ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ስፖርት በአህጉርና ዓለም አቀፍ ደረጃ ታሪካዊ ድሎችን በማስመዝገብ ግንባር ቀደምና የውድድር አድማቂ ከሆኑ ሀገራት ተርታ ትመደባለች:: ለአትሌቲክስ የሚያመች የአየር ንብረትና መልከዓ ምድራዊ አቀማመጧ ደግሞ ለዚህ ተጨማሪ አቅምን ፈጥሮላታል:: ለስፖርቱ አመቺ... Read more »
‹‹የክፉን ጎረቤት መብረቅ ይመታዋል›› የሚባል ሀገርኛ አባባል አለ:: ይህንኑ የሚያጠናክር ‹‹ለኃጥአን የወረደ ለጻድቃን ይተርፋል›› የሚባል ሌላም አባባል አለ:: የሁለቱም መልዕክት በአንድ መጥፎ ሰው ምክንያት የሚመጣ ጦስ ለበጎ ሰዎች ሁሉ ይተርፋል ለማለት ነው::... Read more »
በየዓመቱ በቼክ ሪፐብሊክ በሚካሄደው የፕራግ ማራቶን በሳምንቱ መጨረሻ ለ30ኛ ጊዜ ሲካሄድ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ውድድሩን በድል አጠናቀዋል። ውድድሩ በሁለቱም ጾታዎች ከፍተኛ ፉክክር አስተናግዶ በወንዶች አትሌት ለሚ ብርሃኑ፣ በሴቶች ደግሞ አትሌት በዳቱ ሂርጳ አሸናፊዎች... Read more »
አዲስ ዘመንን በትውስታ፤ ትዝታን ይዞ 50 ዓመታትን ወደኋላ…ከሀገር ውስጥ እስከ ባህርማዶ፤ የዓለማችንን የኋላ ታሪክና አስገራሚ እውነታዎችን እናገኝበታለን። በዚያን ጊዜ… የመብራት ኃይሉ ሠራተኛ፤ ከመጠጥ ቤት አሊያም ከአሳቻ ስፍራ ሳይሆን፤ ከዚያው ከመሥሪያ ቤቱ ሠገነት... Read more »
የትግራይ ክልል በአትሌቲክስ ስፖርት ሀገርን በዓለም አቀፍ ደረጃ በመወከል ውጤታማ የሆኑና ሰንደቅ ዓላማዋን ማውለብለብ የቻሉ አትሌቶችን ከሚያፈሩ ክልሎች አንዱ ነው:: ይሁን እንጂ ባለፉት ዓመታት በኮቪድ 19 ቫይረስ እና በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ... Read more »
ትናንት የአርበኞች ቀን ነበር:: ትናንት የትንሳኤ በዓል ስለነበር የዘንድሮው የአርበኞች ቀን የተለመደውን የሚዲያዎች ሽፋን አላገኘም:: በሌላ በኩል አራት ኪሎ ያለው የድል ሀውልት በኮሪደር ልማት ምክንያት ለዚህ ዓመት ምቹ አልነበረም:: የአርበኞች ቀን ታሪካዊ... Read more »
የሠርግ ጉዳይ ሲታሰብ ሙሽሪትን በእጅጉ ከሚያስጨንቋት መካከል በእለቱ የምትለብሰው ቬሎ ጉዳይ አንዱ ነው:: በየሙሽራ አልባሳት ገበያው የምትመለከታቸው ቬሎዎች የዓይን አዋጅ ይሆኑባታል:: የሠርግ ልብሶቹ ደግሞ በሀገር ውስጥ የሚሰሩ ባለመሆናቸው ለገዥ ዋጋቸው የማይሞከር የሚሆንበት... Read more »
ደጋፊዎች ያላቸውን ሁሉ ሰጥተው የክለባቸውን ህልውና ማስቀጠላቸው የተለመደ ነው።በእርግጥም የየትኛውም ክለብ የደም ስሮች ናቸው ደጋፊዎች፤ ነገር ግን ከገንዘብ፣ ጊዜ እና ጉልበት ድጋፍ ባለፈ ደም እና ወዛቸውን ከፍለው ማቆማቸው እንግዳ ነገር ነው።ይህንን ያህል... Read more »
ዛሬ የአርበኞች ቀን ነው።የፋሲካ በዓል ቀኑ ስለሚቀያየር አጋጣሚ ሆኖ በዚህ ዓመት ከአርበኞች ቀን ጋር ተገጣጥሟል። በዚህም ምክንያት የዛሬው የአርበኞች ቀን ከዚህ በፊት በተለመደው ድምቀት እንደማይከበር ግልጽ ነው።ሌላው አጋጣሚ ደግሞ በዚህ ዓመት አዲስ... Read more »
ሶስት ወራት ብቻ ለቀሩት 33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ ሀገራት አስቀድመው ቡድናቸውን ማሳወቅና ማዘጋጀት ጀምረዋል። ከእነዚህ መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ስትሆን በተወሰኑ ርቀቶች የመጀመሪያ ምርጫ ውስጥ የተካተቱ አትሌቶች ጥሪ እንደተደረገላቸው ይታወቃል። በኦሊምፒክ መድረክ በአትሌቲክስ ስፖርት... Read more »