
የድሬዳዋ ስፖርት አካዳሚ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በቀጣይ ዓመት ወደ ሥራ እንደሚገባ ተገለፀ። በድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ ዱሪ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፣ የአካዳሚው ግንባታ ዘጠና ስምንት በመቶ... Read more »

ወይ ዘመን! አቤት ጊዜ! የሚያስብሉን አንዳንድ ነገሮች ይኖራሉ፤ ለምሳሌ በ25 ሳንቲም መዋጮ መንገድ ተሠራ ቢባል፡፡ ከነበርንበት የደረስንበትን በአዲስ ዘመን ድሮ ገጾች ብዙ እናያለን፡፡ በባቡር የተገጩት ሁለቱ ፈረንጆች፣ ሌባ አዳኙ ሌባ ሆኖ መገኘቱንና... Read more »

ኢትዮጵያ በፋሽንና ሞዴሊንግ ኢንደስትሪ ውስጥ ኋላ ከቀሩ ሀገራት አንዷ ብትሆንም በዘርፉ ያልተነካ እምቅ አቅም እንዳላት ይታመናል። ይህን እምቅ አቅም ጥቂቶች በግል ጥረታቸው አልፎ አልፎም ቢሆን አበረታች ውጤት ሲያስመዘግቡ ይታያል። በሞዴሊንግና ፋሽን ኢንደስትሪው... Read more »

በብዙዎች ዘንድ “ፔሌ” በሚለው ቅጽል ስሙ ይታወቃል። በድሬዳዋ ኮካኮላ ክለብ በመጫወት የእግር ኳሱን ዓለም በይፋ ተቀላቅሏል። የሦስት ክለቦችን ማልያ ለብሶ ለ16 ዓመታት ተጫውቷል። ለቅዱስ ጊዮርጊስ አምስት ዓመት፣ ለመድን አምስት ዓመት እንዲሁም ለቡና... Read more »

አንዲቷን ጣፋጭ የሙዚቃ ስንግ ለማጣጣም የበቃነው ምናልባትም በምንም ትዝ ሊሉን የማይችሉ ብዙዎች ደክመውበት ነው። ከዚህቹ አንዲት ሙዚቃ ጀርባ የምናውቃቸውም፣ የማናውቃቸውም ጥበባቸውን አዋጥተውበታል። ተጨንቀው፣ ተጠበው፣ በሕይወት ዘመናችን ሁሉ የምናደንቀውን፣ የምንወደውን እውቁን ድምጻዊ ሠርተውታል።... Read more »

በየዕለቱ ዜና፣ በየዘመኑ ታሪክ በመንገር እነሆ 84 ዓመታት! አዲስ ዘመን ጋዜጣ የዘመን መስታወት ነው። የዘመን መስታወት ነው ማለት በየዘመኑ የነበሩ ሁነቶችን ያሳየናል ማለት ነው። በዚህ ‹‹ሳምንቱን በታሪክ›› በተሰኘው ዓምድ እንኳን ብዙ ታሪኮችን... Read more »

– ዶክተር አያሌው ጥላሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሕክምና ባለሙያ በዕድሜ ገደብ የሚካሄዱ ውድድሮች ዋነኛ ዓላማ ወጣትና ተተኪ አትሌቶችን ማፍራት ነው። ታዳጊና ወጣት አትሌቶች ወደ ትልቅ መድረክ የሚሸጋገሩበትን ዕድል የሚያገኙትም በእንዲህ አይነት መድረኮች መሆኑ... Read more »
‹‹የምትኖርለት ዓላማ ከሌለህ እየኖርክ አይደለም›› የሚል ዝነኛ አባባል አለ። የሚኖርለት ዓላማ የሌለው ሰው እየኖረ አይደለም፤ የሚኖርለት ዓላማ ለሌለው ሰው በመኖር እና ባለመኖር መካከል ያለው ልዩነት ምንም ነው እንደማለት ነው። ‹‹የምትሞትለት ነገር ከሌለህ... Read more »

18ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ከነገ በስቲያ መነሻና መድረሻውን በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በማድረግ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ትናንት በሰጠው መግለጫ እንደተጠቆመው፣ ፌዴሬሽኑ የውድድሩን ደረጃ ከፍ ለማድረግ 2 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር... Read more »
ጥበቃ ሆኜ ልቀጠር ከሰዓት እስኪሆን እየጠበኩ ነው..የድርጅቱ ሕንፃ ደረጃ ላይ ቁጭ ብዬ። በሕይወቴ ተመኝቼ የተሳካልኝ ምን እንደሆነ አላውቀውም። እኔ የነካኋቸው ነገሮች ሁሉ እንዳይሆኑ ሆነው የተበጁ ናቸው። ነገሮች ለምን ሌላው ጋ ሰምረው እኔ... Read more »