ እየለየች በፍፁም የእናትነት ስሜት በጉጉትና በስጋት መካከል... Read more »

የተከበረ ሙያን ለውንብድና

ወጣት ነው፤ በሥራና በትጋት የሚያመን ትጉህ ወጣት። ለፍቶ ጥሮ ግሮ የማግኘት ትርጉም የገባው ወጣት ቢኒያም ሴካሞን በስራው ባፈራው ሀብት ከራሱ አልፎ ለበርካቶች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ለትልቅ ለትንሹ ታዛዥ እና ሥራውን አክባሪ የሆነው... Read more »